Leviticus 14:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ኻህን ድማ ነቲ ዚሓርር መስዋእትን ነቲ መስዋእቲ ብልዕን ኣብ መሰውኢ የዳሉ፣ እቲ ኻህን ከኣ ይዕረቐሉ፣ ንሱ ኸኣ ኪነጽህ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ካህ​ኑም የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ውን መሥ​ዋ​ዕ​ትና የእ​ህ​ሉን ቍር​ባን በመ​ሠ​ዊ​ያው ላይ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ያቀ​ር​ባል፤ ካህ​ኑም ያስ​ተ​ሰ​ር​ይ​ለ​ታል፤ እር​ሱም ንጹሕ ይሆ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ካህኑም የሚቃጠለውን መሥዋዕትና የእህሉን ቍርባን በመሠዊያው ላይ ያቀርባል፥ ካህኑም ያስተሰርይለታል፤ እርሱም ንጹሕ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ካህኑም የሚቃጠለውን መሥዋዕትና የእህሉን ቁርባን በመሠዊያው ላይ ያቀርባል፤ እንዲህም አድርጎ ካህኑ ያስተሰርይለታል፤ እርሱም ንጹሕ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ቄሲ ሄ ጹግያ ያርሹዋ ካ ያርሹዋና እትፐ ያርሽያ ሳኣ ቦላን ዎደ ጹጌ፤ ያቲደ ብታንያ ናጋራ አቶ ጊሴ፤ ብታኒካ ጌሻ ግዴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay k'eesii he s'uuggiyaa yarshshuwaa katsaa yarshshuwaanna ittippe yarshshiyaa sa'aa bollan wotsiide s'uuggee; yaatiide bitaniyaa nagaraa atto giissee; bitaniikka geeshsha gidee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasseka qeesezi he xuugettiza yarshoza kaththa yarshozara issife yarsho yarshizasoza bolla woththidi xuuggo; hessa mala ooson izaade nagarappe maarisees; izaadeyka geesh gidees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ ቄሴዚ ሄ ጹጌቲዛ ያርሾዛ ካ ያርሾዛራ ኢሲፌ ያርሾ ያርሺዛሶዛ ቦላ ዎዲ ጹጎ፤ ሄሳ ማላ ኦሶን ኢዛዴ ናጋራፔ ማሪሴስ፤ ኢዛዴይካ ጌሽ ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካህነይ ፁሳ ያርሹዋ ካ ያርሹዋራ እስፈ ያርሾ በሳን ዎድ ፁጌስ፤ ያትድ ኡራ ናጋራ አቶ ያግሴስ፤ ሄ ኡራይ ጌዬስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kahiney xuussa yarshuwa katha yarshuwara issife yarsho bessan wothidi xuuggees; yaatidi uraa nagaraa atto yaagisees; he uray geeyees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከእህል ቍርባኑም ጋር በመሠዊያው ላይ በማቅረብ ያስተስርይለት፤ ሰውየውም ንጹሕ ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱንም ከእህል መባ ጋር በመሠዊያው ላይ አኑሮ ያቃጥለዋል፤ በዚህ ዐይነት ካህኑ ያስተሰርይለታል፤ ያም ሰው ንጹሕ ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ኻህን ዝቃፀል መስዋእትን ናይ እኽሊ ቝርባንን ብሓደ ገይሩ ኣብ ልዕሊ መሰውኢ የቕርቦ። ነቲ ዝነፅህ ሰብ የስተስርየሉ፤ ንሱውን ንፁህ ይኸውን።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ኻህን ድማ ዚሓርር መስዋእትን መስዋእቲ ብልዕን ኣብ ልዕሊ መሰውኢ የቕርብ፡ እቲ ኻህን ከኣ የተዐርቆ፡ ንሱውን ይነጽህ።