Leviticus 14:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ኪንጽህ ዘለዎ ድማ ክዳውንቱ ይሓጽብ፡ ንዅሉ ጸጕሩ ድማ ይላጽዮ፡ ምእንቲ ኺጸሪ ድማ ብማይ ይሕጸብ። ብድሕሪኡ ድማ ናብ ሰፈር ኣትዩ ካብ ድንኳኑ ሸውዓተ ሳዕ ይጸንሕ። መዓልታት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የነጻውም ሰው ልብሱን ያጥባል፤ ጠጕሩንም ሁሉ ይላጫል፤ በውኃም ይታጠባል፤ ንጹሕም ይሆናል። ከዚያም በኋላ ወደ ሰፈር ይገባል፤ ነገር ግን ከቤቱ በውጭ ሆኖ ሰባት ቀን ይቀመጣል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የነጻውም ሰው ልብሱን ያጥባል፥ ጠጕሩንም ሁሉ ይላጫል፥ በውኃም ይታጠባል፥ ንጹሕም ይሆናል። ከዚያም በኋላ ወደ ሰፈር ይገባል፥ ነገር ግን ከድንኳኑ በውጭ ሆኖ ሰባት ቀን ይቀመጣል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የነጻውም ሰው ልብሱን ያጥባል፥ ጠጉሩንም ሁሉ ይላጫል፥ በውኃም ይታጠባል፥ ንጹሕም ይሆናል፤ ከዚያም በኋላ ወደ ሰፈር ይገባል፥ ነገር ግን ከድንኳኑ በውጭ ሆኖ ሰባት ቀን ይቀመጣል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሄ ሀርግያፐ ጌዬዳ ብታኒ ባረ ማዩዋ ሜጮ፤ ባረ ቦላን ደእያ እስክያ ኡባ ሜደቶ፤ ባረ ቦላካ ሜጨቶ፤ ያቶፐ እ ጌሻ ግዳናዋ። ሄዋፐ ጉይያን፥ እ ዱንካኔዳ ሳኣ ዮ፤ ሽን ግዶፐነ ባረ ዱንካንያ ገለናን ላፑን ጋላሳ ካረና ጋምኦ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «He harggiyaappe geeyeedda bitanii bare mayuwaa meec'c'o; bare bollan de'iyaa isikiyaa ubbaa meedetto; bare bollaakka meec'etto; yaatooppe I geeshsha gidanawaa. Hewaappe guyyiyaan, I dunkkaaneedda sa'aa yo; shin gidooppenne bare dunkkaaniyaa gelennaan laappun gallassaa karenna gam"o. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Iita galba hargefe paxidaadey ba may7o meecco; ba bolla diza iske ubbaa meedetto; ba bollaka meecetto; wogay giza mala izi geesh gidana; hessafe guye asi dizaso gelanaas dandayees; gido attiin laappun gallas gakkanaas izi ba dunkaanaappe karen de7o. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢታ ጋልባ ሃርጌፌ ፓጺዳዴይ ባ ማይኦ ሜጮ፤ ባ ቦላ ዲዛ ኢስኬ ኡባ ሜዴቶ፤ ባ ቦላካ ሜጬቶ፤ ዎጋይ ጊዛ ማላ ኢዚ ጌሽ ጊዳና፤ ሄሳፌ ጉዬ ኣሲ ዲዛሶ ጌላናስ ዳንዳዬስ፤ ጊዶ ኣቲን ላፑን ጋላስ ጋካናስ ኢዚ ባ ዱንካናፔ ካሬን ዴኦ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ሀርግያፈ ጌይያ ኡራይ ባ ማኡዋ ሜጮ፤ ባ አሳተ ቦላ ደእያ እክሰ ኡባ ሜደቶ፤ ባ አሳተ ሜጨቶ። ሄሳፈ ጉየ፥ እ ጌይድ ጉታ ገሎ፥ ሽን ባ ዱንካንያ ግዶ ገሎና ላፑን ጋላስ ካረን ጋምኦ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He hargiyafe geeyiya uray ba ma7uwa meecco; ba asatethaa bolla de7iya ikise ubbaa meedeto; ba asatethaa meeceto. Hessafe guye, I geeyidi guta gelo, shin ba dunkaaniya giddo gelonna laapun gallas karen gam7o. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የሚነጻው ሰው ልብሱን ይጠብ፤ ጠጕሩን በሙሉ ይላጭ፤ ሰውነቱን በውሃ ይታጠብ፤ በሥርዐቱም መሠረት ንጹሕ ይሆናል። ከዚህም በኋላ ወደ ሰፈር መግባት ይችላል፤ ነገር ግን ሰባት ቀን ከድንኳኑ ውጭ ይቈይ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከበሽታው የነጻው ሰው ልብሱን ያጥባል፤ ጠጒሩን ሁሉ ይላጫል፤ ሰውነቱንም ይታጠባል፤ ከዚያም በኋላ የነጻ ሆኖ ወደ ሰፈር ይገባል፤ ነገር ግን እስከ ሰባት ቀን ከራሱ ድንኳን ውጪ መቈየት አለበት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ዝነፅሀ ሰብ ክዳውንቱ ይሕፀብ፤ ኵሉ ፀጕሩ ድማ ይላፀ፤ ብማይ እውን ይተሓፀብ፤ ሽዑ ይነፅህ፤ ድሕሪዙይ ድማ ናብ ሰፈር ይእቶ፤ ግና ኣብ ወፃኢ ድንኳን ሸውዓተ መዓልቲ ይቀመጥ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ዚነጽህ ድማ ክዳውንቱ ይሕጸብ፡ ኩሉ ጸጉሩ ኸኣ ይላጺ፡ ብማይውን ይተሓጸብ፡ ይነጽህ ከኣ። ድሕርዚ ድማ ናብ ሰፈር ይእቶ፡ ግናኸ ኣብ ወጻኢ ድንኳኑ ሾብዓተ መዓልቲ ይቀመጥ። |