Leviticus 14:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ኻህን ድማ ሓደ ገንሸል ወሲዱ ከም መስዋእቲ በደልን ዕንጨይቲ ዘይትን ኣዳልዩ ኣብ ቅድሚ የሆዋ ከም መስዋእቲ ምውጥዋጥ የንቀሳቕሶ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ካህኑም አንዱን ጠቦት ወስዶ ስለ በደል መሥዋዕት ያቀርባል፤ ያንም አንድ ማሰሮ ዘይት ስለ ልዩ ቍርባን በእግዚአብሔር ፊት ይለየዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ካህኑም አንዱን ጠቦት ወስዶ ስለ በደል መሥዋዕት ያቀርበዋል፥ ያንንም የሎግ መስፈሪያ ዘይት፤ ስለ መወዝወዝ ቍርባን በእግዚአብሔር ፊት ይወዘውዘዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ካህኑም አንዱን ተባት ጠቦት ይወስዳል፤ እርሱንም ስለ በደል መሥዋዕት ያቀርበዋል፥ ጎን ለጎንም ዘይቱ ያለበትን የሎግ መስፈሪያውን፤ እነርሱንም ስለ መወዝወዝ ቁርባን በጌታ ፊት ይወዘውዛቸዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ቄሲካ ላኡ ዶርሳ ማራቱዋፐ እቱዋ አኪደ፥ ሊትሮ ሄዘን ኩሽያ ዛይትያና እትፐ ናቁዋ ያርሹዋ ኦደ ሺሾ፤ ሄ ሺሼዳዋ ቃይ ቃያ ያርሹዋ ኦደ መና ጎዳ ስንን ቃ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «K'eesiikka laa"u dorssaa maratuwaappe ittuwaa akkiide, liitiro heezzentso kushiyaa zayitiyaanna ittippe naak'uwaa yarshshuwaa ootsiide shiishsho; he shiishsheeddawaa k'ay k'aatsiyaa yarshshuwaa ootsiide Med'inaa Godaa sintsan k'aatso. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Hessafe guye nam7u qeeri dharshotappe issaa ekkidi issi litiros heedzdzanththo kushe gidiza wogara zaytera issife gaththi ekkidi qoho gishshas shiiqiza yarsho histti shiishsho; qeesezi he yarshozakka yaanne haa qaaseththiza yarsho histti GODAA sinththan qaaseththi shiishsho. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሄሳፌ ጉዬ ናምኡ ቄሪ ርሾታፔ ኢሳ ኤኪዲ ኢሲ ሊቲሮስ ሄን ኩሼ ጊዲዛ ዎጋራ ዛይቴራ ኢሲፌ ጋ ኤኪዲ ቆሆ ጊሻስ ሺቂዛ ያርሾ ሂስቲ ሺሾ፤ ቄሴዚ ሄ ያርሾዛካ ያኔ ሃ ቃሴዛ ያርሾ ሂስቲ ጎዳ ሲንን ቃሴ ሺሾ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካህነይ ናምኡ ዶርሳ ኡርገታፐ እሱዋ ኤክድ፥ እስ ልትሮስ ስኮ ዛይተራ እስፈ ናቆ ያርሾ ኦድ ሺሾ፤ ሄ ሺቅዳ ያርሹዋ ዩሾ ያርሾ ኦድ ጎዳ ስንን ሺሾ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kahiney nam7u dorsa urgetape issuwa ekidi, issi litiros siko zaytera issife naaqo yarsho oothidi shiisho; he shiiqida yarshuwa yuusho yarsho oothidi Godaa sinthan shiisho. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ካህኑም ከተባዕቱ ጠቦቶች በመውሰድ ከሎግ ዘይቱ ጋር የበደል መሥዋዕት አድርጎ ያቅርብ፤ የሚወዘወዝ መሥዋዕት በማድረግም በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ይወዝውዛቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም በኋላ ካህኑ ተባዕት ከሆኑት ከሁለቱ የበግ ጠቦቶች አንዱን የሊትር አንድ ሦስተኛ ከሆነው የወይራ ዘይት ጋር ወስዶ የበደል ስርየት መሥዋዕት አድርጎ ያቀርባል። ካህኑ ይህን በመወዝወዝ ለእግዚአብሔር ልዩ መባ አድርጎ ያቀርበዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኻህን ድማ ነቲ ሓደ ጡበት በጊዕ ምስቲ ሓደ ሲሶ ሊትሮ ዘይቲ ወሲዱ ኽንዲ በደል ይሰውኣዮ፤ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር እናወዝወዝካ ኸም ዝቐርብ መስዋእቲ ገይሩ ኸዓ የወፍዮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ኻህን ድማ ነቲ ሓደ ገንሸል ምስቲ ሉግ ዘይቲ ወሲዱ ንመስዋእቲ በደል የቕርቦ። ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ድማ ንዚውዝውዝ መስዋእቲ ይወዝውዞ። |