Leviticus 11:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ግናኸ፡ ካብቶም ቘራሪት ዚሓክኹ ወይ ካብቶም ሸኾናኦም ዚመቕሉ ኣይትበልዕዎ፡ ከም ገመል፡ ቘርበት ትሓክኽ፡ ሸኾናኣ ግና ስለ ዘይትመቕል። ንሱ ንዓኻትኩም ርኹስ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን ከሚ​ያ​መ​ሰ​ኩት ፥ ሰኰ​ና​ቸ​ውም ስን​ጥቅ ከሆ​ነው ከእ​ነ​ዚህ አት​በ​ሉም፤ ግመል ያመ​ሰ​ኳል፤ ነገር ግን ሰኰ​ናው ስላ​ል​ተ​ሰ​ነ​ጠቀ ለእ​ና​ንተ ርኩስ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን ከሚያመሰኩት፥ ሰኮናቸው ስንጥቅ ከሆነው ከእነዚህ አትበሉም፤ ግመል ያመሰኳል፥ ነገር ግን ሰኮናው ስላልተሰነጠቀ በእናንተ ዘንድ ርኩስ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን ከሚያመሰኩት፥ ሰኮናቸውም ስንጥቅ ከሆነው ከእነዚህ አትበሉም፤ ግመል ያመሰኳል፥ ነገር ግን ሰኮናው ስላልተሰነጠቀ በእናንተ ዘንድ ርኩስ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ዋሞ ጻላላ ዋሞትያዋንታ ዎይ ቃይ ጹጉን ጻላላይ ጳልቀቴዳዋንታ ሞፕተ። ጋሉ ዋሞቴ ሽን ጹጉንይ ጳልቀትቤና ድራዉ እ ህንተንቶ ቱና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin waammo s'alalaa waammotiyaawantta woy k'ay s'uguntsaa s'alalay p'alk'k'etteeddawantta mooppite. Gaaluu waammotee shin s'uguntsay p'alk'k'etibeenna diraw I hinttenttoo tuna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Gido attiin banchikizayta gidi uttidi qinccifilley phalqettonttayta woykko banchikonttayta gidi uttidi qinccifilley phalqettidayta moopite; gaamellay banchikees shin qinccifilley phalqettontta gishshas izi inttes tuna gido.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ጊዶ ኣቲን ባንቺኪዛይታ ጊዲ ኡቲዲ ቂንጪፊሌይ ጳልቄቶንታይታ ዎይኮ ባንቺኮንታይታ ጊዲ ኡቲዲ ቂንጪፊሌይ ጳልቄቲዳይታ ሞፒቴ፤ ጋሜላይ ባንቺኬስ ሺን ቂንጪፊሌይ ጳልቄቶንታ ጊሻስ ኢዚ ኢንቴስ ቱና ጊዶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ዋሞትሸ ሹቁለይ ጳልቀቶናይሳታነ ሹቁለይ ጳልቀ ግድድ ዋሞቶናይሳታ ሞፕተ። ግማለይ ዋሞቴስ፥ ሽን ሹቁለይ ጳልቀቶና ግሾ፥ ህንተዉ ቱና ግዶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin waammotishe shuquley phalqetonaysatanne shuquley phalqethi gididi waammotonayisata moopite. Gimaley waammotees, shin shuquley phalqetonna gisho, hintew tuna gido.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘የሚያመሰኩ ሆነው ሰኰናቸው ያልተሰነጠቀ ወይም ሰኰናቸው የተሰነጠቀ ሆኖ የማያመሰኩትን አትብሉ፤ ግመል ያመሰኳል፤ ሰኰናው ስላልተሰነጠቀ ግን በእናንተ ዘንድ ርኩስ ይሁን።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን ከሚያመሰኩት ወይም ሰኮናቸው ስንጥቅ ከሆነው የሚከተሉትን አትበሉም፤ ግመል ያመሰኳል፤ ነገር ግን ሰኰናው ስላልተሰነጠቀ በእናንተ ዘንድ ርኩስ ይሁን።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዘመዅስዕ ኾይኑ ሸዀናኡ ዘይተሰንጠቐ፥ ሸዀናኡ ስንጡቕ ኮይኑ፥ ዘየመዅስዕ እንስሳ ግና ኣይትብልዑ፤ ግመል ተመዅስዕ እያ፤ ሸዀናኣ ግና ስንጡቕ ኣይኮነን እሞ፥ ንሳ ንኣኻትኩም ርኽስቲ እያ።
Amharic Tigrinya 2011 ግናኸ መጉስዕ ካብ ዚመልሱ ወይስ ካብ ሸኾናኦም ዝምቐል፡ እዚኣቶም ኣይትብልዑ፡ ገመል መጉስዕ ትመልስ እያ፡ ሸኾናኣ ግና ኣይተመቕለን እዩ እሞ፡ ንሳ ንኣኻትኩም ርኽስቲ እያ።