Leviticus 14:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ሳብዐይቲ መዓልቲ ግና ኵሉ ጸጕሩ ካብ ርእሱን ጭሕሙን ቅንፍዙን ይላጽዮ፣ እወ፣ ኵሉ ጸጕሩ ይላጽዮ። ክዳውንቱ ክሓጽብ ኣለዎ፣ ስጋኡ እውን ብማይ ክሓጽብ ኣለዎ፣ ንሱ ድማ ክነጽህ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሰባተኛውም ቀን ጠጕሩን ሁሉ ይላጫል፤ ራሱንም፥ ጢሙንም፥ ቅንድቡንም፥ የገላውንም ጠጕር ሁሉ ይላጫል፤ ልብሱንም፥ ገላውንም በውኃ ያጥባል፤ ንጹሕም ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሰባተኛውም ቀን ጠጕሩን ሁሉ ይላጫል፤ ራሱንም፥ ጢሙንም፥ ቅንድቡንም፥ የገላውንም ጠጕር ሁሉ ይላጫል፤ ልብሱንም፥ ገላውንም በውኃ ያጥባል፤ ንጹሕም ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሰባተኛውም ቀን ጠጉሩን ሁሉ ይላጫል፤ ራሱንም፥ ጢሙንም፥ ቅንድቡንም፥ የገላውንም ጠጉር ሁሉ ይላጫል፤ ከዚያም ልብሱን ያጥባል፥ ገላውንም በውኃ ይታጠባል፤ እርሱም ንጹሕ ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ላፑን ጋላሳን ባረ ሁጲያ፥ ቡቻ፥ ጎማነ ባረ ቦላን ደእያ ሀራ እስክያ ኡባ ሜደቶ፤ ቃይ ባረ ማዩዋ ሜጮ፤ ባረ ቦላካ ሜጨቶ፤ ሄዋፐ ጉይያን፥ እ ጌሻ ግዳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Laappuntsa gallassan bare huup'iyaa, buuchchaa, goomaanne bare bollan de'iyaa hara isikiyaa ubbaa meedetto; k'ay bare mayuwaa meec'c'o; bare bollaakka meec'etto; Hewaappe guyyiyaan, I geeshsha gidanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Laappunththo gallas qasseka ba hu7e, ba buuchchinne ba deemo, hara awanka ba asateththa bolla diza iske ubbaa meedetto; ba may7o haaththan meecconne ba bollaka meecetto; hessafe guye izi geesh gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ላፑን ጋላስ ቃሴካ ባ ሁኤ፥ ባ ቡቺኔ ባ ዴሞ፥ ሃራ ኣዋንካ ባ ኣሳቴ ቦላ ዲዛ ኢስኬ ኡባ ሜዴቶ፤ ባ ማይኦ ሃን ሜጮኔ ባ ቦላካ ሜጬቶ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኢዚ ጌሽ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ላፑን ጋላስ ባ ሁጵያ፥ ቡቻ፥ ዴሙዋነ ባ አሳተ ቦላ ደእያ ሀራ እክሰ ኡባ ሜደቶ፤ ቃስ ባ ማኡዋ ሜጮ፤ ባ አሳተካ ሜጨቶ፤ ሄሳፈ ጉየ፥ እ ጌሽ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Laapuntha gallas ba huuphiya, buuchaa, deemuwanne ba asatethaa bolla de7iya hara ikise ubbaa meedeto; qassi ba ma7uwa meecco; ba asatethaka meeceto; Hessafe guye, I geeshshi gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሰባተኛውም ቀን ጠጕሩን በሙሉ ይላጭ፤ ራሱን፣ ጢሙን፣ ቅንድቡንና ሌላውንም ጠጕር ሁሉ ይላጭ። ልብሱን ይጠብ፤ ሰውነቱን በውሃ ይታጠብ፤ ንጹሕም ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሰባተኛውም ቀን እንደገና ራሱን፥ ጢሙን፥ ቅንድቡንና በሌላውም ሰውነት ላይ ያለውን ጠጒር ሁሉ ተላጭቶ ልብሱን በውሃ ይጠብ፤ ሰውነቱንም ይታጠብ፤ ከዚያም በኋላ የነጻ ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ሻውዐይቲ መዓልቲ ድማ ዅሉ ፀጕሩ ይላፀ፤ ርእሱን ጭሕሙን ከበሮ ዓይኑን ኵሉ ፀጕሩን ይላፀ፤ ክዳውንቱ ይሕፀብ፤ ሰብነቱ ድማ ብማይ ይተሓፀብ፤ ሽዑ ንፁህ ይኸውን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኪኸውን ድማ እዩ፡ ኣብ ሳብዐይቲ መዓልቲ ኹሉ ጸጉሩ ይላጺ፡ ርእሱን ጭሕሙን ቅርኒብ ዓይኑን ኩሉ ጸጉሩን ይላጺ። ክዳውንቱ ኸኣ ይሕጸብ፡ ስጋኡ ድማ ብማይ ይተሓጸብ፡ ይነጽህ ከኣ። |