Leviticus 11:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ግናኸ፡ ካብቶም ቘራሪት ዚሓክኹ ወይ ካብቶም ሸኾናኦም ዚመቕሉ ኣይትበልዕዎ፡ ከም ገመል፡ ቘርበት ትሓክኽ፡ ሸኾናኣ ግና ስለ ዘይትመቕል። ንሱ ንዓኻትኩም ርኹስ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን ከሚያመሰኩት ፥ ሰኰናቸውም ስንጥቅ ከሆነው ከእነዚህ አትበሉም፤ ግመል ያመሰኳል፤ ነገር ግን ሰኰናው ስላልተሰነጠቀ ለእናንተ ርኩስ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን ከሚያመሰኩት፥ ሰኮናቸው ስንጥቅ ከሆነው ከእነዚህ አትበሉም፤ ግመል ያመሰኳል፥ ነገር ግን ሰኮናው ስላልተሰነጠቀ በእናንተ ዘንድ ርኩስ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን ከሚያመሰኩት፥ ሰኮናቸውም ስንጥቅ ከሆነው ከእነዚህ አትበሉም፤ ግመል ያመሰኳል፥ ነገር ግን ሰኮናው ስላልተሰነጠቀ በእናንተ ዘንድ ርኩስ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ዋሞ ጻላላ ዋሞትያዋንታ ዎይ ቃይ ጹጉን ጻላላይ ጳልቀቴዳዋንታ ሞፕተ። ጋሉ ዋሞቴ ሽን ጹጉንይ ጳልቀትቤና ድራዉ እ ህንተንቶ ቱና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin waammo s'alalaa waammotiyaawantta woy k'ay s'uguntsaa s'alalay p'alk'k'etteeddawantta mooppite. Gaaluu waammotee shin s'uguntsay p'alk'k'etibeenna diraw I hinttenttoo tuna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Gido attiin banchikizayta gidi uttidi qinccifilley phalqettonttayta woykko banchikonttayta gidi uttidi qinccifilley phalqettidayta moopite; gaamellay banchikees shin qinccifilley phalqettontta gishshas izi inttes tuna gido. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ጊዶ ኣቲን ባንቺኪዛይታ ጊዲ ኡቲዲ ቂንጪፊሌይ ጳልቄቶንታይታ ዎይኮ ባንቺኮንታይታ ጊዲ ኡቲዲ ቂንጪፊሌይ ጳልቄቲዳይታ ሞፒቴ፤ ጋሜላይ ባንቺኬስ ሺን ቂንጪፊሌይ ጳልቄቶንታ ጊሻስ ኢዚ ኢንቴስ ቱና ጊዶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ዋሞትሸ ሹቁለይ ጳልቀቶናይሳታነ ሹቁለይ ጳልቀ ግድድ ዋሞቶናይሳታ ሞፕተ። ግማለይ ዋሞቴስ፥ ሽን ሹቁለይ ጳልቀቶና ግሾ፥ ህንተዉ ቱና ግዶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin waammotishe shuquley phalqetonaysatanne shuquley phalqethi gididi waammotonayisata moopite. Gimaley waammotees, shin shuquley phalqetonna gisho, hintew tuna gido. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘የሚያመሰኩ ሆነው ሰኰናቸው ያልተሰነጠቀ ወይም ሰኰናቸው የተሰነጠቀ ሆኖ የማያመሰኩትን አትብሉ፤ ግመል ያመሰኳል፤ ሰኰናው ስላልተሰነጠቀ ግን በእናንተ ዘንድ ርኩስ ይሁን። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን ከሚያመሰኩት ወይም ሰኮናቸው ስንጥቅ ከሆነው የሚከተሉትን አትበሉም፤ ግመል ያመሰኳል፤ ነገር ግን ሰኰናው ስላልተሰነጠቀ በእናንተ ዘንድ ርኩስ ይሁን። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዘመዅስዕ ኾይኑ ሸዀናኡ ዘይተሰንጠቐ፥ ሸዀናኡ ስንጡቕ ኮይኑ፥ ዘየመዅስዕ እንስሳ ግና ኣይትብልዑ፤ ግመል ተመዅስዕ እያ፤ ሸዀናኣ ግና ስንጡቕ ኣይኮነን እሞ፥ ንሳ ንኣኻትኩም ርኽስቲ እያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ መጉስዕ ካብ ዚመልሱ ወይስ ካብ ሸኾናኦም ዝምቐል፡ እዚኣቶም ኣይትብልዑ፡ ገመል መጉስዕ ትመልስ እያ፡ ሸኾናኣ ግና ኣይተመቕለን እዩ እሞ፡ ንሳ ንኣኻትኩም ርኽስቲ እያ። |