Leviticus 14:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጊ እቲ ለምጻም ብመዓልቲ ምንጻሑ እዚ ይኹን፡ ናብ ካህን ይቐርብ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ለምጽ ለያዘው ሰው ሕጉ ይህ ነው፤ ከለምጽ በነጻበት ቀን ወደ ካህኑ ይወስዱታል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በመንጻቱ ቀን የለምጻሙ ሕግ ይህ ይሆናል፤ ወደ ካህኑ ይወስዱታል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “በመንጻቱ ቀን የለምጽ ደዌ ያለበት ሰው ሕግ ይህ ይሆናል፤ ወደ ካህኑ ይወስዱታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ዎልቃማ ጋልባ ሀርጊ ኦይቄዳ ብታኒ ጌይያ ጋላስ ኦናዉ ኮሽያ ዎጋይ ሀዋ። ሄ ብታንያ ቄስያኮ አፋናዉ ኮሼ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Wolk'k'aama galbbaa harggii oyk'k'eedda bitanii geeyiyaa gallassi ootsanaw koshshiyaa wogay hawaa. He bitaniyaa k'eesiyaakko afanaw koshshee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Issaadey asateththa bolla diza iita galba hargefe paxidaappe guye geesho wogay hayssafe kaallizayssa; izi geesh gididayssa izaades yootettiza gallas hessaadey qeesekko baana mala izas yootetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢሳዴይ ኣሳቴ ቦላ ዲዛ ኢታ ጋልባ ሃርጌፌ ፓጺዳፔ ጉዬ ጌሾ ዎጋይ ሃይሳፌ ካሊዛይሳ፤ ኢዚ ጌሽ ጊዲዳይሳ ኢዛዴስ ዮቴቲዛ ጋላስ ሄሳዴይ ቄሴኮ ባና ማላ ኢዛስ ዮቴቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎጋ ሀርገይ ኦይክዳ ኡራይ ጌይያ ጋላስ ኦናዉ ኮሽያ ዎጋይ ሀይሳ። ሄ ኡራ ካህንያኮ ኤሀናዉ ኮሼስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goga hargey oykida uray geeyiya gallas oothanaw koshshiya wogay haysa. He uraa kahiniyako ehanaw koshshees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የታመመው ሰው እንዲነጻ ወደ ካህኑ በሚወስዱት ጊዜ ሥርዐቱ እንዲህ ነው፦ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “አንድ ሰው ከሥጋ ደዌ በሽታ ከዳነ በኋላ የሚፈጸምለት የመንጻት ሥርዓት ይህ ነው፦ ንጹሕ መሆኑ በሚነገርለት ቀን ወደ ካህኑ እንዲቀርብ ይደረግ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብመዓልቲ ምንፃህ እቲ ዝሓመመ ሰብ ዝፍፅሞ ሕጊ እዙይ እዩ፦ ናብ ካህን የምፅእዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ለምጻም ብመዓልቲ ምንጻሁ እቲ ሕጊ እዚ ይኹን፡ ናብ ካህን የምጽእዎ። |