Leviticus 14:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ኣብ ኢድ እቲ ኻህን ዘሎ ተረፍ ዘይቲ ድማ ኣብ ርእሲ እቲ ዚንጽህ የፍስሶ። እቲ ካህን ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ይዕረቐሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በካህኑም እጅ ውስጥ የቀረውን ዘይት ካህኑ በሚነጻው ሰው ራስ ላይ ያደርግበታል፤ ካህኑም በእግዚአብሔር ፊት ያስተሰርይለታል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በካህኑም እጅ ውስጥ የቀረውን ዘይት በሚነጻው ሰው ራስ ላይ ያደርግበታል፤ ካህኑም በእግዚአብሔር ፊት ያስተሰርይለታል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ካህኑም በእጁ መዳፍ ላይ የተረፈውን ዘይት በሚነጻው ሰው ራስ ላይ ያደርግበታል፤ ከዚያም ካህኑ በጌታ ፊት ያስተሰርይለታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ባረ ኩሽያ ጎምፓን አቴዳ ዛይትያ ቄሲ ጌይያ ብታንያ ሁጲያን ጉሶ፤ ያቲደ መና ጎዳ ስንን ሄ ብታንያ ናጋራ አቶ ጊሶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay bare kushiyaa gomppan atteeda zayitiyaa k'eesii geeyiyaa bitaniyaa huup'iyaan gusso; yaatiide Med'inaa Godaa sintsan he bitaniyaa nagaraa atto giisso. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ba kushe qaa7an attida zaytezakka geeyzaade hu7en gusso; qeesey izaade nagara geeshsho. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባ ኩሼ ቃኣን ኣቲዳ ዛይቴዛካ ጌይዛዴ ሁኤን ጉሶ፤ ቄሴይ ኢዛዴ ናጋራ ጌሾ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ ባ ኩሽያ ቃቃን አትዳ ዛይትያ ካህነይ ጌይያ ኡራ ሁጰን ጉሶ፤ ያትድ ጎዳ ስንን ሄ ኡራ ናጋራ አቶ ያግሶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi ba kushiya qaaqan attida zaytiya kahiney geeyiya uraa huuphen gusso; yaatidi Godaa sinthan he uraa nagaraa atto yaagiso. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በመዳፉ ላይ የቀረውንም ዘይት በሚነጻው ሰው ራስ ላይ ያድርግ፤ በእግዚአብሔርም (ያህዌ) ፊት ያስተስርይለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በእጁ መዳፍ ላይ የተረፈውንም ዘይት በሚነጻው ሰው ራስ ላይ ያፍስሰው፤ በዚህም ዐይነት ካህኑ በእግዚአብሔር ፊት ያስተሰርይለታል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ኣብ ግናዕ ኢዱ ዝተረፈ ዘይቲ ኸዓ፥ ናብ ርእሲ እቲ ዝነፅህ ሰብ ይግበሮ፤ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ድማ የስተስርየሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ኣብ ኢድ እቲ ኻህን ዝተረፈ ዘይቲ ኸኣ ናብ ርእሲ እቲ ዚነጽህ ይግበሮ፡ እቲ ኻህን ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር የተዐርቆ። |