Leviticus 11:42 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ከብዲ ዚኸይድ ዘበለ ዅሉ፡ ብኣርባዕተ እግሩ ዚኸይድ ዘበለ ዅሉ፡ ወይ ካብ ኵሎም ኣብ ምድሪ ዚስሕቡ ረሳሕ እንስሳታት ዚበዝሕ ኣእጋር ዘለዎ ነገር፡ ኣይትበልዖም። ፍንፉናት እዮም እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሆዱ የሚ​ሳብ፥ በአ​ራ​ትም እግ​ሮች የሚ​ሳብ፥ ብዙ እግ​ሮ​ችም ያሉት፥ በም​ድ​ርም ላይ የሚ​ን​ቀ​ሳ​ቀሱ ተን​ቀ​ሳ​ቃ​ሾች ሁሉ ርኩ​ሳን ናቸ​ውና አት​ብ​ሉ​አ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሆዱ የሚሳብ፥ በአራትም እግሮች የሚሳብ፥ ብዙ እግሮችም ያሉት፥ በምድርም ላይ የሚንቀሳቀሱ ተንቀሳቃሾች ሁሉ የተጸየፉ ናቸውና አትብሉአቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሆዱ የሚሳብ፥ በአራትም እግሮች የሚሄድ ወይም ብዙ እግሮች ያሉት፥ በምድርም ላይ የሚርመሰመሱ ተንቀሳቃሾች ሁሉ ጸያፍ ናቸውና አትብሉአቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡሉዋን ጎሸትያዋ ግድና፥ ዎይ ኦይዱ ገድያን ሀመትያዋ ግድና፥ ዎይ ቃይ ዳሮ ገዲ ደእያዋ ግድናካ፥ ሳኣና ጎሸትያ መታ ኡባይ ቱና ግድያ ድራዉ አ ሞፕተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Uluwaan gooshettiyaawaa gidina, woy oyddu gediyaan hametiyaawaa gidina, woy k'ay daro gedii de'iyaawaa gidinakka, sa'aanna gooshettiyaa med'etaa ubbay tuna gidiyaa diraw Aa mooppite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tiran gooshettiza, oyddu tohora bizayta, woykko daro tohoy dizayta ubbaaka moopite; istti intte matankka ixettidayta gidetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቲራን ጎሼቲዛ፥ ኦይዱ ቶሆራ ቢዛይታ፥ ዎይኮ ዳሮ ቶሆይ ዲዛይታ ኡባካ ሞፒቴ፤ ኢስቲ ኢንቴ ማታንካ ኢጼቲዳይታ ጊዴቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡሎራ ጎሸትያባ ግድን፥ ኦይዱ ቶሆራ ሄመትያባ ግድን፥ ዳሮ ቶሆይ ደእያባ ግድን፥ ሳአራ ጎሸትያ መተ ኡባይ ህንተዉ ቱና ግድያ ግሾ ሞፕተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ulora gooshetiyaba gidin, oyddu tohora hemetiyaba gidin, daro tohoy de7iyaba gidin, sa7ara gooshetiya medhetethi ubbay hintew tuna gidiya gisho moopite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ምድር ለምድር የሚንቀሳቀሰውን ፍጡር ሁሉ፣ ይኸውም በደረቱ የሚሳበውን ወይም በአራት እግር የሚሄደውን ወይም ብዙ እግሮች ያሉትን አትብሉ፤ ጸያፍ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በደረት የሚሳቡ፥ በአራት እግር የሚሄዱ ወይም ብዙ እግር ያሉአቸው ሁሉ የማይበሉና የተጠሉ ይሁኑ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ልዕሊ ምድሪ ለመም ዝብል ኵሉ ለመምታ፥ ብኸብዱ ዝኸይድ ኮነ በርባዕተ መሓውር ዝኸይድ፥ ወይ ብዙሕ ኣእጋር ዘለዎ ዅሉ፥ ፍንፉን እዩ እሞ፥ ኣይትብልዕዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኩሉ ብኸብዱ ዚኸይድን በርባዕተ መሓውር ዚኸይድ፡ ወይ ብዙሕ ኣእጋር ዘለዎ ዘበለ፡ ኣብ ልዕሊ ምድሪ ለመም ዚብል ኩሉ ለመምታን፡ ንሳቶም ፍንፉናት እዮም እሞ፡ ኣይትብልዕዎም።