Leviticus 14:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ኻህን ድማ መስዋእቲ ሓጢኣት ኣምጺኡ ነቲ ኻብ ርኽሰቱ ኺነጽህ ዘለዎ ይዕረቕ። ብድሕሪኡ ድማ ነቲ ዝሓርር መስዋእቲ ይሓርዶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ካህ​ኑም የኀ​ጢ​አ​ቱን መሥ​ዋ​ዕት ያቀ​ር​ባል፤ ካህ​ኑም ከኀ​ጢ​አቱ ለማ​ን​ጻት ለሚ​ነ​ጻው ሰው ያስ​ተ​ሰ​ር​ይ​ለ​ታል፤ ከዚ​ህም በኋላ ካህኑ የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ውን መሥ​ዋ​ዕት ያር​ዳል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ካህኑም የኃጢአቱን መሥዋዕት ያቀርባል፥ ከርኵሰቱም ለሚነጻው ሰው ያስተሰርይለታል፤ በኋላም የሚቃጠለውን መሥዋዕት ያርዳል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ካህኑም የኃጢአቱን መሥዋዕት ያቀርባል፥ ከርኩሰቱም ለሚነጻው ሰው ያስተሰርይለታል፤ ከዚያም በኋላ የሚቃጠለውን መሥዋዕት ያርዳል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሄዋፐ ጉይያን ቄሲ ባረ ቱናተፐ ጌይያ ብታንያ ናጋራ አቶ ጊሳናዉ ናጋራ ያርሾ ሺሼዳ መህያ ሹኬ፤ ሄዋፐ ስሚደ ቃይ ጹግያ ያርሾ ሺሼዳ መህያ ያርሼ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hewaappe guyyiyaan k'eesii bare tunatetsaappe geeyiyaa bitaniyaa nagaraa atto giissanaw nagaraa yarshshoo shiishsheedda mehiyaa shukkee; hewaappe simmiide k'ay s'uuggiyaa yarshshoo shiishsheedda mehiyaa yarshshee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Hessafe guye qeesezi ba tunateththafe geeyzaade nagara wursanaas shiiqida mehe shukko.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሄሳፌ ጉዬ ቄሴዚ ባ ቱናቴፌ ጌይዛዴ ናጋራ ዉርሳናስ ሺቂዳ ሜሄ ሹኮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ ካህነይ ጌይያ ኡራ ናጋራ አቶተስ ሺቅዳ ያርሹዋ ያርሼስ፤ ካልድ ቃስ ፁሳ ያርሾስ ሺቅዳ መህያ ሹኬስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye kahiney geeyiya uraa nagara atotethas shiiqida yarshuwa yarshees; kallidi qassi xuussa yarshos shiiqida mehiya shukees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ካህኑም የኀጢአት መሥዋዕቱን ያቅርብ፤ ከርኩሰቱ ለሚነጻውም ሰው ያስተስርይለት፤ ከዚህ በኋላ የሚቃጠለውን መሥዋዕት ይረድ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ከዚህም በኋላ ካህኑ ለኃጢአት ስርየት መሥዋዕት በማቅረብ የመንጻትን ሥርዓት ይፈጽማል፤ ቀጥሎም ለሚቃጠል መሥዋዕት የሚቀርበውን እንስሳ ያርዳል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ እቲ ኻህን ምእንቲ ሓጢኣት ዝስዋእ መስዋእቲ የቕርብ እሞ፥ ነቲ ኻብ ርኽሰቱ ዝነፅህ የስተስርየሉ። ብድሕሪኡ ድማ ንዝቃፀል መስዋእቲ ይሕረድ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ኻህን ከኣ መስዋእቲ ሓጢኣት ይሰውእ እሞ ነቲ ኻብ ርኽሰቱ ዚነጽህ የተዐርቆ፡ ድሕሪኡ ድማ ዚሓርር መስዋእቲ ይሕረድ።