Leviticus 11:44 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ እሞ። ስለዚ ባዕልኹም ቅዱሳን ቅዱሳንን ክትኮኑ ኣለኩም፤ ኣነ ቅዱስ እየ እሞ፤ ንርእስኹም ድማ ኣብ ምድሪ ብዝሰመረ ዝዀነ ይኹን ረሳሕ ኣይክትረክስ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝና፤ ሰውነታችሁን ቀድሱ፤ ቅዱሳንም ሁኑ፤ እኔ አምላካችሁ እግዚአብሔር ቅዱስ ነኝና፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝና፤ ሰውነታችሁን ቀድሱ፥ ቅዱሳንም ሁኑ፥ እኔ ቅዱስ ነኝና፤ በምድርም ላይ በሚሳብ ተንቀሳቃሽ ሁሉ ሰውነታችሁን አታርክሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔ ጌታ አምላካችሁ ነኝና፤ ስለዚህ ራሳችሁን ቀድሱ፥ ቅዱሳንም ሁኑ፥ እኔ ቅዱስ ነኝና፤ በምድርም ላይ በደረታቸው እየተሳቡ በሚርመሰመሱ ሁሉ የገዛ አካላችሁን አታርክሱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን፥ መና ጎዳይ፥ ህንተ ጾሳ። ታን ጌሻ ግድያ ድራዉ፥ ህንተካ ህንተና ዱማዪደ፥ ጌሻ ግድተ። ሳኣና ጎሸትያዋንቱን ህንተ አሳተ ቱንሶፕተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani, Med'inaa Goday, hintte S'oossaa. Taani geeshsha gidiyaa diraw, hinttekka hinttena dummayiide, geeshsha gidite. Sa'aanna gooshettiyaawanttun hintte asatetsaa tunissoppite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani GODAA intte Xoossaa; tani harappe dumma gidida gishshas intteka dumma gidite; ba tiran gooshettizayta miidi intterkka inttena tunisopite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ፤ ታኒ ሃራፔ ዱማ ጊዲዳ ጊሻስ ኢንቴካ ዱማ ጊዲቴ፤ ባ ቲራን ጎሼቲዛይታ ሚዲ ኢንቴርካ ኢንቴና ቱኒሶፒቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ጎዳ፥ ህንተ ፆሳ። ታኒ ጌሽ ግድያ ግሾ፥ ህንተና ዱማይድ ጌሽ ግድተ። ሳአራ ጎሸትያባታን ህንተ አሳተ ቱንሶፕተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani Godaa, hinte Xoossaa. Taani geeshshi gidiya gisho, hintena dummayidi geeshshi gidite. Sa7ara gooshetiyabatan hinte asatethaa tunisopite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ (ያህዌ ኤሎሂም) ቅዱስ ነኝና እናንተም ተለዩ፤ ቅዱሳንም ሁኑ፤ ምድር ለምድር በሚንቀሳቀስ በማንኛውም ፍጡር ራሳችሁን አታርክሱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ፤ እኔ ቅዱስ ስለ ሆንኩ እናንተም ራሳችሁን የተቀደሰ አድርጉ፤ በደረታቸው እየተሳቡ የሚንቀሳቀሱትን ነፍሳት በመብላት ራሳችሁን አታርክሱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ እሞ ተቐደሱ። ኣነ ቅዱስ እየ እሞ፥ ቅዱሳን ኩኑ። ኣብ ምድሪ ብዝወሳወስ ኵሉ ለመም ዝብል ሰብነትኩም ኣይተርክሱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ኣግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ እሞ፡ ተቐደሱ። ኣነ ቅዱስ እየ እሞ፡ ቅዱሳት ኩኑ። ኣብ ምድሪ ብዚዋሳወስ ኩሉ ለመምታ ነፍሳትኩም ኣይተርክሱ። |