Leviticus 14:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቲ ኣብ ኢድ እቲ ኻህን ዘሎ ዝተረፈ ዘይቲ ድማ፡ ኣብ ርእሲ እቲ ዚንጽህ ኣብ ቅድሚ የሆዋ ምእንቲ ኺዕረቐሉ ይለኽዮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በካ​ህኑ እጅ ውስጥ የቀ​ረ​ውን ዘይት በሚ​ነ​ጻው ሰው ራስ ላይ ያደ​ር​ገ​ዋል፤ ካህ​ኑም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ያስ​ተ​ሰ​ር​ይ​ለ​ታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በእግዚአብሔር ፊት ያስተሰርይለት ዘንድ በካህኑ እጅ ውስጥ የቀረውን ዘይት በሚነጻው ሰው ራስ ላይ ያደርገዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በጌታ ፊት እንዲያስተሰርይለት ካህኑ በእጁ መዳፍ ላይ የተረፈውን ዘይት በሚነጻው ሰው ራስ ላይ ያደርገዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ መና ጎዳ ስንን ብታንያ ናጋራ አቶ ጊሳናዉ፥ ቄሲ ባረ ኩሽያን አቴዳ ዛይትያ ጌይያ ብታንያ ሁጲያን ኦኮ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay Med'inaa Godaa sintsan bitaniyaa nagaraa atto giissanaw, k'eesii bare kushiyaan atteeda zayitiyaa geeyiyaa bitaniyaa huup'iyaan okko.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qeesezi ba kushen attida zayteza addeza hu7en gusso; hessaththo ooththidi geesho woga GODAA sinththan polo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቄሴዚ ባ ኩሼን ኣቲዳ ዛይቴዛ ኣዴዛ ሁኤን ጉሶ፤ ሄሳ ኦዲ ጌሾ ዎጋ ጎዳ ሲንን ፖሎ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳ ስንን ኡራ ናጋራ አቶተስ ካህነይ ባ ኩሸን አትዳ ዛይትያ ጌይያ ኡራ ሁጰን ትጎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Godaa sinthan uraa nagaraa atotethas kahiney ba kushen attida zaytiya geeyiya uraa huuphen tigo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ካህኑ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ያስተሰርይለት ዘንድ በመዳፉ ከያዘው ዘይት የቀረውን በሚነጻው ሰው ራስ ላይ ያፍስስ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በእግዚአብሔር ፊት ለማስተሰረይ ካህኑ በእጁ ላይ የተረፈውን ዘይት በሚነጻው ሰው ራስ ላይ ያፈስሳል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ኻህን ነቲ ኣብ ኢዱ ዝተረፈ ዘይቲ፥ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ምእንቲ ኸስተስርየሉ ኣብ ርእሲ እቲ ዝነፅህ ሰብ የፍስሶ።
Amharic Tigrinya 2011 ነቲ ካብቲ ዘይቲ ዝተረፈ፡ ኣብ ኢድ እቲ ኣኻህን ዘሎ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኬተዐርቖ፡ ኣብ ርእሲ እቲ ዚነጽህ ይግበሮ።