Leviticus 14:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ኪንጽህ ዘለዎ ድማ ክዳውንቱ ይሓጽብ፡ ንዅሉ ጸጕሩ ድማ ይላጽዮ፡ ምእንቲ ኺጸሪ ድማ ብማይ ይሕጸብ። ብድሕሪኡ ድማ ናብ ሰፈር ኣትዩ ካብ ድንኳኑ ሸውዓተ ሳዕ ይጸንሕ። መዓልታት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የነ​ጻ​ውም ሰው ልብ​ሱን ያጥ​ባል፤ ጠጕ​ሩ​ንም ሁሉ ይላ​ጫል፤ በው​ኃም ይታ​ጠ​ባል፤ ንጹ​ሕም ይሆ​ናል። ከዚ​ያም በኋላ ወደ ሰፈር ይገ​ባል፤ ነገር ግን ከቤቱ በውጭ ሆኖ ሰባት ቀን ይቀ​መ​ጣል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የነጻውም ሰው ልብሱን ያጥባል፥ ጠጕሩንም ሁሉ ይላጫል፥ በውኃም ይታጠባል፥ ንጹሕም ይሆናል። ከዚያም በኋላ ወደ ሰፈር ይገባል፥ ነገር ግን ከድንኳኑ በውጭ ሆኖ ሰባት ቀን ይቀመጣል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የነጻውም ሰው ልብሱን ያጥባል፥ ጠጉሩንም ሁሉ ይላጫል፥ በውኃም ይታጠባል፥ ንጹሕም ይሆናል፤ ከዚያም በኋላ ወደ ሰፈር ይገባል፥ ነገር ግን ከድንኳኑ በውጭ ሆኖ ሰባት ቀን ይቀመጣል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሄ ሀርግያፐ ጌዬዳ ብታኒ ባረ ማዩዋ ሜጮ፤ ባረ ቦላን ደእያ እስክያ ኡባ ሜደቶ፤ ባረ ቦላካ ሜጨቶ፤ ያቶፐ እ ጌሻ ግዳናዋ። ሄዋፐ ጉይያን፥ እ ዱንካኔዳ ሳኣ ዮ፤ ሽን ግዶፐነ ባረ ዱንካንያ ገለናን ላፑን ጋላሳ ካረና ጋምኦ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «He harggiyaappe geeyeedda bitanii bare mayuwaa meec'c'o; bare bollan de'iyaa isikiyaa ubbaa meedetto; bare bollaakka meec'etto; yaatooppe I geeshsha gidanawaa. Hewaappe guyyiyaan, I dunkkaaneedda sa'aa yo; shin gidooppenne bare dunkkaaniyaa gelennaan laappun gallassaa karenna gam"o.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Iita galba hargefe paxidaadey ba may7o meecco; ba bolla diza iske ubbaa meedetto; ba bollaka meecetto; wogay giza mala izi geesh gidana; hessafe guye asi dizaso gelanaas dandayees; gido attiin laappun gallas gakkanaas izi ba dunkaanaappe karen de7o.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢታ ጋልባ ሃርጌፌ ፓጺዳዴይ ባ ማይኦ ሜጮ፤ ባ ቦላ ዲዛ ኢስኬ ኡባ ሜዴቶ፤ ባ ቦላካ ሜጬቶ፤ ዎጋይ ጊዛ ማላ ኢዚ ጌሽ ጊዳና፤ ሄሳፌ ጉዬ ኣሲ ዲዛሶ ጌላናስ ዳንዳዬስ፤ ጊዶ ኣቲን ላፑን ጋላስ ጋካናስ ኢዚ ባ ዱንካናፔ ካሬን ዴኦ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ሀርግያፈ ጌይያ ኡራይ ባ ማኡዋ ሜጮ፤ ባ አሳተ ቦላ ደእያ እክሰ ኡባ ሜደቶ፤ ባ አሳተ ሜጨቶ። ሄሳፈ ጉየ፥ እ ጌይድ ጉታ ገሎ፥ ሽን ባ ዱንካንያ ግዶ ገሎና ላፑን ጋላስ ካረን ጋምኦ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He hargiyafe geeyiya uray ba ma7uwa meecco; ba asatethaa bolla de7iya ikise ubbaa meedeto; ba asatethaa meeceto. Hessafe guye, I geeyidi guta gelo, shin ba dunkaaniya giddo gelonna laapun gallas karen gam7o.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የሚነጻው ሰው ልብሱን ይጠብ፤ ጠጕሩን በሙሉ ይላጭ፤ ሰውነቱን በውሃ ይታጠብ፤ በሥርዐቱም መሠረት ንጹሕ ይሆናል። ከዚህም በኋላ ወደ ሰፈር መግባት ይችላል፤ ነገር ግን ሰባት ቀን ከድንኳኑ ውጭ ይቈይ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከበሽታው የነጻው ሰው ልብሱን ያጥባል፤ ጠጒሩን ሁሉ ይላጫል፤ ሰውነቱንም ይታጠባል፤ ከዚያም በኋላ የነጻ ሆኖ ወደ ሰፈር ይገባል፤ ነገር ግን እስከ ሰባት ቀን ከራሱ ድንኳን ውጪ መቈየት አለበት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ዝነፅሀ ሰብ ክዳውንቱ ይሕፀብ፤ ኵሉ ፀጕሩ ድማ ይላፀ፤ ብማይ እውን ይተሓፀብ፤ ሽዑ ይነፅህ፤ ድሕሪዙይ ድማ ናብ ሰፈር ይእቶ፤ ግና ኣብ ወፃኢ ድንኳን ሸውዓተ መዓልቲ ይቀመጥ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ዚነጽህ ድማ ክዳውንቱ ይሕጸብ፡ ኩሉ ጸጉሩ ኸኣ ይላጺ፡ ብማይውን ይተሓጸብ፡ ይነጽህ ከኣ። ድሕርዚ ድማ ናብ ሰፈር ይእቶ፡ ግናኸ ኣብ ወጻኢ ድንኳኑ ሾብዓተ መዓልቲ ይቀመጥ።