Leviticus 14:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ሻሙናይ መዓልቲ ድማ ክልተ መንቅብ ዘይብሎም ገንሸላትን ሓደ ዓመት ዘይብሎም ገንሸል በጊዕን ምስ ዘይቲ ተሓዋዊሱ ሰለስተ ዓስራይ ረቂቕ ሓርጭ መስዋእቲ ብልዒን ሓደ ዕንጨይቲ ዘይትን ይሃልዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “በስምንተኛው ቀን ነውር የሌለባቸውን፥ ዓመት የሞላቸውን ሁለት ተባት የበግ ጠቦቶች፥ ነውር የሌለባትንም አንዲት የዓመት እንስት የበግ ጠቦት፥ ስለ እህልም ቍርባን ከመስፈሪያው ከዐሥር እጅ ሦስት እጅ የሆነ፥ በዘይት የተለወሰ መልካም የስንዴ ዱቄት፥ አንድ ማሰሮ ዘይትም ይወስዳል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በስምንተኛውም ቀን ነውር የሌለባቸውን ሁለት ተባት ጠቦት፥ ነውር የሌለባትንም አንዲት የዓመት እንስት ጠቦት፥ ስለ እህልም ቍርባን ከመስፈሪያው ከአሥር እጅ ሦስት እጅ የሆነ በዘይት የተለወሰ መልካም ዱቄት፥ አንድ የሎግ መስፈሪያም ዘይት ይወስዳል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “በስምንተኛውም ቀን ነውር የሌለባቸውን ሁለት ተባት ጠቦት፥ ነውር የሌለባትንም አንዲት የዓመት እንስት ጠቦት፥ ለእህሉም ቁርባን ከመስፈሪያው ከዐሥር እጅ ሦስት እጅ የሆነ በዘይት የተለወሰ መልካም ዱቄት፥ ዘይትም ያለበትን አንድ የሎግ መስፈሪያ ይወስዳል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሆስፑን ጋላሳን ትላ ቦላና ደእያ ላኡ ዶርሳ ማራቱዋነ እት ላይ ግዴዳ እት ዶርሳቶ አሆ፤ ቃይ ካ ያርሾ ዛይትያን ሙናቀቴዳ ኡሱፑን ኪሎ ግራመ ልያነ እት ሊትሮ ዎጋራ ዛይትያዉ ሄዘን ኩሽያ አሆ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hosppuntsa gallassan tilla bollaanna de'iyaa laa"u dorssaa maratuwaanne itti laytsaa gideedda itti dorssato aho; k'ay katsaa yarshshoo zayitiyaan munak'etteedda usuppun kiilo giraame d'iiliyaanne itti liitiro wogaraa zayitiyaw heezzentso kushiyaa aho. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Osppunththa gallas issi wosoykka istta bolla baynda nam7u dorsa laaqqatanne issi layththa uzzo eho; kaththa yarsho gishshas wogara miththa zayten munuqettida heedzdzu kilo dhiillenne issi litiro zaytes heedzdzanththo kushe wogara miththa zayte eho. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኦስፑን ጋላስ ኢሲ ዎሶይካ ኢስታ ቦላ ባይንዳ ናምኡ ዶርሳ ላቃታኔ ኢሲ ላይ ኡዞ ኤሆ፤ ካ ያርሾ ጊሻስ ዎጋራ ሚ ዛይቴን ሙኑቄቲዳ ሄ ኪሎ ሌኔ ኢሲ ሊቲሮ ዛይቴስ ሄን ኩሼ ዎጋራ ሚ ዛይቴ ኤሆ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሆስፑን ጋላሳን ቦረይ ባይና ናምኡ ኡርገ ዶርሳታነ እስ ላይ ግድዳ እስ ማጫ ዶርሰ ኤሆ። ቃስ ካ ያርሾስ ዛይተራ ሙኑቀትዳ ሄ ክሎ ግራመ ሎኦ ለነ እስ ልትሮ ዛይተፐ ስኮ ኤሆ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hospuntha gallasan borey bayna nam7u urge dorsatanne issi laythi gidida issi macca dorse eho. Qassi katha yarshos zaytera munuqetida heedzu kilo giraame lo77o dhiillenne issi litiro zaytepe siko eho. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “በስምንተኛው ቀን ነውር የሌለባቸውን ሁለት ተባዕት የበግ ጠቦቶችና ነውር የሌለባትን አንዲት የአንድ ዓመት እንስት በግ ያቅርብ፤ እንዲሁም ለእህል ቍርባን የሚሆን በዘይት የተለወሰ የኢፍ ሦስት ዐሥረኛ የላመ ዱቄት ያቅርብ፤ ደግሞ አንድ ሎግ ዘይት ያምጣ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “በስምንተኛውም ቀን ምንም ነውር የሌለባቸውን ሁለት ተባዕት የበግ ጠቦቶችና አንድ ዓመት የሆናት አንዲት ቄብ ያምጣ፤ ከዚህም ጋር በወይራ ዘይት የተለወሰ ሦስት ኪሎ ግራም ዱቄትና የሊትር አንድ ሦስተኛ የሆነ የወይራ ዘይት ያምጣ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ሻምነይቲ መዓልቲ ድማ ጐደሎ ዘይብሎም ክልተ ጡበታት ኣባጊዕን፥ ጐደሎ ዘይብላ ዓመት ዝገበረት ሓንቲ በጊዕን፥ ንመስዋእቲ እኽሊ ዝኸውን ብዘይቲ ዝተለወሰ ሰለስተ ኺሎ ልሑም ሕሩጭን ሓደ ሲሶ ሊትሮ ዘይትን የምፅእ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ሳምነይቲ መዓልቲ ድማ ጎደሎ ዜብሎም ክልተ ገንሸልን ጎደሎ ዜብላ ዓምት ዝገበረት ሓንቲ ሽበንን፡ ንመስዋእቲ ብልዒ ኸኣ ሰለስተ ዓስራይ ኣፍ ኤፋ ድኹም ሓርጭ ብዘይቲ እተቖምጥዔ፡ ሓደ ሉግ ዘይቲ ኸኣ ይወስድ። |