Leviticus 11:41 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ምድሪ ዚሰግሩ ዅሎም ኣራዊት ከኣ ፍንፉናት ኪዀኑ እዮም። ዘይብላዕ ክኸውን ይኽእል እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “በም​ድ​ርም ላይ የሚ​ን​ቀ​ሳ​ቀስ ተን​ቀ​ሳ​ቃሽ አውሬ ሁሉ ለእ​ና​ንተ ርኩስ ነው፤ አት​ብ​ሉ​ትም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በምድርም ላይ የሚንቀሳቀስ ተንቀሳቃሽ ሁሉ የተጸየፈ ነው፥ አትብሉትም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “በምድርም ላይ የሚርመሰመስ ተንቀሳቃሽ ሁሉ ጸያፍ ነው፥ አይበላም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ሳኣና ጎሸትያ መታ ኡባይ ህንተንቶ ቱና፤ አ ሞፕተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Sa'aanna gooshettiyaa med'etaa ubbay hinttenttoo tuna; Aa mooppite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Biittara gooshettiza ay medheteththati wurikka intte achchan meetettonttaazinne ixettidaaz gidetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ቢታራ ጎሼቲዛ ኣይ ሜቴቲ ዉሪካ ኢንቴ ኣቻን ሜቴቶንታዚኔ ኢጼቲዳዝ ጊዴቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሳአራ ጎሸትያ መተ ኡባይ ህንተዉ ቱና፤ እያ ሞፕተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Sa7ara gooshetiya medhetethi ubbay hintew tuna; iya moopite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ምድር ለምድር የሚንቀሳቀስ ማንኛውም ፍጡር ጸያፍ ነው፤ አይበላም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “በምድር ላይ በደረታቸው እየተሳቡ የሚንቀሳቀሱ ትናንሽ ነፍሳት ሁሉ የማይበሉና በእናንተ ዘንድ የተጠሉ ይሁኑ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሉ ኣብ ምድሪ ለመም ዝብል ከዓ ፍንፉን እዩ፤ ስለዙይ ኣይበላዕ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ምድሪ ለመም ዚብል ኩሉ ለመምታ ኸኣ ፍንፉን እዩ፡ ኣይበላዕ ድማ።