Leviticus 11:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንደቂ እስራኤል ተዛረቦም እሞ ከምዚ በሎም፦ እዚኣቶም ኣብ መንጎ ኵሎም ኣብ ምድሪ ዘለዉ እንስሳታት ክትበልዖም እትኽእሉ እንስሳታት እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ለእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች እን​ዲህ ብላ​ችሁ ንገ​ሩ​አ​ቸው፦ በም​ድር ካሉት እን​ስ​ሳት ሁሉ የም​ት​በ​ሉ​አ​ቸው እን​ስ​ሳት እነ​ዚህ ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለእስራኤል ልጆች እንዲህ በሉአቸው። ከምድር እንስሶች ሁሉ የምትበሉአቸው እነዚህ ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብላችሁ ተናገሩ፦ በሕይወት ከሚኖሩ ከምድር እንስሶች ሁሉ የምትበሉአቸው እነዚህ ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “እስራኤልያ አሳዉ ሀዋዳን ያጊደ ኦድተ፤ ‘ቢታ ቦላን ደእያ መህያ ኡባፐ ህንተ ማና መሄቱነ ዶአቱ ሀዋንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Israa'eeliyaa asaw hawaadan yaagiide odite; ‹Biittaa bollan de'iyaa mehiyaa ubbaappe hintte maana mehetuunne do'atuu hawantta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Hayssa Isra7eele naytas yootite, ‹Biitta bolla diza do7atappenne mehetappe intte maanayti hayssafe kaalli dizayta,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሃይሳ ኢስራኤሌ ናይታስ ዮቲቴ፥ ‹ቢታ ቦላ ዲዛ ዶኣታፔኔ ሜሄታፔ ኢንቴ ማናይቲ ሃይሳፌ ካሊ ዲዛይታ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ አሳስ ሀይሳዳ ያግድ ኦድተ፤ “ቢታ ቦላ ደእያ መሄታፐነ ዶአታፐ ህንተ ማናይሳት ሀይሳታ፤
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asaas haysada yaagidi odite; “Biitta bolla de7iya mehetapenne do7atape hinte maanaysati haysata;
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እስራኤላውያንን እንዲህ በሏቸው፤ ‘በየብስ ከሚኖሩ እንስሳት ሁሉ የምትበሏቸው እነዚህ ናቸው፦
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ይህን ለእስራኤል ሕዝብ ንገሩ፤ በምድሪቱ ከሚገኙት እንስሶች መብላት የምትችሉት እነዚህን ነው፦
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንደቂ እስራኤል ከምዙይ በልዎም፦ ካብ ኵሎም ኣብ ምድሪ ዘለዉ ህይወት ዘለዎም፥ እትበልዕዎም እንስሳታት እዚኣቶም እዮም፦
Amharic Tigrinya 2011 ንደቂ እስራኤል ከምዚ ኢልኩም ተዛረብዎም፡ ካብ ኩሎም ኣብ ድብ ምድሪ ዘለው ህይወት ዘለዎም፡ እትበልዕዎም እንስሳታት እዚኣቶም እዮም፡