Leviticus 14:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ሳብዐይቲ መዓልቲ ግና ኵሉ ጸጕሩ ካብ ርእሱን ጭሕሙን ቅንፍዙን ይላጽዮ፣ እወ፣ ኵሉ ጸጕሩ ይላጽዮ። ክዳውንቱ ክሓጽብ ኣለዎ፣ ስጋኡ እውን ብማይ ክሓጽብ ኣለዎ፣ ንሱ ድማ ክነጽህ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሰ​ባ​ተ​ኛ​ውም ቀን ጠጕ​ሩን ሁሉ ይላ​ጫል፤ ራሱ​ንም፥ ጢሙ​ንም፥ ቅን​ድ​ቡ​ንም፥ የገ​ላ​ው​ንም ጠጕር ሁሉ ይላ​ጫል፤ ልብ​ሱ​ንም፥ ገላ​ው​ንም በውኃ ያጥ​ባል፤ ንጹ​ሕም ይሆ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሰባተኛውም ቀን ጠጕሩን ሁሉ ይላጫል፤ ራሱንም፥ ጢሙንም፥ ቅንድቡንም፥ የገላውንም ጠጕር ሁሉ ይላጫል፤ ልብሱንም፥ ገላውንም በውኃ ያጥባል፤ ንጹሕም ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሰባተኛውም ቀን ጠጉሩን ሁሉ ይላጫል፤ ራሱንም፥ ጢሙንም፥ ቅንድቡንም፥ የገላውንም ጠጉር ሁሉ ይላጫል፤ ከዚያም ልብሱን ያጥባል፥ ገላውንም በውኃ ይታጠባል፤ እርሱም ንጹሕ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ላፑን ጋላሳን ባረ ሁጲያ፥ ቡቻ፥ ጎማነ ባረ ቦላን ደእያ ሀራ እስክያ ኡባ ሜደቶ፤ ቃይ ባረ ማዩዋ ሜጮ፤ ባረ ቦላካ ሜጨቶ፤ ሄዋፐ ጉይያን፥ እ ጌሻ ግዳናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Laappuntsa gallassan bare huup'iyaa, buuchchaa, goomaanne bare bollan de'iyaa hara isikiyaa ubbaa meedetto; k'ay bare mayuwaa meec'c'o; bare bollaakka meec'etto; Hewaappe guyyiyaan, I geeshsha gidanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Laappunththo gallas qasseka ba hu7e, ba buuchchinne ba deemo, hara awanka ba asateththa bolla diza iske ubbaa meedetto; ba may7o haaththan meecconne ba bollaka meecetto; hessafe guye izi geesh gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ላፑን ጋላስ ቃሴካ ባ ሁኤ፥ ባ ቡቺኔ ባ ዴሞ፥ ሃራ ኣዋንካ ባ ኣሳቴ ቦላ ዲዛ ኢስኬ ኡባ ሜዴቶ፤ ባ ማይኦ ሃን ሜጮኔ ባ ቦላካ ሜጬቶ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኢዚ ጌሽ ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ላፑን ጋላስ ባ ሁጵያ፥ ቡቻ፥ ዴሙዋነ ባ አሳተ ቦላ ደእያ ሀራ እክሰ ኡባ ሜደቶ፤ ቃስ ባ ማኡዋ ሜጮ፤ ባ አሳተካ ሜጨቶ፤ ሄሳፈ ጉየ፥ እ ጌሽ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Laapuntha gallas ba huuphiya, buuchaa, deemuwanne ba asatethaa bolla de7iya hara ikise ubbaa meedeto; qassi ba ma7uwa meecco; ba asatethaka meeceto; Hessafe guye, I geeshshi gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሰባተኛውም ቀን ጠጕሩን በሙሉ ይላጭ፤ ራሱን፣ ጢሙን፣ ቅንድቡንና ሌላውንም ጠጕር ሁሉ ይላጭ። ልብሱን ይጠብ፤ ሰውነቱን በውሃ ይታጠብ፤ ንጹሕም ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በሰባተኛውም ቀን እንደገና ራሱን፥ ጢሙን፥ ቅንድቡንና በሌላውም ሰውነት ላይ ያለውን ጠጒር ሁሉ ተላጭቶ ልብሱን በውሃ ይጠብ፤ ሰውነቱንም ይታጠብ፤ ከዚያም በኋላ የነጻ ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ሻውዐይቲ መዓልቲ ድማ ዅሉ ፀጕሩ ይላፀ፤ ርእሱን ጭሕሙን ከበሮ ዓይኑን ኵሉ ፀጕሩን ይላፀ፤ ክዳውንቱ ይሕፀብ፤ ሰብነቱ ድማ ብማይ ይተሓፀብ፤ ሽዑ ንፁህ ይኸውን።
Amharic Tigrinya 2011 ኪኸውን ድማ እዩ፡ ኣብ ሳብዐይቲ መዓልቲ ኹሉ ጸጉሩ ይላጺ፡ ርእሱን ጭሕሙን ቅርኒብ ዓይኑን ኩሉ ጸጉሩን ይላጺ። ክዳውንቱ ኸኣ ይሕጸብ፡ ስጋኡ ድማ ብማይ ይተሓጸብ፡ ይነጽህ ከኣ።