Leviticus 11:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንደቂ እስራኤል ተዛረቦም እሞ ከምዚ በሎም፦ እዚኣቶም ኣብ መንጎ ኵሎም ኣብ ምድሪ ዘለዉ እንስሳታት ክትበልዖም እትኽእሉ እንስሳታት እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብላችሁ ንገሩአቸው፦ በምድር ካሉት እንስሳት ሁሉ የምትበሉአቸው እንስሳት እነዚህ ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለእስራኤል ልጆች እንዲህ በሉአቸው። ከምድር እንስሶች ሁሉ የምትበሉአቸው እነዚህ ናቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብላችሁ ተናገሩ፦ በሕይወት ከሚኖሩ ከምድር እንስሶች ሁሉ የምትበሉአቸው እነዚህ ናቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “እስራኤልያ አሳዉ ሀዋዳን ያጊደ ኦድተ፤ ‘ቢታ ቦላን ደእያ መህያ ኡባፐ ህንተ ማና መሄቱነ ዶአቱ ሀዋንታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Israa'eeliyaa asaw hawaadan yaagiide odite; ‹Biittaa bollan de'iyaa mehiyaa ubbaappe hintte maana mehetuunne do'atuu hawantta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Hayssa Isra7eele naytas yootite, ‹Biitta bolla diza do7atappenne mehetappe intte maanayti hayssafe kaalli dizayta, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃይሳ ኢስራኤሌ ናይታስ ዮቲቴ፥ ‹ቢታ ቦላ ዲዛ ዶኣታፔኔ ሜሄታፔ ኢንቴ ማናይቲ ሃይሳፌ ካሊ ዲዛይታ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳስ ሀይሳዳ ያግድ ኦድተ፤ “ቢታ ቦላ ደእያ መሄታፐነ ዶአታፐ ህንተ ማናይሳት ሀይሳታ፤ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asaas haysada yaagidi odite; “Biitta bolla de7iya mehetapenne do7atape hinte maanaysati haysata; |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እስራኤላውያንን እንዲህ በሏቸው፤ ‘በየብስ ከሚኖሩ እንስሳት ሁሉ የምትበሏቸው እነዚህ ናቸው፦ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ይህን ለእስራኤል ሕዝብ ንገሩ፤ በምድሪቱ ከሚገኙት እንስሶች መብላት የምትችሉት እነዚህን ነው፦ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንደቂ እስራኤል ከምዙይ በልዎም፦ ካብ ኵሎም ኣብ ምድሪ ዘለዉ ህይወት ዘለዎም፥ እትበልዕዎም እንስሳታት እዚኣቶም እዮም፦ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንደቂ እስራኤል ከምዚ ኢልኩም ተዛረብዎም፡ ካብ ኩሎም ኣብ ድብ ምድሪ ዘለው ህይወት ዘለዎም፡ እትበልዕዎም እንስሳታት እዚኣቶም እዮም፡ |