Leviticus 14:47 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ኣብ ቤት ዚድቅስ ድማ ክዳውንቱ ይሓጽብ። እቲ ኣብ ቤት ዚበልዕ ከኣ ክዳውንቱ ይሓጽብ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በቤ​ቱም የሚ​ተኛ ልብ​ሱን ያጥ​ባል፤ እስከ ማታም ርኩስ ነው፤ በቤ​ቱም የሚ​በላ ልብ​ሱን ያጥ​ባል፤ እስከ ማታም ርኩስ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በቤቱም የሚተኛ ልብሱን ያጥባል፤ በቤቱም የሚበላ ልብሱን ያጥባል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በቤቱም ውስጥ የሚተኛ ልብሱን ያጥባል፤ በቤቱም ውስጥ የሚበላ ልብሱን ያጥባል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ጎልያን ግስያ ኡራይ ዎይ ቁማ ምያ ኡራይ ባረ ማዩዋ ሜጮ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He golliyaan gisiyaa uray woy k'umaa miyaa uray bare mayuwaa meec'c'o.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He keeththan ichchidaadey woykko kath midaadey ba may7o meecco.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ኬን ኢቺዳዴይ ዎይኮ ካ ሚዳዴይ ባ ማይኦ ሜጮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ኬን አቅያ ዎይኮ ካ ምያ ኡራይ ባ ማኡዋ ሜጮ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He keethan aqiya woyko kathi miya uray ba ma7uwa meecco.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያ ቤት ገብቶ የተኛ ወይም የበላ ማንኛውም ሰው ልብሶቹን ይጠብ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያ ቤት ውስጥ የተኛ ወይም ምግብ የተመገበ ቢኖር ልብሱን ይጠብ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብታ ገዛ ዝደቀሰ ወይ ዝበልዐ ኸዓ ኽዳውንቱ ይሕፀብ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብታ ቤት ዝደቀሰ ኸኣ ክዳውንቱ ይሕጸብ፡ ኣብታ ቤት ዝበልዔውን ክዳውንቱ ይሕጸብ።