Leviticus 14:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቲ ገንሸል ድማ ንመስዋእቲ በደል ይቐትሎ፣ እቲ ኻህን ድማ ካብቲ ደም መስዋእቲ በደል ወሲዱ ኣብ ጫፍ የማናይ እዝኒ እቲ ኪንጽህ ዘለዎን ኣብ ኣጻብዕቲ የማኑን ይገብሮ እዝኒ። ኢዱን ኣብ ዓባይ ጫፍ የማናይ እግሩን፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የበ​ደ​ሉ​ንም መሥ​ዋ​ዕት የበግ ጠቦት ያር​ዳል፤ ካህ​ኑም ከበ​ደሉ መሥ​ዋ​ዕት ደም ወስዶ የሚ​ነ​ጻ​ውን ሰው የቀኝ ጆሮ​ውን ጫፍ፥ የቀኝ እጁ​ንም አውራ ጣት፥ የቀኝ እግ​ሩ​ንም አውራ ጣት ይቀ​ባ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የበደሉንም መሥዋዕት ጠቦት ያርዳል፤ ካህኑም ከበደሉ መሥዋዕት ደም ወስዶ የሚነጻውን ሰው የቀኝ ጆሮውን ጫፍ፥ የቀኝ እጁንም አውራ ጣት፥ የቀኝ እግሩንም አውራ ጣት ያስነካዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የበደሉንም መሥዋዕት ጠቦት ያርዳል፤ ካህኑም ከበደሉ መሥዋዕት ደም ወስዶ የሚነጻውን ሰው የቀኝ ጆሮውን ጫፍ፥ የቀኝ እጁንም አውራ ጣት፥ የቀኝ እግሩንም አውራ ጣት ያስነካዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያቲደ ናቁዋ ያርሾ አሄዳ ዶርሳ ማራ ሹኪደ ሄ ናቁዋ ያርሹዋ ሱፐ ጉ አኪደ፥ ሀ ጌይያ ብታንያዉ ኡሸቻ ሀይ ጼራ፥ ኡሸቻ ኩሽያዉ ዎጋ ብራያነ ኡሸቻ ገድያዉ ዎጋ ብራያ ኦኮ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatiide naak'uwaa yarshshoo aheedda dorssaa maraa shukkiide he naak'uwaa yarshshuwaa suutsaappe guutsaa akkiide, ha geeyiyaa bitaniyaw ushechcha haytsaa s'eeraa, ushechcha kushiyaw wogga birad'd'iyaanne ushechcha gediyaw wogga birad'd'iyaa okko.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qoho gishshas shiiqiza yarshos shiiqida dorsa laaqqa shukko; suuththaafe guuththara ekkidi geeyzaades ushachcha kushe manththa biradhdhe, ushachcha toho manththa biradhdhenne ushachcha hayththa xeera tiyo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቆሆ ጊሻስ ሺቂዛ ያርሾስ ሺቂዳ ዶርሳ ላቃ ሹኮ፤ ሱፌ ጉራ ኤኪዲ ጌይዛዴስ ኡሻቻ ኩሼ ማን ቢራ፥ ኡሻቻ ቶሆ ማን ቢራኔ ኡሻቻ ሃይ ጼራ ቲዮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ናቆ ያርሾስ ይዳ ዶርሳ ኡርግያ ሹኮ፤ ሄ ኡርግያ ሱፈ ጉራ ኤክድ፥ ሀ ጌይያ ኡራ ኡሻቻ ሀይ፥ ኡሻቻ ኩሽያ ዎጋ ብራያነ ኡሻቻ ቶሁዋ ዎጋ ብራያ ትዮ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Naaqo yarshos yida dorsa urgiya shuko; He urgiya suuthaafe guuthara ekidi, ha geeyiya uraa ushacha haytha, ushacha kushiya wogga biradhiyanne ushacha tohuwa wogga biradhiya tiyo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለበደል መሥዋዕት የሚሆነውንም የበግ ጠቦት ይረድ፤ ከደሙም ጥቂት ወስዶ የሚነጻውን ሰው የቀኝ ጆሮ ታችኛ ጫፍ፣ የቀኝ እጁን አውራ ጣትና የቀኝ እግሩን አውራ ጣት ያስነካ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ካህኑ ይህን ለበደል ስርየት መሥዋዕት የቀረበውን የበግ ጠቦት ይረድ፤ ከደሙም ትንሽ ወስዶ የሚነጻውን ሰው የቀኝ ጆሮ ጫፍ፥ የቀኝ እጁንና የቀኝ እግሩን አውራ ጣቶች ይቀባ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቲ ኽንዲ በደል ዝስዋእ ጡበት በጊዕ ከዓ ይሕረዶ። እቲ ኻህን ድማ ኻብ ደም እቲ ኽንዲ በደል ዝስዋእ ጡበት በጊዕ ወሲዱ፥ ነቲ ዝነፅህ ሰብ የማነይቲ መስቘር እዝኑን ዓባይቶ የማነይቲ ኢዱን ዓባይቶ የማነይቲ እግሩን ይቕብኣዮ።
Amharic Tigrinya 2011 ነቲ ገንሸል መስዋኣቲ በደል ከኣ ይሕረዶ። እቲ ኻህን ድማ ካብ ደም እቲ መስዋእቲ በደል ወሲዱ፡ ነቲ ዚነጽህ የማንየቲ መስዎር እዝኑን ዓበይቶ የማነይቲ ኢዱን ዓበይቶ እግሩን ይልከዮ።