Leviticus 14:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ገንሸል ድማ ንመስዋእቲ በደል ይቐትሎ፣ እቲ ኻህን ድማ ካብቲ ደም መስዋእቲ በደል ወሲዱ ኣብ ጫፍ የማናይ እዝኒ እቲ ኪንጽህ ዘለዎን ኣብ ኣጻብዕቲ የማኑን ይገብሮ እዝኒ። ኢዱን ኣብ ዓባይ ጫፍ የማናይ እግሩን፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የበደሉንም መሥዋዕት የበግ ጠቦት ያርዳል፤ ካህኑም ከበደሉ መሥዋዕት ደም ወስዶ የሚነጻውን ሰው የቀኝ ጆሮውን ጫፍ፥ የቀኝ እጁንም አውራ ጣት፥ የቀኝ እግሩንም አውራ ጣት ይቀባዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የበደሉንም መሥዋዕት ጠቦት ያርዳል፤ ካህኑም ከበደሉ መሥዋዕት ደም ወስዶ የሚነጻውን ሰው የቀኝ ጆሮውን ጫፍ፥ የቀኝ እጁንም አውራ ጣት፥ የቀኝ እግሩንም አውራ ጣት ያስነካዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የበደሉንም መሥዋዕት ጠቦት ያርዳል፤ ካህኑም ከበደሉ መሥዋዕት ደም ወስዶ የሚነጻውን ሰው የቀኝ ጆሮውን ጫፍ፥ የቀኝ እጁንም አውራ ጣት፥ የቀኝ እግሩንም አውራ ጣት ያስነካዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቲደ ናቁዋ ያርሾ አሄዳ ዶርሳ ማራ ሹኪደ ሄ ናቁዋ ያርሹዋ ሱፐ ጉ አኪደ፥ ሀ ጌይያ ብታንያዉ ኡሸቻ ሀይ ጼራ፥ ኡሸቻ ኩሽያዉ ዎጋ ብራያነ ኡሸቻ ገድያዉ ዎጋ ብራያ ኦኮ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatiide naak'uwaa yarshshoo aheedda dorssaa maraa shukkiide he naak'uwaa yarshshuwaa suutsaappe guutsaa akkiide, ha geeyiyaa bitaniyaw ushechcha haytsaa s'eeraa, ushechcha kushiyaw wogga birad'd'iyaanne ushechcha gediyaw wogga birad'd'iyaa okko. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qoho gishshas shiiqiza yarshos shiiqida dorsa laaqqa shukko; suuththaafe guuththara ekkidi geeyzaades ushachcha kushe manththa biradhdhe, ushachcha toho manththa biradhdhenne ushachcha hayththa xeera tiyo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቆሆ ጊሻስ ሺቂዛ ያርሾስ ሺቂዳ ዶርሳ ላቃ ሹኮ፤ ሱፌ ጉራ ኤኪዲ ጌይዛዴስ ኡሻቻ ኩሼ ማን ቢራ፥ ኡሻቻ ቶሆ ማን ቢራኔ ኡሻቻ ሃይ ጼራ ቲዮ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናቆ ያርሾስ ይዳ ዶርሳ ኡርግያ ሹኮ፤ ሄ ኡርግያ ሱፈ ጉራ ኤክድ፥ ሀ ጌይያ ኡራ ኡሻቻ ሀይ፥ ኡሻቻ ኩሽያ ዎጋ ብራያነ ኡሻቻ ቶሁዋ ዎጋ ብራያ ትዮ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Naaqo yarshos yida dorsa urgiya shuko; He urgiya suuthaafe guuthara ekidi, ha geeyiya uraa ushacha haytha, ushacha kushiya wogga biradhiyanne ushacha tohuwa wogga biradhiya tiyo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለበደል መሥዋዕት የሚሆነውንም የበግ ጠቦት ይረድ፤ ከደሙም ጥቂት ወስዶ የሚነጻውን ሰው የቀኝ ጆሮ ታችኛ ጫፍ፣ የቀኝ እጁን አውራ ጣትና የቀኝ እግሩን አውራ ጣት ያስነካ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ካህኑ ይህን ለበደል ስርየት መሥዋዕት የቀረበውን የበግ ጠቦት ይረድ፤ ከደሙም ትንሽ ወስዶ የሚነጻውን ሰው የቀኝ ጆሮ ጫፍ፥ የቀኝ እጁንና የቀኝ እግሩን አውራ ጣቶች ይቀባ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ኽንዲ በደል ዝስዋእ ጡበት በጊዕ ከዓ ይሕረዶ። እቲ ኻህን ድማ ኻብ ደም እቲ ኽንዲ በደል ዝስዋእ ጡበት በጊዕ ወሲዱ፥ ነቲ ዝነፅህ ሰብ የማነይቲ መስቘር እዝኑን ዓባይቶ የማነይቲ ኢዱን ዓባይቶ የማነይቲ እግሩን ይቕብኣዮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ገንሸል መስዋኣቲ በደል ከኣ ይሕረዶ። እቲ ኻህን ድማ ካብ ደም እቲ መስዋእቲ በደል ወሲዱ፡ ነቲ ዚነጽህ የማንየቲ መስዎር እዝኑን ዓበይቶ የማነይቲ ኢዱን ዓበይቶ እግሩን ይልከዮ። |