Leviticus 13:58 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ክዳን፡ ወይ ፈትሊ ምልጻይ ወይ መትሓዚ፡ ወይ ዝኾነ ክትሕጸቦ ዘለካ ቈርበት፡ እቲ መዓት ካብኡ እንተ ተኣልዩ፡ ሽዑ ካልኣይ ግዜ ተሓጺቡ ይጸሪ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ልብሱ ወይም ድሩ ወይም ማጉ ወይም ከቆዳ የተደረገው ነገር ከታጠበ በኋላ ደዌው ቢለቅቀው ሁለተኛ ጊዜ ይታጠባል፤ ንጹሕም ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተም ካጠብኸው ልብስ ወይም ከድሩ ወይም ከማጉ ወይም ከአጐዛው ከተደረገው ነገር ላይ ደዌው ቢጠፋ፥ ሁለተኛ ጊዜ ይታጠባል፥ ንጹሕም ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን አንተ ካጠብኸው ልብስ ወይም ከድሩ ወይም ከማጉ ወይም ከተለፋው ቆዳ ከተሠራ ከማናቸውም ነገር ላይ ደዌው ቢጠፋ፥ ሁለተኛ ጊዜ ይታጠባል፥ ንጹሕም ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ሜጨቴዳ ማዩ ቃጭና ዎይ ሻሎ ማዮ ግድና፥ ዎይ ጋልባፐ ኦሰቴዳ አያ ማዮ ግድናካ፥ ቦሮቆ ሳአይ አ ቦላፐ ዮፐ፥ ሄ ማዩ ላኤንዋ ሜጨቶ፤ ሄዋፐ ጉይያን፥ እ ጌሻ ግዴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin meec'etteedda mayuu k'ac'inaa woy shalo mayyo gidina, woy galbbaappe oosetteedda ayaa mayyo gidinakka, borok'o sa'ay Aa bollappe d'ayooppe, he mayuu laa"entsuwaa meec'etto; Hewaappe guyyiyaan, I geeshsha gidee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ay may7onne galbafe oosettida ay miish meeccishin buuqazi izappe dhaykko qasseka meecco; hessafe guye wogay giza mala may7ozi geesh gidana.» |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣይ ማይኦኔ ጋልባፌ ኦሴቲዳ ኣይ ሚሽ ሜጪሺን ቡቃዚ ኢዛፔ ይኮ ቃሴካ ሜጮ፤ ሄሳፌ ጉዬ ዎጋይ ጊዛ ማላ ማይኦዚ ጌሽ ጊዳና።» |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ሜጨትዳ ማኦይ ቃጭና ዎይኮ ሻሎ ግድን፥ ዎይኮ ጋልባፈ ኦሰትዳባ ማኦ ግድን፥ ቡቃ ማላይ ይኮ፥ ሄ ማኦይ ናምአን ሜጨቶ፤ ሄሳፈ ጉየ፥ እ ጌዬስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin meecetida ma7oy qacina woyko shalo gidin, woyko galbafe oosetidaba ma7o gidin, buuqa malay dhayiko, he ma7oy nam7antho meeceto; Hessafe guye, I geeyees” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ታጥቦ ከደዌ የጠራ ልብስ ወይም በሸማኔ ዕቃ የተሠራ ወይም በእጅ የተጠለፈ ጨርቅ ወይም ከቈዳ የተሠራ ማንኛውም ዕቃ እንደ ገና ይታጠብ፤ ንጹሕም ይሆናል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ልብሱ በሚታጠብበት ጊዜ የሻጋታው ምልክት ቢጠፋ እንደገና ይጠበው፤ ከዚያም በኋላ የነጻ ይሆናል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ንስኻ እትሓፅቦ ኽዳን፥ ወይ ቅጥኒ ወይ ፋእሚ ወይ ዝኾነ ቘርበት፥ ሕማሙ እንተ ኸደሉ፥ ክልተሻዕ ይተሓፀብ፤ ንፁህ ድማ ይኸውን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ እተሓጽቦ ኽዳን፡ ወይ ቕጥኒ ወይ ፋኣሚ ወይ ዝኾነ ቖርበት፡ እቲ ቑስሊ እንተ ኸደሉ፡ ካልኣይ ሳዕ ይተሓጸብ፡ ይነጽህ ድማ። |