Leviticus 14:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ድኻ እንተ ዀይኑውን ክንድኡ ኺረክብ ዘይክእል እንተ ዀይኑ ድማ፤ ሽዑ ሓደ ገንሸል ከም መስዋእቲ በደል ኪተዓርቐሉ ኪግዕዝ ይወስድ፣ ዓስራይ ክፋል ረቂቕ ሓርጭ ምስ ዘይቲ ተሓዋዊሱ ድማ ከም መስዋእቲ ብልዕን ሓደ ዕንጨይቲ ዘይትን ይወስድ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ድሃም ቢሆን፥ በእ​ጁም ገን​ዘብ ባይ​ኖ​ረው፥ ማስ​ተ​ስ​ረያ ይሆ​ን​ለት ዘንድ አንድ ጠቦት ስለ በደል የመ​ለ​የት መሥ​ዋ​ዕት፥ ከመ​ስ​ፈ​ሪ​ያ​ውም ከዐ​ሥር እጅ አንድ እጅ የሆነ በዘ​ይት የተ​ለ​ወሰ የስ​ንዴ ዱቄት ለቍ​ር​ባን፥ አንድ ማሰሮ ዘይ​ትም ያመ​ጣል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ድሀም ቢሆን ይህንም ለማምጣት ገንዘቡ ባይበቃው፥ ማስተስረያ ይሆንለት ዘንድ እንዲወዘወዝ አንድ ጠቦት ለበደል መሥዋዕት፥ ከመስፈሪያውም ከአሥር እጅ አንድ እጅ የሆነ በዘይት የተለወሰ መልካም ዱቄት ለእህል ቍርባን፥ አንድ የሎግ መስፈሪያም ዘይት ይወስዳል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ነገር ግን ድሀ ቢሆን ይህንንም ለማቅረብ በቂ ገንዘብ ባይኖረው፥ እንዲያስተሰርይለት ለበደል መሥዋዕት እንዲወዘወዝ አንድ ጠቦት፥ ለእህልም ቁርባን ከመስፈሪያው ከዐሥር እጅ አንድ እጅ የሆነ በዘይት የተለወሰ መልካም ዱቄት፥ አንድ የሎግ መስፈሪያም ዘይት ይወስዳል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሽን ብታኒ ሄዋ ኡባ አሀናዉ ዳንዳየና ማንቆ ግዶፐ፥ ጾሳ ስንን ቃደ አ ናጋራ አቶ ጊሳናዉ፥ ባረ ናቁዋ ያርሾ እት ዶርሳ ማራ አሆ። ቃይ ካ ያርሾካ ዎጋራ ዛይትያን ሙናቀቴዳ ላኡ ኪሎ ግራመ ሎኦ ልያነ እት ሊትሮ ሄዘን ኩሽያ ዛይትያ እትፐ አሆ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Shin bitanii hewaa ubbaa ahanaw danddayenna mank'k'o gidooppe, S'oossaa sintsan k'aatsiide Aa nagaraa atto giissanaw, bare naak'uwaa yarshshoo itti dorssaa maraa aho. K'ay katsaa yarshshookka wogaraa zayitiyaan munak'etteedda laa"u kiilo giraame lo"o d'iiliyaanne itti liitiro heezzentso kushiyaa zayitiyaa ittippe aho.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Izaadey hessa ubbaa ehanaas dandayontta manqo gidikko Godaa sinththan yaanne haa qaaseththidi ba nagara wursanaas issi dharsho laaqqa ehidi qoho yarsho gishshas shiishsho; qasse kaththa yarshozaska wogara miththa zayten munuqettida issi kilo liiqo dhiille kaththa yarshos eho; hessaththoka issi litiros heedzdzanththo kushe gidiza zayte eho.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢዛዴይ ሄሳ ኡባ ኤሃናስ ዳንዳዮንታ ማንቆ ጊዲኮ ጎዳ ሲንን ያኔ ሃ ቃሴዲ ባ ናጋራ ዉርሳናስ ኢሲ ርሾ ላቃ ኤሂዲ ቆሆ ያርሾ ጊሻስ ሺሾ፤ ቃሴ ካ ያርሾዛስካ ዎጋራ ሚ ዛይቴን ሙኑቄቲዳ ኢሲ ኪሎ ሊቆ ሌ ካ ያርሾስ ኤሆ፤ ሄሳካ ኢሲ ሊቲሮስ ሄን ኩሼ ጊዲዛ ዛይቴ ኤሆ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ኡራይ ሄሳ ኡባ ኤሀናዉ ዳንዳኦና ማንቆ ግድኮ፥ ጎዳ ስንን እያ ናጋራ አቶተስ ዩሻናዉ ናቆ ያርሾስ እስ ዶርሳ ኡርገ ኤሆ። ካ ያርሾስ ዛይተራ ሙኑቀትዳ እስ ክሎ ግራመ ሎኦ ለነ እስ ልትሮ ዛይተፐ ስኩዋ ኤሆ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin uray hessa ubbaa ehanaw danda7onna manqo gidiko, Godaa sinthan iya nagaraa atotethas yuushshanaw naaqo yarshos issi dorsa urge eho. Katha yarshos zaytera munuqetida issi kilo giraame lo77o dhiillenne issi litiro zaytepe sikuwa eho.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ሰውየው ድኻ ከሆነና እነዚህን ለማቅረብ ዐቅሙ ካልፈቀደለት፣ ማስተስረያ እንዲሆነው የሚወዘወዝ አንድ ተባዕት የበግ ጠቦት ለበደል መሥዋዕት፣ በዘይት የተለወሰ የኢፍ አንድ ዐሥረኛ የላመ ዱቄት ለእህል ቍርባን ያቅርብ፤ ደግሞም አንድ ሎግ ዘይት ያምጣ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ሰውየው ይህን ሁሉ ለማምጣት የማይችል ድኻ ከሆነ፥ በመወዝወዝ ለኃጢአት ማስተስረያ ይሆንለት ዘንድ ለበደል መሥዋዕት የሚሆን አንድ ጠቦት ያምጣ፤ ከዚሁም ጋር በወይራ ዘይት የተለወሰ አንድ ኪሎ የላመ ዱቄት ለእህል መባ ያምጣ፤ እንዲሁም የሊትር ሲሶ የሆነ የወይራ ዘይት ያቅርብ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ዝነፅህ ሰብ ድኻ እንተ ኾይኑ፥ ኣብ ኢዱውን ገንዘብ እንተ ዘይብሉ ስርየት ሓጢኣት ምእንቲ ኽረክብ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር እናወዝወዘ ዝውፍዮ፥ ክንዲ በደል ዝስዋእ ሓደ ጡበት በጊዕ የምፅእ። ንቝርባን እኽሊ ዝኸውን ከዓ ሓደ ኺሎ ብዘይቲ ዝተለወሰ ልሑም ሕሩጭን ሓደ ሲሶ ሊትሮ ዘይትን የምፅእ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ድኽ ኣእንተ ኾነ፡ ንኽንድዚ ዚኣክል ኣብ ኢዱ እንተ ዜብሉ ድማ፡ ንመስዋእቲ በደል ንመተዓረቒኡ ኺውዝውዝ ሓደ ገንሸል ይውሰድ፡ ንመስዋእቲ ብልዒ ኸኣ ዓስራይ ኣፍ ኣኤፋ ብዘይቲ እተቖምጥዔ ድኹም ሓርጭ፡ ሓደ ሉግ ዘይቲ እተቖምጥዔ ድኹም ሓርጭ፡ ሓደ ሉግ ዘይቲ ድማ፡