Leviticus 13:45 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ መዓት ዝወረዶ ለምጻም ድማ ክዳውንቱ ይቕደድ ርእሱ ድማ ይቕደድ፡ ኣብ ላዕለዋይ ከንፈሩ ድማ መሸፈኒ ይገብር እሞ፡ ርኹስ፡ ርኹስ፡ ኢሉ ይጭድር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የለ​ምጽ ደዌ ያለ​በት ሰው ልብሱ የተ​ቀ​ደደ ይሁን፤ ራሱም የተ​ገ​ለጠ ይሁን፤ ከን​ፈ​ሩ​ንም ይሸ​ፍን፤ ርኩስ ይባ​ላል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የለምጽ ደዌ ያለበት ሰው ልብሱ የተቀደደ ይሁን፥ ራሱም የተገለጠ ይሁን፥ ከንፈሩንም ይሸፍን፤ ርኩስ ርኩስ ነኝ ይበል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “የለምጽ ደዌ ያለበት ሰው የሚለብሳቸው ልብሶች የተቀደዱ ይሁኑ፥ የራሱም ጠጉር የተጐሳቈለ ይሁን፥ ከንፈሩንም ይሸፍን፤ ርኩስ ርኩስ ነኝ እያለ ይጩኽ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ዎልቃማ ጋልባ ሀርጊ ኦይቄዳ አሳይ ፔቴዳ ማዩዋ ማዮ፤ ባረ ሁጲያ ፕጾፖ፤ ባረ መተርሻካ ካሞ፤ ያቲደ፥ ባረ ቃላ ቁ ኦደ፥ ‘ታን ቱና፥ ታን ቱና!’ ያጎ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Wolk'k'aama galbbaa harggii oyk'k'eedda Asay peed'eteedda mayuwaa mayyo; bare huup'iyaa pis'oppo; bare mettershshaakka kammo; yaatiide, bare k'aalaa d'ok'k'u ootsiide, ‹Taani tuna, taani tuna!› yaago.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa mala hargey iza bolla dizaadey daakeththa may7o may7o; ba hu7ekka pixoppo; ba doona kammidi, ‹Tani tunakko! Tani tunakko!› gishe waasso.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ማላ ሃርጌይ ኢዛ ቦላ ዲዛዴይ ዳኬ ማይኦ ማይኦ፤ ባ ሁኤካ ፒጾፖ፤ ባ ዶና ካሚዲ፥ ‹ታኒ ቱናኮ! ታኒ ቱናኮ!› ጊሼ ዋሶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ጎጋ ሀርገይ ኦይክዳ አስ ፔትዳ ማኦ ማኦ፤ ባ ሁጵያ ፕፆፖ፤ ባ ዶና ካሞ፤ ባ ቃላ ቁ ኦድ፥ ‘ታኒ ቱና፥ ታኒ ቱና!’ ያጎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Goga hargey oykida asi peedhetida ma7o ma7o; ba huuphiya pixopo; ba doona kammo; ba qaala dhoqu oothidi, ‘Taani tuna, taani tuna!’ yaago.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እንዲህ ያለ ተላላፊ በሽታ ያለበት ሰው የተቀደደ ልብስ ይልበስ፤ ጠጕሩን ይግለጥ፤ እስከ አፍንጫውም ድረስ ተሸፋፍኖ ‘ርኩስ ነኝ! ርኩስ ነኝ!’ እያለ ይጩኽ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “በዚህ ዐይነት የሥጋ ደዌ በሽታ ያለበት ሰው የተቀዳደደ ልብስ ይልበስ፤ ጠጒሩን አያበጥር፥ ከንፈሩን ይሸፍን፤ ከዚያም በኋላ ‘እኔ የረከስኩ ነኝ! የረከስኩ ነኝ!’ እያለ ይጩኽ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ሕማም ለምፂ ዘለዎ ሰብ ክዳኑ ቕዱድ ይኹን፤ ርእሱ ኸዓ ይቀላዕ፤ ከንፈሩ እውን ይኽደን፤ “ዝረኸስኩ እየ፤ ዝረኸስኩ እየ” እናበለ ኸዓ ዓው ኢሉ ይናገር።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ቑስሊ ዘለዎ ለምጻም ክዳኑ ቕዳዱ ይኹን፡ ርእሱ ኸኣ ይቀላዕ፡ ጭሕሙ ድማ ይኽደን፡ ርኹስ ርኹስ፡ ኢሉ ኸኣ ይጨርሕ።