Leviticus 13:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓደ ሰብ ኣብ ቈርበት ስጋኡ ዚትንስእ፡ ቈርበት፡ ወይ ዜብርህ ነጠብጣብ ምስ ዝህልዎ፡ ኣብ ቈርበት ስጋኡ ድማ ከም መዓት ለምጺ ምስ ዝኸውን። ሽዑ ናብ ካህን ኣሮን ወይ ናብ ሓደ ኻብ ደቁ፡ ማለት ናብ ካህናት ክቐርብ ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ሰው በሥጋው ቆዳ ላይ እባጭ ብትወጣበት፥ ብትነጣም፥ በሥጋውም ቆዳ እንደ ለምጽ ደዌ ብትመስል፥ ወደ ካህኑ ወደ አሮን ወይም ከካህናቱ ልጆች ወደ አንዱ ያምጡት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ማናቸውም ሰው በሥጋው ቁርበት ላይ እባጭ ወይም ብጕር ወይም ቋቁቻ ቢታይ፥ በሥጋው ቁርበት እንደ ለምጽ ደዌ ቢመስል፥ ወደ ካህኑ ወደ አሮን ወይም ከካህናቱ ልጆቹ ወደ አንዱ ያምጡት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ማናቸውም ሰው በሰውነቱ ቆዳ ላይ እባጭ ወይም ብጉር ወይም ቋቁቻ ቢታይ፥ በሰውነቱ ቆዳ እንደ ለምጽ ደዌ ቢሆን፥ ወደ ካህኑ ወደ አሮን ወይም ካህናት ከሆኑት ከልጆቹ ወደ አንዱ ያምጡት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “አይ አሳ ቦላነ ጋፉ ቤቶፐ፥ ዎይ ሳ ማዱይ ዎይ እላሁ ከሶፐነ ቃይ ሄዌካ አ ጋልባን ዎልቃማ ጋልባ ሀርግያዉ ላመቶፐ፥ ሄ ብታንያ ቄስያ አሮናኮ ዎይ ቄስያ ግድያ አ አቱማ ናናቱዋፐ እቱዋኮ አህኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ay asaa bollanne gaafu beetooppe, woy d'uussa madutsay woy ilahuu kesooppenne k'ay hewekka Aa galbban wolk'k'aama galbbaa harggiyaw laamettooppe, he bitaniyaa k'eesiyaa Aaroonakko woy k'eesiyaa gidiyaa Aa attuma naanatuwaappe ittuwaakko ahino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ay asikka izaade bolla kixay woykko shimpey woykko illiway izaade bolla beettidi qaachcha harge mala kaseppe gede dari dari biikko izaade gede qeese Aaroonekko woykko qeese gidida iza naytappe issaakko efetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣይ ኣሲካ ኢዛዴ ቦላ ኪጻይ ዎይኮ ሺምፔይ ዎይኮ ኢሊዋይ ኢዛዴ ቦላ ቤቲዲ ቃቻ ሃርጌ ማላ ካሴፔ ጌዴ ዳሪ ዳሪ ቢኮ ኢዛዴ ጌዴ ቄሴ ኣሮኔኮ ዎይኮ ቄሴ ጊዲዳ ኢዛ ናይታፔ ኢሳኮ ኤፌቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “እስ አሳ አሳተ ቦላ ክፅ ዎኮ ዎይኮ ሻቶይ ዎይኮ እራለይ ከይኮ እያ ጎጋይ ሀርገን ላመትኮ፥ ሄ ኡራ ካህንያ አሮናኮ ዎይኮ ካህነ ግድዳ እያ አደ ናይታፐ እሱዋኮ ኤሆ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Issi asa asatethaa bolla kixi wodhiko woyko shattoy woyko iralley keyiko iya gogay hargen laametiko, he uraa kahiniya Aaronako woyko kahine gidida iya adde naytape issuwako eho. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ማንኛውም ሰው በሰውነቱ ቈዳ ላይ ዕብጠት ወይም ችፍታ ወይም ቋቍቻ ቢወጣበትና ይህም ወደ ተላላፊ የቈዳ በሽታ የሚለወጥበት ከሆነ፣ ወደ ካህኑ አሮን ወይም ካህናት ከሆኑት ልጆቹ ወደ አንዱ ያምጡት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ማንም ሰው በሰውነቱ ላይ እባጭ ወይም ሽፍታ ወይም ቋቊቻ ቢታይና በገላው ላይ የሥጋ ደዌ ቢመስል፥ ወደ ካህኑ ወደ አሮን ወይም ካህናት ከሆኑት ከልጆቹ ወደ አንዱ ያምጡት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰብ ኣብ ቈርበቱ ሕበጥ ወይ ሽሕር ወይ ዙዕታ እንተ ወፆ፥ ሕማም ለምፂ ከዓ እንተ ኾነ፥ ናብ ካህን ኣሮን ወይ ካብቶም ደቁ ኻህናት ናብ ሓደ የምፅእዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰብ ኣብ ቆርበት ስጋኡ ሕበጥ ወይ ሽሒር ወይ ብሩሕ ብሮት እንተለዎ፡ ኣብ ቆርበት ስጋኡ ኸኣ ከም ቁስሊ ለምዚ ዝበለ እንተ ኾነ፡ ናብ ካህን ኣሮን ወይ ካብቶም ደቁ ካህናት ናብ ሓደ የምጽእዎ። |