Leviticus 14:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ኻህን ድማ መስዋእቲ ሓጢኣት ኣምጺኡ ነቲ ኻብ ርኽሰቱ ኺነጽህ ዘለዎ ይዕረቕ። ብድሕሪኡ ድማ ነቲ ዝሓርር መስዋእቲ ይሓርዶ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ካህኑም የኀጢአቱን መሥዋዕት ያቀርባል፤ ካህኑም ከኀጢአቱ ለማንጻት ለሚነጻው ሰው ያስተሰርይለታል፤ ከዚህም በኋላ ካህኑ የሚቃጠለውን መሥዋዕት ያርዳል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ካህኑም የኃጢአቱን መሥዋዕት ያቀርባል፥ ከርኵሰቱም ለሚነጻው ሰው ያስተሰርይለታል፤ በኋላም የሚቃጠለውን መሥዋዕት ያርዳል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ካህኑም የኃጢአቱን መሥዋዕት ያቀርባል፥ ከርኩሰቱም ለሚነጻው ሰው ያስተሰርይለታል፤ ከዚያም በኋላ የሚቃጠለውን መሥዋዕት ያርዳል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሄዋፐ ጉይያን ቄሲ ባረ ቱናተፐ ጌይያ ብታንያ ናጋራ አቶ ጊሳናዉ ናጋራ ያርሾ ሺሼዳ መህያ ሹኬ፤ ሄዋፐ ስሚደ ቃይ ጹግያ ያርሾ ሺሼዳ መህያ ያርሼ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hewaappe guyyiyaan k'eesii bare tunatetsaappe geeyiyaa bitaniyaa nagaraa atto giissanaw nagaraa yarshshoo shiishsheedda mehiyaa shukkee; hewaappe simmiide k'ay s'uuggiyaa yarshshoo shiishsheedda mehiyaa yarshshee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Hessafe guye qeesezi ba tunateththafe geeyzaade nagara wursanaas shiiqida mehe shukko. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሄሳፌ ጉዬ ቄሴዚ ባ ቱናቴፌ ጌይዛዴ ናጋራ ዉርሳናስ ሺቂዳ ሜሄ ሹኮ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ ካህነይ ጌይያ ኡራ ናጋራ አቶተስ ሺቅዳ ያርሹዋ ያርሼስ፤ ካልድ ቃስ ፁሳ ያርሾስ ሺቅዳ መህያ ሹኬስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye kahiney geeyiya uraa nagara atotethas shiiqida yarshuwa yarshees; kallidi qassi xuussa yarshos shiiqida mehiya shukees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ካህኑም የኀጢአት መሥዋዕቱን ያቅርብ፤ ከርኩሰቱ ለሚነጻውም ሰው ያስተስርይለት፤ ከዚህ በኋላ የሚቃጠለውን መሥዋዕት ይረድ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ከዚህም በኋላ ካህኑ ለኃጢአት ስርየት መሥዋዕት በማቅረብ የመንጻትን ሥርዓት ይፈጽማል፤ ቀጥሎም ለሚቃጠል መሥዋዕት የሚቀርበውን እንስሳ ያርዳል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ እቲ ኻህን ምእንቲ ሓጢኣት ዝስዋእ መስዋእቲ የቕርብ እሞ፥ ነቲ ኻብ ርኽሰቱ ዝነፅህ የስተስርየሉ። ብድሕሪኡ ድማ ንዝቃፀል መስዋእቲ ይሕረድ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ኻህን ከኣ መስዋእቲ ሓጢኣት ይሰውእ እሞ ነቲ ኻብ ርኽሰቱ ዚነጽህ የተዐርቆ፡ ድሕሪኡ ድማ ዚሓርር መስዋእቲ ይሕረድ። |