Leviticus 13:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ወይ እቲ ጥረ ስጋ መሊሱ እንተ ተቐይሩን እንተ ጸዓዱን፡ ናብ ካህን ይመጽእ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጤነኛው ቆዳ ተመልሶ ቢነጣ እንደገና ወደ ካህኑ ይመጣል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሚያዠውም ሥጋ ተለውጦ ቢነጣ እንደ ገና ወደ ካህኑ ይመጣል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሚያዠው ሥጋ ግን ተለውጦ ቢነጣ እንደገና ወደ ካህኑ ይመጣል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ሄ ሙኔዳ አሹ ቃይካ ላመቲደ ቦጾፐ፥ ሄ ብታኒ ቄስያኮ ዮ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin he muunneedda ashuu k'aykka laamettiide boos's'ooppe, he bitanii k'eesiyaakko yo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Madunththay paxidi boottizaaz gidikko hessaadey qasseka qeesekko bo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ማዱንይ ፓጺዲ ቦቲዛዝ ጊዲኮ ሄሳዴይ ቃሴካ ቄሴኮ ቦ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ሄ አሾይ ቃስካ ላመትድ ቦፅኮ፥ ሄ ኡራይ ካህንያኮ ቦ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin he ashoy qassika laametidi booxiko, he uray kahiniyako bo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ቀይ ሥጋ ተለውጦ ከነጣ ግን ወደ ካህኑ ይሂድ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቊስሉ ቢፈወስና እንደገና ወደ ነጭነት ቢለወጥ ግን እንደገና ወደ ካህኑ ይሄዳል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ቘርበቱ ቐይሕ ስጋ ዝመስል ዝነበረ ናብ ፃዕዳ እንተ ተለወጠ ግና፥ ናብ ካህን ይምፃእ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ወይ ኣቲ ብርንዶ ዚመስል ስጋ መሊሱ ኣብ ጻዕዳ እንተ ተለወጠ፡ ናብ ካህን ይምጻእ። |