Leviticus 14:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ገንሸል ድማ ኣብታ መስዋእቲ ሓጢኣትን ዚሓርር መስዋእትን ዚቐትለላ ቦታ፡ ኣብ መቕደስ ይቐትሎ። ከምቲ መስዋእቲ ሓጢኣት ናይ ካህን ዝዀነ፡ እቲ መስዋእቲ በደል እውን ከምኡ እዩ፡ ኣዝዩ ቅዱስ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የኀጢአትን መሥዋዕትና የሚቃጠለውን መሥዋዕት በሚያርዱበት በተቀደሰው ስፍራ ጠቦቱን ያርዱታል፤ የበደሉ መሥዋዕት ለካህኑ እንደሚሆን፥ እንዲሁ የኀጢአቱ መሥዋዕት ነውና፤ ቅዱሰ ቅዱሳን ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የኃጢአትን መሥዋዕትና የሚቃጠለውን መሥዋዕት በሚያርዱበት በተቀደሰው ስፍራ ጠቦቱን ያርደዋል፤ የኃጢአቱ መሥዋዕት ለካህኑ እንደሚሆን፥ እንዲሁ የበደል መሥዋዕት ነው፤ ቅዱስ ቅዱሳን ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የኃጢአትን መሥዋዕትና የሚቃጠለውን መሥዋዕት በሚያርድበት በተቀደሰው ስፍራ ጠቦቱን ያርደዋል፤ እንደ ኃጢአት መሥዋዕቱም እንዲሁ የበደል መሥዋዕቱ ለካህኑ ይሆናል፤ እርሱም እጅግ የተቀደሰ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቲደ እ ሄ ዶርሳ ማራ ናጋራ ያርሹዋነ ጹግያ ያርሹዋ ሹክያ ጌሻ ሳኣን ሹኮ፤ ናጋራ ያርሹዋዳን ናቁዋ ያርሹካ ቄስያዉ እመቴ፤ እካ ሎይ ጌሻ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatiide I he dorssaa maraa nagaraa yarshshuwaanne s'uuggiyaa yarshshuwaa shukkiyaa geeshsha sa'aan shukko; nagaraa yarshshuwaadan naak'uwaa yarshshuukka k'eesiyaw imettee; ikka loytsi geeshsha. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Laaqqazakka nagara yarshossinne xuugettiza yarshos shukkiza geeshshasohon shukko; gaasoykka qoho gishshas yarshoy nagara wursanaas shiiqiza yarsho mala qeesezas gisha gidana; izikka keehi dumma. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ላቃዛካ ናጋራ ያርሾሲኔ ጹጌቲዛ ያርሾስ ሹኪዛ ጌሻሶሆን ሹኮ፤ ጋሶይካ ቆሆ ጊሻስ ያርሾይ ናጋራ ዉርሳናስ ሺቂዛ ያርሾ ማላ ቄሴዛስ ጊሻ ጊዳና፤ ኢዚካ ኬሂ ዱማ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትድ፥ እ ሄ ዶርሳ ኡርግያ ናጋራ ያርሾነ ፁሳ ያርሾ ሹክያ ጌሻ በሳን ሹኮ። ናጋራ ያርሹዋ መላ ናቆ ያርሾይካ ካህንያስ እመቴስ፤ እካ ኡባፈ አዳ ጌሽ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatidi, I he dorsa urgiya nagara yarshonne xuussa yarsho shukiya geeshsha bessan shuko. Nagara yarshuwa mela naaqo yarshoyka kahiniyas imetees; ika ubbaafe aadhida geeshshi. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጠቦቱንም፣ የኀጢአት መሥዋዕትና የሚቃጠል መሥዋዕት በሚታረድበት በተቀደሰው ስፍራ ይረደው፤ የኀጢአት መሥዋዕቱ ለካህኑ እንደሚሰጥ ሁሉ የበደል መሥዋዕቱም ለካህኑ ይሰጥ፤ ይህም እጅግ የተቀደሰ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጠቦቱንም ለኃጢአት ስርየት መሥዋዕትና ለሚቃጠል መሥዋዕት የሚቀርቡ እንስሶች በሚታረዱበት ቅዱስ ስፍራ ያርደዋል፤ ይህንንም የሚያደርግበት ምክንያት የበደል ዕዳ መሥዋዕት ልክ ለኃጢአት ስርየት እንደሚቀርበው መሥዋዕት የካህኑ ድርሻ ሆኖ ስለሚሰጥ ነው፤ እርሱም እጅግ የተቀደሰ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ምእንቲ ሓጢኣት ዝስዋእ ነቲ ኻህን ከም ዝኾነ፥ እቲ ኽንዲ በደል ዝስዋእ ከዓ ኸምኡ እዩ እሞ፥ እቲ ጡበት በጊዕ ኣብቲ ምእንቲ ሓጢኣት ዝስዋእን ንዝቃፀል መስዋእቲ ዝኸውንን ዝሕረዱላ ቦታ፥ ኣብ ቅዱስ ቦታ ይተሓረድ፤ ንሱ ቅዱሰ ቅዱሳን እዩ እሞ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ መስዋእቲ ሓጢኣት ነቲ ኻህን ከም ዝኾነ፡ ኣቲ መስዋእቲ በደል ከኣ ከምኡ እዩ እሞ፡ እቲ ገንሸል ኣብቲ መስዋእቲ ሓጢኣትን ዚሓርር መስዋእትን ዚሕረደሉ ቦታ፡ ኣብ ቅዱስ ቦታ ይተሓረድ፡ ንሱ ቅዱስ ቅዱሳን እዩ። |