Leviticus 13:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ለምጺ ኣብ ቈርበት እንተ ተበገሰ፡ እቲ ለምጺ ድማ ንዅሉ ቈርበት እቲ ለበዳ ዘለዎ፡ ካብ ርእሱ ኽሳዕ እግሩ፡ እቲ ኻህን ኣብ ዝጠመተሉ ዅሉ እንተ ሸፈኖ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለምጹም በቆዳው ላይ ሰፍቶ ቢወጣ፥ ለምጹም የታመመውን ሰው ቆዳውን ሁሉ ከራሱ እስከ እግሮቹ ድረስ እንደ ከደነው ለካህኑ ቢመስለው፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለምጹም በቁርበቱ ላይ ሰፍቶ ቢወጣ፥ ለምጹም የታመመውን ሰው ቁርበቱን ሁሉ ከራሱ እስከ እግሮቹ ድረስ እንደ ከደነው ለካህኑ ቢመስለው፥ ካህኑ ያያል፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለምጹም በቆዳው ላይ ሰፍቶ ቢወጣ፥ ካህኑ ማየት እስከሚችልበት አካል የለምጹ ደዌ የታመመውን ሰው ቆዳ ሁሉ ከራሱ እስከ እግሮቹ ድረስ ቢሸፍነው፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ቃይ ዎልቃማ ጋልባ ሀርጊ ብታንያ ጋልባ ቦላን አኪደ፥ ሁጲያፐ ገድያ ጋካናዉ ኡባን ማዬዳዋ ግዶፐ፥ ቄሲ በኦ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «K'ay wolk'k'aama galbbaa harggii bitaniyaa galbbaa bollan aakkiide, huup'iyaappe gediyaa gakkanaw ubbaan mayyeeddawaa gidooppe, k'eesii be'o. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He galba hargezi izaade bolla toho xugunththafe biidi hu7e iske gakkanaas ubbaa gakkiko, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ጋልባ ሃርጌዚ ኢዛዴ ቦላ ቶሆ ጹጉንፌ ቢዲ ሁኤ ኢስኬ ጋካናስ ኡባ ጋኪኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካህነይ ጎጋ ሀርገይ አድያ አሳተ ቦላ ዳልግኮ፥ ሁጰፐ ቶሆ ጋካናዉ ኡባ ማእዳባ ግድኮ በኦ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kahiney goga hargey addiya asatethaa bolla dalgiko, huuphepe toho gakanaw ubbaa ma77idaba gidiko be7o. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ደዌው በአካላቱ ሁሉ ላይ በመውጣት በሽተኛውን ከራስ ጠጕር እስከ እግር ጥፍር ያለበሰው መሆኑን ካህኑ እስካየ ድረስ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንደ ካህኑ አስተያየት የሥጋ ደዌው በሽታ ሰውየውን ከእግር ጥፍሩ እስከ ራስ ጠጒሩ የሸፈነው ከሆነ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ሕማም ለምፂ እናሰፍሐ እንተ ኸደ፥ ነቲ ቝሱል እቲ ኻህን ክሪኦ ኽሳዕ ዝኽእል ካብ ርእሱ ኽሳዕ እግሩ ንኹሉ ቘርበቱ እንተ ኸደኖ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ለምጺ ኣብ ቆርበት ገፊሑ እንተ ወጸ፡ እቲ ለምጺ ኸኣ ነቲ ቑሱል፡ ዓይኒ እቲ ኻህን ዚርእዮ ዘበለ፡ ካብ ርእሱ ኽሳዕ እግሩ ንኹሉ ቖርበቱ እንተ ኸደኖ፡ |