Leviticus 11:45 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣምላኽኩም ክኸውን ካብ ምድሪ ግብጺ ዘደየብኩኹም ኣነ እግዚኣብሄር እየ። ስለዚ ኣነ ቅዱስ እየ እሞ ቅዱሳን ክትኮኑ ኣሎኩም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በም​ድ​ርም ላይ በሚ​ሳብ ተን​ቀ​ሳ​ቃሽ ሁሉ ሰው​ነ​ታ​ች​ሁን አታ​ሳ​ድፉ። እኔ አም​ላ​ካ​ችሁ እሆን ዘንድ ከግ​ብፅ ምድር ያወ​ጣ​ኋ​ችሁ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነኝ፤ እን​ግ​ዲህ እኔ ቅዱስ ነኝና እና​ን​ተም ቅዱ​ሳን ሁኑ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔ አምላካችሁ እሆን ዘንድ ከግብፅ ምድር ያወጣኋችሁ እግዚአብሔር ነኝ፤ እንግዲህ እኔ ቅዱስ ነኝና እናንተ ቅዱሳን ሁኑ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኔ አምላካችሁ እሆን ዘንድ ከግብጽ ምድር ያወጣኋችሁ ጌታ ነኝ፤ ስለዚህ እኔ ቅዱስ ነኝና እናንተ ቅዱሳን ሁኑ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አያዉ ጎፐ፥ ታን ህንተ ጾሳ ግዳናዉ፥ ህንተና ግብጼ ጋድያፐ ከሴዳ መና ጎዳ። ሄዋ ድራዉ፥ ታን ጌሻ ግድያ ድራዉ፥ ህንተካ ጌሻ ግድተ ያግተ ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ayaw gooppe, Taani hintte S'oossaa gidanaw, hinttena Gibs'e gadiyaappe kesseedda Med'inaa Godaa. Hewaa diraw, Taani geeshsha gidiyaa diraw, hinttekka geeshsha gidite yaagite yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Inttes GODAA gidanaas Gibxeppe inttena kaaleththa kessiday intte Xoossay tana; hessa gishshas tani dumma gidida mala intteka dumma gidite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴስ ጎዳ ጊዳናስ ጊብጼፔ ኢንቴና ካሌ ኬሲዳይ ኢንቴ ጾሳይ ታና፤ ሄሳ ጊሻስ ታኒ ዱማ ጊዲዳ ማላ ኢንቴካ ዱማ ጊዲቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ህንተዉ ፆሰ ግዳናዉ ህንተና ግብፀ ቢታፈ ከስዳ ህንተ ጎዳ። ሄሳ ግሾ፥ ታኒ ጌሽ ግድያ ግሾ፥ ህንተካ ጌሽ ግድተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani hintew Xoosse gidanaw hintena Gibxe biittafe kessida hinte Godaa. Hesaa gisho, taani geeshshi gidiya gisho, hinteka geeshshi gidite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አምላካችሁ (ኤሎሂም) እሆን ዘንድ ከግብፅ ምድር ያወጣኋችሁ እኔ እግዚአብሔር (ያህዌ) ነኝ፤ ስለዚህ እኔ ቅዱስ ነኝና እናንተም ቅዱሳን ሁኑ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አምላካችሁ እሆን ዘንድ ከግብጽ ምድር መርቼ ያወጣኋችሁ እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ ስለዚህም እኔ ቅዱስ ስለ ሆንኩ እናንተም ቅዱሳን ሁኑ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣምላኽኩም ክኸውን ኢለ ኻብ ምድሪ ግብፂ ዘውፃእኹኹም፥ ኣነ እግዚኣብሄር እየ። ኣነ ቅዱስ እየ እሞ፥ ንስኻትኩምውን ቅዱሳን ኩኑ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣምላኽኩም ኪኸውን ኢለ ኻብ ምድሪ ግብጺ ዘደየብኩኹም፡ ኣነ እግዚኣብሄር እየ፡ ኣነ ቅዱስ እየ እሞ ቅዱሳት ኩኑ።