Leviticus 14:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብቲ ኣብ ኢዱ ዘሎ ዝተረፈ ዘይቲ ድማ፡ እቲ ኻህን ኣብ ጫፍ የማናይ እዝኒ እቲ ኪንጽህ፡ ኣብ ኣጻብዕቲ የማነይቲ ኢዱን ኣብ ዓባይ ኣጻብዕቲ የማነይቲ እግሩን ይገብሮ ፣ ኣብ ልዕሊ ደም መስዋእቲ በደል፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ካህ​ኑም በእጁ ውስጥ ከቀ​ረው ዘይት የሚ​ነ​ጻ​ውን ሰው የቀኝ ጆሮ​ውን ጫፍ፥ የቀኝ እጁ​ንም አውራ ጣት፥ የቀኝ እግ​ሩ​ንም አውራ ጣት የበ​ደል መሥ​ዋ​ዕት ደም ባረ​ፈ​በት ላይ ይቀ​ባ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ካህኑም በእጁ ውስጥ ከቀረው ዘይት የሚነጻውን ሰው የቀኝ ጆሮውን ጫፍ፥ የቀኝ እጁንም አውራ ጣት፥ የቀኝ እግሩንም አውራ ጣት የበደል መሥዋዕት ደም ባረፈበት ላይ ያስነካዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ካህኑም በእጁ መዳፍ ላይ ከተረፈው ዘይት የሚነጻውን ሰው የቀኝ ጆሮውን ጫፍ፥ የቀኝ እጁንም አውራ ጣት፥ የቀኝ እግሩንም አውራ ጣት፥ የበደልም መሥዋዕት በሆነው ደም ላይ ያስነካዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያት ስሚደ ባረ ኩሽያ ጎምፓን አቴዳ ዛይትያፐ አኪደ፥ ጌይያ ብታንያዉ ኡሸቻ ሀይ ጼራ፥ ኡሸቻ ኩሽያዉ ዎጋ ብራያነ ኡሸቻ ገድያዉ ዎጋ ብራያ ካሰ ናቁዋ ያርሹዋ ሱ ኦከቴዳ ሳኣን ኦኮ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaati simmiide bare kushiyaa gomppan atteeda zayitiyaappe akkiide, geeyiyaa bitaniyaw ushechcha haytsaa s'eeraa, ushechcha kushiyaw wogga birad'd'iyaanne ushechcha gediyaw wogga birad'd'iyaa kase naak'uwaa yarshshuwaa suutsaa oketteedda sa'aan okko.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ba kushe qaa7an attida zaytezappe guuththara ekkidi geeyzaades ushachcha hayththa xeera, ushachcha kushe manththa biradhdhenne ushachcha toho manththa biradhdhe tiyo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባ ኩሼ ቃኣን ኣቲዳ ዛይቴዛፔ ጉራ ኤኪዲ ጌይዛዴስ ኡሻቻ ሃይ ጼራ፥ ኡሻቻ ኩሼ ማን ቢራኔ ኡሻቻ ቶሆ ማን ቢራ ቲዮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያትድ፥ ባ ኩሽያ ቃቃን ደእያ ዛይትያፐ ኤክድ፥ ጌይያ ኡራስ ኡሻቻ ሀይ፥ ኡሻቻ ኩሽያ ዎጋ ብራያነ ኡሻቻ ቶሁዋ ዎጋ ብራያ ካሰ ናቆ ያርሹዋ ሱ ትይዳ በሳን ትዮ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yaatidi, ba kushiya qaaqan de7iya zaytiyape ekidi, geeyiya uraas ushacha haytha, ushacha kushiya wogga biradhiyanne ushacha tohuwa wogga biradhiya kase naaqo yarshuwa suuthaa tiyida bessan tiyo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ካህኑ በመዳፉ ውስጥ ከቀረው ዘይት ጥቂቱን ወስዶ የሚነጻውን ሰው ቀኝ ጆሮ ታችኛውን ጫፍ፣ የቀኝ እጁን አውራ ጣትና የቀኝ እግሩን አውራ ጣት በበደል መሥዋዕቱ ደም ላይ ደርቦ ይቅባ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በእጁ መዳፍ ላይ ካለውም ዘይት ጥቂት ወስዶ የነጻ መሆኑን ለማስታወቅ የሚነጻውን ሰው ቀኝ ጆሮ ጫፍ፥ የቀኝ እጁንና የቀኝ እግሩን አውራ ጣቶች ይቀባ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ልዕሊ ደም እቲ ኽንዲ በደል ዝስዋእ ጡበት በጊዕ ዝተለኽዮ ድማ፥ እቲ ኻህን ካብቲ ኣብ ኢዱ ዝተረፈ ዘይቲ ነቲ ዝነፅህ ሰብ ኣብ የማነይቲ መስቈር እዝኑን ኣብ ዓባይቶ የማነይቲ ኢዱን ኣብ ዓባይቶ የማነይቲ እግሩን ይቕብኣዮ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ልዕሊ እቲ ደም መስዋእቲ በደል ድማ እቲ ኻህን ካብቲ ኣብ ኢዱ ዝተረፈ ዘይቲ ነቲ ዚነጽህ ኣብ የመነይቲ ኢዱን ኣብ ዓብይቶ የማነይቲ ኢዱን ኣብ ዓበይቶ የማነይቲ እግሩን ይልከዮ።