Leviticus 12:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መዓልትታት ንጽህናኣ ምስ ተፈጸመ ድማ፡ ንወዲ ወይ ንጓል፡ ሓደ ዓመት ዝዕድሚኡ ገንሸል ከም ዚሓርር መስዋእቲ፡ ርእሲ ርግቢ ወይ ርግቢት ድማ ንመስዋእቲ ሓጢኣት ናብ ኣፍ ደገ የምጽእ። ካብ ድንኳን ምርኻብ፡ ናብ ካህን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የመንጻቷ ወራትም በተፈጸመ ጊዜ፥ ለወንድ ልጅ ወይም ለሴት ልጅ፥ የአንድ ዓመት ጠቦት ለሚቃጠል መሥዋዕት፥ የርግብም ግልገል ወይም ዋኖስ ለኀጢአት መሥዋዕት ወደ ምስክሩ ድንኳን ደጃፍ ወደ ካህኑ ታመጣለች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የመንጻትዋ ወራትም በተፈጸመ ጊዜ፥ ለወንድ ልጅ ወይም ለሴት ልጅ፥ የአንድ ዓመት ጠቦት ለሚቃጠል መሥዋዕት፥ የርግብም ግልገል ወይም ዋኖስ ለኃጢአት መሥዋዕት ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ ወደ ካህኑ ታምጣለት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “የመንጻትዋ ወራትም በተፈጸመ ጊዜ፥ ለወንድ ልጅ ወይም ለሴት ልጅ፥ የአንድ ዓመት ጠቦት ለሚቃጠል መሥዋዕት፥ የርግብም ግልገል ወይም ዋኖስ ለኃጢአት መሥዋዕት ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ ወደ ካህኑ ታምጣ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ማጫዉና አቱማ ናኣ ግድና ማጫ ናኣ ግድና የላደ፥ ባረ ጌይያ ዎድያ ዉርሶዋፐ ጉይያን፥ ጹግያ ያርሾ እት ላይ ዶርሳነ ናጋራ ያርሾ ቃይ እት ሀራጵያ ማራ ዎይ እት ማራ ዶጎሙዋ ጾሳ ዱንካንያ ፐንግያን ደእያ ቄስያኮ አሁ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Mac'c'awuna attuma na'aa gidina mac'c'a na'aa gidina yelaade, bare geeyiyaa wodiyaa wurssowaappe guyyiyaan, s'uuggiyaa yarshshoo itti laytsaa dorssaanne nagaraa yarshshoo k'ay itti harap'p'iyaa maraa woy itti mara dogommuwaa S'oossaa Dunkkaaniyaa penggiyaan de'iyaa k'eesiyaakko ahu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Iza geeyza gallassati wuriza wode attuma naa gishshas gidiin woykko macca naa gishshas xuugettiza yarshos issi layththa laaqqanne nagarappe geeyanaas shiiqiza yarshos haraphphe woykko haraphphe ciye Gaytoteththa Dunkaane penge ehada heen ooththiza qeeses immu. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ኢዛ ጌይዛ ጋላሳቲ ዉሪዛ ዎዴ ኣቱማ ና ጊሻስ ጊዲን ዎይኮ ማጫ ና ጊሻስ ጹጌቲዛ ያርሾስ ኢሲ ላይ ላቃኔ ናጋራፔ ጌያናስ ሺቂዛ ያርሾስ ሃራጴ ዎይኮ ሃራጴ ጪዬ ጋይቶቴ ዱንካኔ ፔንጌ ኤሃዳ ሄን ኦዛ ቄሴስ ኢሙ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ማጫስያ አደ ናአ ዎይኮ ማጫ ናአ የላዳ ባ ጌይያ ዎድያ ኦንግዳፐ ጉየ፥ ፁሳ ያርሾስ እስ ላይ ዶርሰነ ናጋራ ያርሾስ ቃስ እስ ሆለ ዎይኮ እስ ኩራቾ ጌሻ ዱንካንያ ፐንገን ደእያ ካህንያኮ ኤሆ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Maccasiya adde na7a woyko macca na7a yelada ba geeyiya wodiya ongidaape guye, xuussa yarshos issi laytha dorsenne nagara yarshos qassi issi holle woyko issi kuraacho Geeshsha Dunkaaniya pengen de7iya kahiniyako eho. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ሴትየዋ ወንድ ወይም ሴት ልጅዋን ወልዳ የመንጻቷ ጊዜ ሲፈጸም፣ ለሚቃጠል መሥዋዕት የአንድ ዓመት ጠቦት፣ ለኀጢአት መሥዋዕት አንድ የዋኖስ ጫጩት ወይም አንድ ርግብ ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ ወስዳ ካህኑ ዘንድ ታቅርብ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የመንጻትዋም ወራት በተፈጸመ ጊዜ ስለ ወንድ ልጅም ሆነ ስለ ሴት ልጅ የሚቃጠል መሥዋዕት ሆኖ የሚቀርብ የአንድ ዓመት የበግ ጠቦትና ስለ ኃጢአት ስርየት መሥዋዕት የሚሆን ርግብ ወይም ዋኖስ ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ አምጥታ በዚያ ለሚያገለግለው ካህን ትስጠው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ወዲ ወይ ጓል ወሊዳ መዓልቲታት ምንፅሃ ምስ ኣኸለ፥ ንዝቃፀል መስዋእቲ፥ ዓመት ዝገበረ ጡበት በጊዕ፥ ምእንቲ ሓጢኣት ዝስዋእ ርግቢ ወይ ባሪቶ፥ ናብ ኣፍ ደገ እቲ መራኸቢ ድንኳን ናብቲ ኻህን ተምፅእ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናይ ወዲ ወይ ናይ ጓል መዓልታት ምንጽሃ ምስ መልኣ፡ ገንሸል ዓመት ንዚሓርርመስዋእቲ ጫጩት ርግቢ ወይ ከኣ ባሬቶ ንመስዋእቲ ሓጢኣት ናብ ኣፍ ደገ ድንኳን ምርኻብ ናብ ካህን ተምጽእ። |