Leviticus 14:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ኻህን ድማ ነቲ ዚሓርር መስዋእትን ነቲ መስዋእቲ ብልዕን ኣብ መሰውኢ የዳሉ፣ እቲ ኻህን ከኣ ይዕረቐሉ፣ ንሱ ኸኣ ኪነጽህ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ካህኑም የሚቃጠለውን መሥዋዕትና የእህሉን ቍርባን በመሠዊያው ላይ በእግዚአብሔር ፊት ያቀርባል፤ ካህኑም ያስተሰርይለታል፤ እርሱም ንጹሕ ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ካህኑም የሚቃጠለውን መሥዋዕትና የእህሉን ቍርባን በመሠዊያው ላይ ያቀርባል፥ ካህኑም ያስተሰርይለታል፤ እርሱም ንጹሕ ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ካህኑም የሚቃጠለውን መሥዋዕትና የእህሉን ቁርባን በመሠዊያው ላይ ያቀርባል፤ እንዲህም አድርጎ ካህኑ ያስተሰርይለታል፤ እርሱም ንጹሕ ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ቄሲ ሄ ጹግያ ያርሹዋ ካ ያርሹዋና እትፐ ያርሽያ ሳኣ ቦላን ዎደ ጹጌ፤ ያቲደ ብታንያ ናጋራ አቶ ጊሴ፤ ብታኒካ ጌሻ ግዴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay k'eesii he s'uuggiyaa yarshshuwaa katsaa yarshshuwaanna ittippe yarshshiyaa sa'aa bollan wotsiide s'uuggee; yaatiide bitaniyaa nagaraa atto giissee; bitaniikka geeshsha gidee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka qeesezi he xuugettiza yarshoza kaththa yarshozara issife yarsho yarshizasoza bolla woththidi xuuggo; hessa mala ooson izaade nagarappe maarisees; izaadeyka geesh gidees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ቄሴዚ ሄ ጹጌቲዛ ያርሾዛ ካ ያርሾዛራ ኢሲፌ ያርሾ ያርሺዛሶዛ ቦላ ዎዲ ጹጎ፤ ሄሳ ማላ ኦሶን ኢዛዴ ናጋራፔ ማሪሴስ፤ ኢዛዴይካ ጌሽ ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካህነይ ፁሳ ያርሹዋ ካ ያርሹዋራ እስፈ ያርሾ በሳን ዎድ ፁጌስ፤ ያትድ ኡራ ናጋራ አቶ ያግሴስ፤ ሄ ኡራይ ጌዬስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kahiney xuussa yarshuwa katha yarshuwara issife yarsho bessan wothidi xuuggees; yaatidi uraa nagaraa atto yaagisees; he uray geeyees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእህል ቍርባኑም ጋር በመሠዊያው ላይ በማቅረብ ያስተስርይለት፤ ሰውየውም ንጹሕ ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱንም ከእህል መባ ጋር በመሠዊያው ላይ አኑሮ ያቃጥለዋል፤ በዚህ ዐይነት ካህኑ ያስተሰርይለታል፤ ያም ሰው ንጹሕ ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኻህን ዝቃፀል መስዋእትን ናይ እኽሊ ቝርባንን ብሓደ ገይሩ ኣብ ልዕሊ መሰውኢ የቕርቦ። ነቲ ዝነፅህ ሰብ የስተስርየሉ፤ ንሱውን ንፁህ ይኸውን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ኻህን ድማ ዚሓርር መስዋእትን መስዋእቲ ብልዕን ኣብ ልዕሊ መሰውኢ የቕርብ፡ እቲ ኻህን ከኣ የተዐርቆ፡ ንሱውን ይነጽህ። |