Leviticus 11:32 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓደ ኻባታቶም ምስ ሞተ ዚወደቐሉ ዘበለ ዅሉ ድማ ርኹስ ኪኸውን እዩ። ካብ ዕንጨይቲ ወይ ክዳን ወይ ቆርበት ወይ ቦርሳ ይኹን፡ ዝኾነ ይኹን ነገር፡ ዝኾነ ይኹን ስራሕ ዝፍጸመሉ፡ ናብ ማይ ይድርበ፡ ክሳዕ ምሸት ድማ ርኹስ ክኸውን ኣለዎ፤ ስለዚ ክነጽህ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከእ​ነ​ር​ሱም በድ​ና​ቸው በም​ንም ላይ ቢወ​ድቅ እርሱ ርኩስ ነው፤ የዕ​ን​ጨት ዕቃ ወይም ልብስ ወይም ቍር​በት ወይም ከረ​ጢት ቢሆን የሚ​ሠ​ራ​በት ዕቃ ሁሉ እር​ሱን በውኃ ውስጥ ይን​ከ​ሩት፤ እስከ ማታም ርኩስ ነው፤ ከዚ​ያም በኋላ ንጹሕ ይሆ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከእነርሱም የሞተውን የሚነካ በምንም ላይ ቢወድቅ እርሱ ርኩስ ነው፤ የእንጨት ዕቃ ወይም ልብስ ወይም ቁርበት ወይም ከረጢት ቢሆን የሚሠራበት ዕቃ ሁሉ እርሱ በውኃ ውስጥ ይደረግ፥ እስከ ማታም ርኩስ ነው፤ ከዚያም በኋላ ንጹሕ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከእነርሱም የሞተው በማናቸውም ነገር ላይ ቢወድቅ እርሱ ርኩስ ይሆናል፤ የእንጨት ዕቃ ወይም ልብስ ወይም ቆዳ ወይም ከረጢት ቢሆን ለማናቸውም ሥራ የሚጠቅም ዕቃ ሁሉ በውኃ ውስጥ ይደረግ፥ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ይሆናል፤ ከዚያም በኋላ ግን ይነጻል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱፐ ሀይቄዳዌ አያ ቦላ ኩንዶፐካ ሄ ኡንቱንቱ አ ቦላ ኩንዴዳ ሚሻይ ቱና፤ ም ሚሻ ዎይ ማዩዋ ዎይ ጋልባ ዎይ ኬሻቱዋ ግድናካ፥ ጎኤትያ ሚሻ ኡባ ሃ ግዶን ዎተ፤ ሄዌ ኦማርስ ጋካናዉ ቱና፤ ሄዋፐ ጉይያን፥ ጌሻ ግዳናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttuppe hayk'k'eeddawe ayaa bolla kunddooppekka he unttunttu Aa bolla kunddeedda miishshay tuna; mitsaa miishshaa woy mayuwaa woy galbbaa woy keeshshatuwaa gidinakka, go'ettiyaa miishshaa ubbaa haatsaa giddon wotsite; hewe omarssi gakkanaw tuna; Hewaappe guyyiyaan, geeshsha gidanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istta ahay iza bolla wodhdhida miishshi wurikka tunees; hessika miththafe oosettida miishshati, may7oti, galba, karaxiite, ogoronne heytantta misatiza haratakka gujjees; istta aha bochchida miishshi wurikka haaththan gelidi gam7o; omars gakkanaas tuna gididi hessafe guye geesh gido.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታ ኣሃይ ኢዛ ቦላ ዎዳ ሚሺ ዉሪካ ቱኔስ፤ ሄሲካ ሚፌ ኦሴቲዳ ሚሻቲ፥ ማይኦቲ፥ ጋልባ፥ ካራጺቴ፥ ኦጎሮኔ ሄይታንታ ሚሳቲዛ ሃራታካ ጉጄስ፤ ኢስታ ኣሃ ቦቺዳ ሚሺ ዉሪካ ሃን ጌሊዲ ጋምኦ፤ ኦማርስ ጋካናስ ቱና ጊዲዲ ሄሳፌ ጉዬ ጌሽ ጊዶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንታ ባዉታ ቦችያ አይ ሚሸይካ ቱና ግዴስ፤ ም ሚሸይ ዎይኮ ማኦይ ዎይኮ ጋልብ ዎይኮ ኦጎሮይ ቱና ግዴስ። ኤንታ ባዉታይ ቦችዳ ሚሸ ኡባይ ሃን ሙከትድ ኦማርስ ጋካናዉ ጋምኦ፤ ሄሳፈ ጉየ ጌሽ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enta bawuta bochiya ay miisheyka tuna gidees; mitha miishey woyko ma7oy woyko galbi woyko ogoroy tuna gidees. Enta bawutay bochida miishe ubbay haathan muuketidi omarsi gakanaw gam7o; hessafe guye geeshshi gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በድኑ በማንኛውም ዕቃ ላይ ቢወድቅ ያ ዕቃ ከዕንጨት፣ ከጨርቅ፣ ከቈዳ ወይም ከበርኖስ የተሠራ ቢሆን ርኩስ ይሆናል፤ በውሃ ውስጥ ይደረግ፤ ሆኖም ርኩስ ነው፤ ከዚያም በኋላ ንጹሕ ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በድናቸው የሚወድቅበት ነገር ሁሉ ይረክሳል፤ ይኸውም ከእንጨት የተሠሩ ዕቃዎችን፥ ልብስን፥ ቆዳን ወይም ከረጢት የመሳሰሉትንና ሌላውንም ነገር ሁሉ ይጨምራል፤ የእነርሱ በድን የነካው ይህን የመሰለ ዕቃ ሁሉ በውሃ ውስጥ ተነክሮ ይቈይ፤ እስከ ምሽትም ድረስ ርኩስ ሆኖ ከዚያ በኋላ ንጹሕ ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብዚኣቶም ምስ ሞተ ዝወደቖ፥ ዝኾነ ዝስርሖ ኣቕሓ፥ ብዕንፀይቲ ዝተሰርሐ ኣቕሓ ኾነ፥ ወይ ክዳን፥ ወይ ጕኖ፥ ወይ ከረጢት፥ ረኺሱ እዩ እሞ ናብ ማይ ይእቶ፤ ክሳዕ ምሸት ድማ ዝረኸሰ ይኸውን፤ ብድሕሪኡ ድማ ይነፅህ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ልዕሊ ዝኾነ ነገር ኣቕሓ ዕጭ ኣንተ ኾይኑ፡ ወይ ክዳን ወይ ጉኖ ወይ ከረጺት፡ ዝኾነ ዚዕየዩ ኣቕሓ፡ ካብ እዚኣኣቶም ምስ ሞተ፡ ዝወደቖ ድማ ይረክስ እሞ ናብ ማይ ይእቶ፡ ክሳዕ ምሸት ድማ ይረክስ፡ ሽዑ ይነጽህ።