Leviticus 14:40 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እቲ ኻህን ነቲ መዓት ዘለዎ ኣእማን ኬውጽእዎ፡ ካብታ ኸተማ ወጻኢ ድማ ኣብ ርኹስ ቦታ ኪድርብይዎ ይእዝዝ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆም፥ ደዌው በቤቱ ግንብ ላይ ቢሰፋ፥ ካህኑ ደዌ ያለባቸውን ድንጋዮች እንዲያወጡ፥ ከከተማውም ወደ ውጭ ወደ ረከሰው ስፍራ እንዲጥሉአቸው ያዝዛል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ካህኑ ደዌ ያለባቸውን ድንጋዮች እንዲያወጡ፥ ከከተማውም ወደ ውጭ ወደ ረከሰው ስፍራ እንዲጥሉአቸው ያዝዛል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ካህኑ ደዌ ያለባቸውን ድንጋዮች እንዲያወጡ፥ ከከተማውም ውጭ ወደ ረከሰው ስፍራ እንዲጥሉአቸው ያዝዛል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቦሮቁ ደእያ ሹቻቱዋ ኡባ ጎዳፐ ሾዲደ፥ ካታማፐ ጋጻ ያ ቱኔዳ ሳአዉ ኦላናዳን አዛዞ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | borok'uu de'iyaa shuchchatuwaa ubbaa godaappe shoddiide, katamaappe gas'aa yaa tuneedda sa'aw olanaadan azazo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | hargey istta bolla beettida shuchchati keeththaafe woocetti kezidi katamappe gede karen diza tuna miish yegettizason yegettana mala azazo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃርጌይ ኢስታ ቦላ ቤቲዳ ሹቻቲ ኬፌ ዎጬቲ ኬዚዲ ካታማፔ ጌዴ ካሬን ዲዛ ቱና ሚሽ ዬጌቲዛሶን ዬጌታና ማላ ኣዛዞ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቡቃይ ደእያ ሹቻ ኡባ ጎዳፐ ሾድድ፥ ካታማፐ ጋፃ ከስድ ቱና በሳን የጋና መላ ኪቶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | buuqay de7iya shucha ubbaa godaape shoddidi, katamaape gaxa kessidi tuna bessan yeggana mela kiitto. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የተበከሉት ድንጋዮች ተሰርስረው እንዲወጡና ከከተማው ውጭ ባለው ርኩስ ስፍራ እንዲጣሉ ይዘዝ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሻጋታው ምልክት ያለባቸው ድንጋዮች ተፈልፍለው ወጥተው ከከተማው ውጪ በሚገኘው በረከሰ ጒድፍ ማከማቻ እንዲጣሉ ይዘዝ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኻህን ምልክት ሕማም ለምፂ ዘለዎም ኣእማን ኣውፂኦም ናብ ወፃኢ ኸተማ፥ ናብ ዝረኸሰ ቦታ ኽድርብይዎም ይኣዝዝ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ነቲ ቑስሊ ዘለዎ ኣእማን ኣውጺኦም ናብ ወጻኢ ኸተማ፡ ናብ ርኹስ ቦታ ኺድርብይዎ፡ እቲ ኻህን ይኣዝዝ። |