Leviticus 13:52 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እቲ መዓት ለምጺ እዩ እሞ፡ ነቲ ኽዳን፡ ፈትሊ ዀነ ብመሸፈኒ፡ ካብ ሱፍ ወይ ብበፍታ ወይ ካብ ቘርበት ወይ ካብ ቘርበት ኬቃጽሎ ይግብኦ። ብሓዊ ክቃጸል ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ልብሱን ያቃጥላል፤ ድሩ ወይም ማጉ የበግ ጠጕር ወይም የተልባ እግር ቢሆን ወይም ከቆዳ የተደረገ ቢሆን፥ ደዌ ያለበት ሁሉ እየፋገ የሚሄድ ለምጽ ነውና በእሳት ይቃጠላል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ልብሱን ያቃጥል፤ ድሩ ወይም ማጉ የበግ ጠጕር ወይም በፍታ ቢሆን ወይም ከአጐዛው የተደረገ ቢሆን፥ ደዌ ያለበት ሁሉ፥ እየፋገ የሚሄድ ለምጽ ነውና በእሳት ይቃጠል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ልብሱን ያቃጥል፤ ድሩ ወይም ማጉ የበግ ጠጉር ወይም በፍታ ወይም ከተለፋው ቆዳ የሆነ ማናቸውም ደዌው ያለበት ነገር ላይ ቢሆን፥ እየሰፋ የሚሄድ የለምጽ ደዌ ነውና በእሳት ይቃጠል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ሄ ማዩ ቃጭና ዎይ ሻሎ ማዮ ግድና፥ ሊኖ ዎይ ሱፈ ግድና፥ ጋልባፐ ኦሰቴዳዋ አያ ግድናካ፥ ቄሲ አ ጹጎ። ሄዌ እቱዋፐ እቱዋ ኦይቂያ ቦሮቆ ግድያ ድራዉ፥ እ ጹገታናዉ በሴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay he mayuu k'ac'inaa woy shalo mayyo gidina, liino woy suufe gidina, galbbaappe oosetteeddawaa ayaa gidinakka, k'eesii Aa s'uuggo. Hewe ittuwaappe ittuwaa oyk'k'iyaa borok'o gidiyaa diraw, I s'uugettanaw bessee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa mala may7o buuqay asa bolla harge gaththiza gishshas qeesezi shiishshidi he buuqa may7ota taman xuuggo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ማላ ማይኦ ቡቃይ ኣሳ ቦላ ሃርጌ ጋዛ ጊሻስ ቄሴዚ ሺሺዲ ሄ ቡቃ ማይኦታ ታማን ጹጎ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ማኦይ ቃጭና ዎይኮ ሻሎ ግድን፥ ሊኖ ዎይኮ ሱፈ ግድን፥ ጋልባፈ ኦሰትዳባ አይባ ግድን፥ ካህነይ እያ ፁጎ። ሄስ እሱዋፈ እሱዋ ኦይክያ ቡቃ ሀርገ ግድያ ግሾ፥ እ ፁገታናዉ በሴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He ma7oy qacina woyko shalo gidin, liino woyko suufe gidin, galbafe oosetidaba ayba gidin, kahiney iya xuuggo. Hessi issuwafe issuwa oykiya buuqa harge gidiya gisho, I xuugetanaw bessees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ልብሱን ወይም በሸማኔ ዕቃ የተሠራውን ወይም በእጅ የተጠለፈውን የበግ ጠጕር ወይም በፍታ ወይም ደዌው ያለበትን ማንኛውንም ከቈዳ የተሠራ ዕቃ ያቃጥል፤ ደዌው ክፉ ነውና፤ ዕቃው ይቃጠል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህም አጥፊ ሻጋታ እየሰፋ የሚሄድ ስለ ሆነ በእሳት ይቃጠል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ሕማም ዘለዎ ዝኾነ ኽዳን፥ ወይ ቅጥኒ ወይ ፋእሚ፥ ናይ ፀጕሪ እንተ ኾነ ወይ ናይ ሃሪ ወይ ዝኾነ ኣቕሓ ቘርበት በላዒ ሕማም እዩ እሞ ብሓዊ ይቃፀል። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ኽዳን ድማ፡ ወይ ቅጥኒ ወይ ፋኣሚ ናይ ጸጉሪ እንተ ኾነ ወይ ናይ እንጣጢዕ ወይ ዝኾነ ኣቕሓ ቖርበት እቲ ቑስሊ ዘለዎ ዘበለ፡ ይንደድ። በላዒ ለምጺ እዩ እሞ፡ ብሓዊ ይንደድ። |