Leviticus 13:57 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ገና ኣብቲ ክዳን፡ ወይ ኣብ ወሰን ወይ ኣብ መንጠልጠሊ ወይ ኣብ ዝዀነ ይኹን ቈርበት እንተ ተራእየ። ሰፊሕ ባልዕ እዩ፤ ነቲ መዓት ዘሎ ብሓዊ ከተቃጽሎ ኣሎካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በልብሱም ወይም በድሩ ወይም በማጉ ወይም ከቆዳ በተደረገ ነገር ላይ ደግሞ ቢታይ፥ የወጣ ለምጽ ነው፤ ደዌው ያለበትን ነገር ያቃጥሉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በልብሱም ወይም በድሩ ወይም በማጉ ወይም ከአጐዛው በተደረገ ነገር ላይ ደግሞ ቢታይ፥ የወጣ ለምጽ ነው፤ ደዌው ያለበትን ነገር አቃጥለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በልብሱም ወይም በድሩ ወይም በማጉ ወይም ከተለፋው ቆዳ በተሠራ በማናቸውም ነገር ላይ ዳግም ቢታይ፥ እየሰፋ የሚሄድ ደዌ ነው፤ ደዌው ያለበትን ነገር በእሳት ታቃጥለዋለህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ማዩዋ ቦላ ስሚደካ ከሶፐ፥ ሄ ማዩ ቃጭና ዎይ ሻሎ ማዮ ግድና፥ ጋልባፐ ኦሰቴዳዋ አያ ግድናካ፥ ሄዌ አክ አክ ብያ ቦሮቆ ሳ ግድያ ድራዉ፥ ሄ ቦሮቁ ደእያ ማዩ ታማን ጹገታናዉ በሴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, mayuwaa bolla simmiidekka kesooppe, he mayuu k'ac'inaa woy shalo mayyo gidina, galbbaappe oosetteeddawaa ayaa gidinakka, hewe aakki aakki biyaa borok'o saa gidiyaa diraw, he borok'uu de'iyaa mayuu taman s'uugettanaw bessee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Buuqazi qasseka beettiko hessi gede dari dari biza gishshas he may7ozi xuugetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቡቃዚ ቃሴካ ቤቲኮ ሄሲ ጌዴ ዳሪ ዳሪ ቢዛ ጊሻስ ሄ ማይኦዚ ጹጌቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ማኡዋ ቦላ ስሚድ ከይኮ፥ ሄ ማኦይ ቃጭና ዎይኮ ሻሎ ግድን፥ ጋልባፈ ኦሰትዳባ ግድን፥ ሄስ ዳልግ ዳልግ ቢኮ ሄ ቡቃይ ደእያ ማኦይ ታማን ፁገታናዉ በሴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, ma7uwa bolla simmidi keyiko, he ma7oy qacina woyko shalo gidin, galbafe oosetidaba gidin, hessi dalgi dalgi biiko he buuqay de7iya ma7oy taman xuugetanaw bessees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን ደዌው በልብሱ ወይም በሸማኔ ዕቃ በተሠራው ወይም በእጅ በተጠለፈው ጨርቅ ላይ ወይም ከቈዳ በተሠራው ዕቃ ላይ ቢታይ፣ መስፋፋቱ ስለሆነ ደዌው ያለበት ማንኛውም ነገር በእሳት ይቃጠል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሻጋታው እንደገና ቢታይ እርሱ እየተስፋፋ የሚሄድ ስለ ሆነ፥ ባለ ንብረቱ ያቃጥለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብቲ ኽዳን ወይ ኣብቲ ቕጥኒ ወይ ኣብቲ ፋእሚ ወይ ኣብ ዝኾነ ኣቕሓ ቘርበት ገና እንተ ተርእዩ፥ ይሰፍሕ እዩ ዘሎ እሞ ነቲ ሕማም ዘለዎ ነገር ብሓዊ የቃፅሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብቲ ኽዳን፡ ወይ ኣብቲ ቕጥኒ ወይ ኣብቲ ፋእሚ ወይ ኣብ ዝኾነ ኣቕሓ ቖርበት ገና እንተ ተራእየ፡ ዝወጸ ለምጺ እዩ፡ ነቲ ቑስሊ ዘለዎ ብሓዊ እንድዶ። |