Leviticus 11:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ኵሎም እቶም ብኣርባዕተ እግሮም ዚመላለሱ፡ ኣብ ልዕሊ እግሮም ኣእጋር ዘለዎም፡ ኣብ ምድሪ ኺዘልሉ ዚኽእሉ ሰሓብቲ እንስሳታት ክትበልዕዎ ትኽእሉ ኢኹም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን ከሚበርሩት፥ አራትም እግሮች ካሉአቸው፥ ከእግሮቻቸውም በላይ በምድር ላይ የሚዘልሉባቸው ጭኖች ካሉአቸው ተንቀሳቃሾች እነዚህን ትበላላችሁ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን ከሚበርሩት፥ አራትም እግሮች ካሉአቸው፥ ከእግሮቻቸውም በላይ በምድር ላይ የሚዘልሉባቸው ጭኖች ካሉአቸው ተንቀሳቃሾች እነዚህን ትበላላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን ከእግሮቻቸው በላይ በምድር ላይ የሚዘሉባቸው ጭኖች ካሉአቸው፥ በአራት እግሮች ከሚሄዱ ጥቃቅን በራሪ ነፍሳት እነዚህን ትበላላችሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግዶፐነ፥ ቀፊ ደእያ ኦይዱ ገድያን ሀመትያዋንቱፐ ኡንቱንቱ ገድያፐ ቦላና ጉፓናዉ ማድያ ገዲ ደእያዋንታ ሚተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gidooppenne, k'efii de'iyaa oyddu gediyaan hamettiyaawanttuppe unttunttu gediyaappe bollana guppanaw maaddiyaa gedii de'iyaawantta miite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Heytantta giddofe guppanaas maaddiza geday diza medheteththata miite; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄይታንታ ጊዶፌ ጉፓናስ ማዲዛ ጌዳይ ዲዛ ሜቴታ ሚቴ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግዶሽን፥ ቀፈይ ደእያ ኦይዱ ቶሆን ሄመተይሳታፐ ኤንታ ቶሁዋፐ ቦላራ ጉፓናዉ ማድያ ቶሆይ ደኤይሳታ ሚተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gidoshin, qefey de7iya oyddu tohon hemeteysatape enta tohuwape bollara gupanaw maaddiya tohoy de7eyisata miite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን ክንፍ ኖሯቸው በአራት እግር ከሚንቀሳቀሱ ነፍሳት መካከል ከምድር በሚፈናጠሩበት እግራቸው አንጓ ያለባቸውን መብላት ትችላላችሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን ከእነርሱ መካከል ከእግሮቻቸው በላይ በምድር ላይ የሚዘሉባቸው ቅልጥሞች ካሉአቸው ተንቀሳቃሾች እነዚህን ትበላላችሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግና ኻብ ዝበርር ኣርባዕተ መሓውር ካብ ዘለዎ ዅሉ ለመም ዝብል ኣብ ልዕሊ እግሩ ኣብ ልዕሊ ምድሪ ዝነጥረለን ክልተ ሰለፍ ዘለዋኦ ብልዑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣርባዕተ መሓውር ካብ ዘለዎ ኹሉ ነፋሪ ለመምታ ኣብ ልዕሊ እግሩ ኣብ ልዕሊ ምድሪ ዚስረአን ክልተ ሰለፍ ዘለዋኦ ብልዑ። |