Leviticus 13:40 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ጸጕሩ ኻብ ርእሱ ዝወደቐ ሰብኣይ ድማ ራዛ እዩ። ግናኸ ንጹህ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የሰ​ውም ጠጕር ከራሱ ቢመ​ለጥ እርሱ በራ ነው፤ ነገር ግን ንጹሕ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሰውም ጠጕር ከራሱ ቢመለጥ እርሱ ቡሀ ነው፤ ነገር ግን ንጹሕ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “የሰውም ጠጉር ከራሱ ቢመለጥ እርሱ ቡሀ ነው፤ ነገር ግን ንጹሕ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “እት አሳዉ ሁጲያ ብናናይ ቆቆፈቶፐ፥ እ ቦኣ፤ ግዶፐ አትና እ ጌሻ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Itti asaw huup'iyaa binnaanay k'ok'k'ofettooppe, I bo"aa; gidoppe attina I geeshsha.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Issaades hu7e iskey guye baggara woykko sinththa baggara bo7atikko hessaade bo7ay iza tunisenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢሳዴስ ሁኤ ኢስኬይ ጉዬ ባጋራ ዎይኮ ሲን ባጋራ ቦኣቲኮ ሄሳዴ ቦኣይ ኢዛ ቱኒሴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “እስ አሳስ ሁጰ ብናናይ ቆቆፈትኮ፥ ቦአ ግዴስፐ አትሽን፥ እ ቱና ግደና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Issi asas huuphe binaanay qoqofetiko, bo77a gideesipe attishin, I tuna gidenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “አንድ ሰው የራሱ ጠጕር ከዐናቱ ዐልቆ መላጣ ቢሆን ንጹሕ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንድ ሰው ጠጒሩ ከራሱ ላይ ቢመለጥ ራሰ በራ ነው እንጂ ንጹሕ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሰብ ፀጕሪ ርእሱ እንተ ተመልጠ፥ ናይ ምንኳዕ እዩ እሞ፥ ንሱ ንፁህ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ሰብ ጸጉሪ ርእሱ እንተ ተመልጠ፡ ናይ ምንኳዕ እዩ፡ ንሱ ንጹህ እዩ።