Leviticus 15:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ትሕቲኡ ዝነበረ ነገር ዝትንክፍ ዘበለ ድማ ክሳዕ ምሸት ርኹስ ይኹን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከበ​ታ​ቹም ያለ​ውን ነገር የሚ​ነካ ሁሉ እስከ ማታ ድረስ ርኩስ ነው፤ እነ​ዚ​ህ​ንም ነገ​ሮች የሚ​ያ​ነሣ ሁሉ ልብ​ሱን ይጠብ፤ በው​ኃም ይታ​ጠብ፤ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከበታቹም ያለውን ነገር የሚነካ ሁሉ እስከ ማታ ድረስ ርኩስ ነው፤ እነዚህንም ነገሮች የሚያነሣ ልብሱን ይጠብ፥ በውኃም ይታጠብ፥ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም ከተቀመጠበት በታች ያለውን ማናቸውንም ነገር የሚነካ ሁሉ እስከ ማታ ድረስ ርኩስ ይሆናል፤ እንዲሁም እንደነዚህ ያሉ ነገሮችን የሚያነሣ ልብሱን ያጥባል፥ በውኃም ይታጠባል፥ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ባረፐ ጋርሳና ደእያዋ አያን ግዶፐካ ቦችያ ኦንነ ኦማርስ ጋካናዉ ቱና፤ ቃይ ሄዋንታ ማላትያዋንታ ቶክያ ኦንነ ባረ ማዩዋ ሜጮ፤ ባረ ቦላካ ሜጨቶ፤ ቃይ ኦማርስ ጋካናዉ እ ቱና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Bareppe garssana de'iyaawaa ayan gidooppekka bochchiyaa ooninne omarssi gakkanaw tuna; k'ay hewantta malatiyaawantta tookkiyaa ooninne bare mayuwaa meec'c'o; bare bollaakka meec'etto; k'ay omarssi gakkanaw I tuna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) hessaadey iza bolla uttida miish bochchida asi ubbay omars gakkanaas tuna; gido attiin he tunida issi miishshatappe issaa denththida ay asikka ba may7onne ba bolla meecco; gidikkoka izi omars gakkanaas tuna gido.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳዴይ ኢዛ ቦላ ኡቲዳ ሚሽ ቦቺዳ ኣሲ ኡባይ ኦማርስ ጋካናስ ቱና፤ ጊዶ ኣቲን ሄ ቱኒዳ ኢሲ ሚሻታፔ ኢሳ ዴንዳ ኣይ ኣሲካ ባ ማይኦኔ ባ ቦላ ሜጮ፤ ጊዲኮካ ኢዚ ኦማርስ ጋካናስ ቱና ጊዶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያፐ ጋርሳራ ደእያባ ቦችያ ኦንካ ኦማርስ ጋካናዉ ቱና ግዴስ፤ ቃስ ሄሳ ቶክያ ኦንካ ባ ማኡዋ ሜጮ፤ ባ አሳተ ሜጨቶ፤ ያትድ ኦማርስ ጋካናዉ እ ቱና ግዴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyape garsara de7iyaba bochiya oonika omarsi gakanaw tuna gidees; qassi hessa tookiya oonika ba ma7uwa meecco; ba asatetha meeceto; yaatidi omarsi gakanaw I tuna gidees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከበታቹ ያለውንም ነገር ሁሉ የነካ ማንም ሰው እስከ ማታ ድረስ ርኩስ ይሆናል። እነዚህንም ነገሮች የሚያነሣ ማንም ሰው ልብሱን ይጠብ፤ ሰውነቱንም በውሃ ይታጠብ፤ እስከ ማታ ድረስ ግን ርኩስ ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ፈሳሽ ያለበት ሰው የተቀመጠበትን ዕቃ ሁሉ የሚነካ እስከ ማታ ድረስ የረከሰ ይሆናል፤ ሰውየው የተቀመጠበትን ማንኛውንም ዕቃ የያዘ ልብሱን አጥቦ፥ ሰውነቱንም ታጥቦ፥ እስከ ማታ ድረስ የረከሰ ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ትሕቲ ኮፍ ዝበለሉ ንዝነበረ ዅሉ ነገር ዝነኽአውን ክሳዕ ምሸት ዝረኸሰ ይኸውን፤ ነዙይ ዘልዓለ ኸዓ ኽዳውንቱ ይሕፀብ፤ ብማይ ድማ ይተሓፀብ፤ ክሳዕ ምሸት እውን ዝረኸሰ ይኸውን።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ትሕቲኡ ዝነበረ ኹሉ ነገር ዝተንከየ ዘበለውን ክሳዕ ምሸት ርኹስ ይኹን፡ ነዚ ዚልዐለ ኸኣ ክዳውንቱ ይሕጸብ፡ ብማይ ድማ ይተሕጸብ፡ ክሳዕ ምሸትውን ርኹስ ይኹን።