Leviticus 14:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ኻህን ድማ ሓደ ገንሸል ወሲዱ ከም መስዋእቲ በደልን ዕንጨይቲ ዘይትን ኣዳልዩ ኣብ ቅድሚ የሆዋ ከም መስዋእቲ ምውጥዋጥ የንቀሳቕሶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ካህ​ኑም አን​ዱን ጠቦት ወስዶ ስለ በደል መሥ​ዋ​ዕት ያቀ​ር​ባል፤ ያንም አንድ ማሰሮ ዘይት ስለ ልዩ ቍር​ባን በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ይለ​የ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ካህኑም አንዱን ጠቦት ወስዶ ስለ በደል መሥዋዕት ያቀርበዋል፥ ያንንም የሎግ መስፈሪያ ዘይት፤ ስለ መወዝወዝ ቍርባን በእግዚአብሔር ፊት ይወዘውዘዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ካህኑም አንዱን ተባት ጠቦት ይወስዳል፤ እርሱንም ስለ በደል መሥዋዕት ያቀርበዋል፥ ጎን ለጎንም ዘይቱ ያለበትን የሎግ መስፈሪያውን፤ እነርሱንም ስለ መወዝወዝ ቁርባን በጌታ ፊት ይወዘውዛቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ቄሲካ ላኡ ዶርሳ ማራቱዋፐ እቱዋ አኪደ፥ ሊትሮ ሄዘን ኩሽያ ዛይትያና እትፐ ናቁዋ ያርሹዋ ኦደ ሺሾ፤ ሄ ሺሼዳዋ ቃይ ቃያ ያርሹዋ ኦደ መና ጎዳ ስንን ቃ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «K'eesiikka laa"u dorssaa maratuwaappe ittuwaa akkiide, liitiro heezzentso kushiyaa zayitiyaanna ittippe naak'uwaa yarshshuwaa ootsiide shiishsho; he shiishsheeddawaa k'ay k'aatsiyaa yarshshuwaa ootsiide Med'inaa Godaa sintsan k'aatso.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Hessafe guye nam7u qeeri dharshotappe issaa ekkidi issi litiros heedzdzanththo kushe gidiza wogara zaytera issife gaththi ekkidi qoho gishshas shiiqiza yarsho histti shiishsho; qeesezi he yarshozakka yaanne haa qaaseththiza yarsho histti GODAA sinththan qaaseththi shiishsho.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሄሳፌ ጉዬ ናምኡ ቄሪ ርሾታፔ ኢሳ ኤኪዲ ኢሲ ሊቲሮስ ሄን ኩሼ ጊዲዛ ዎጋራ ዛይቴራ ኢሲፌ ጋ ኤኪዲ ቆሆ ጊሻስ ሺቂዛ ያርሾ ሂስቲ ሺሾ፤ ቄሴዚ ሄ ያርሾዛካ ያኔ ሃ ቃሴዛ ያርሾ ሂስቲ ጎዳ ሲንን ቃሴ ሺሾ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካህነይ ናምኡ ዶርሳ ኡርገታፐ እሱዋ ኤክድ፥ እስ ልትሮስ ስኮ ዛይተራ እስፈ ናቆ ያርሾ ኦድ ሺሾ፤ ሄ ሺቅዳ ያርሹዋ ዩሾ ያርሾ ኦድ ጎዳ ስንን ሺሾ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kahiney nam7u dorsa urgetape issuwa ekidi, issi litiros siko zaytera issife naaqo yarsho oothidi shiisho; he shiiqida yarshuwa yuusho yarsho oothidi Godaa sinthan shiisho.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ካህኑም ከተባዕቱ ጠቦቶች በመውሰድ ከሎግ ዘይቱ ጋር የበደል መሥዋዕት አድርጎ ያቅርብ፤ የሚወዘወዝ መሥዋዕት በማድረግም በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ይወዝውዛቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህም በኋላ ካህኑ ተባዕት ከሆኑት ከሁለቱ የበግ ጠቦቶች አንዱን የሊትር አንድ ሦስተኛ ከሆነው የወይራ ዘይት ጋር ወስዶ የበደል ስርየት መሥዋዕት አድርጎ ያቀርባል። ካህኑ ይህን በመወዝወዝ ለእግዚአብሔር ልዩ መባ አድርጎ ያቀርበዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ኻህን ድማ ነቲ ሓደ ጡበት በጊዕ ምስቲ ሓደ ሲሶ ሊትሮ ዘይቲ ወሲዱ ኽንዲ በደል ይሰውኣዮ፤ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር እናወዝወዝካ ኸም ዝቐርብ መስዋእቲ ገይሩ ኸዓ የወፍዮ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ኻህን ድማ ነቲ ሓደ ገንሸል ምስቲ ሉግ ዘይቲ ወሲዱ ንመስዋእቲ በደል የቕርቦ። ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ድማ ንዚውዝውዝ መስዋእቲ ይወዝውዞ።