Leviticus 11:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ባሕርን ኣብ ወሓይዝን ቅንፍዝን ቅርፊትን ዘይብሎም ኵሎም፡ ኣብ ማይ ዚንቀሳቐስ ዘበለ ዅሉ፡ ኣብ ማይ ዚርከቡ ዅሎም ህያዋን ፍጡራትን ከኣ ፍንፉናት ኪዀኑኹም እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በውኆች ውስጥ ከሚንቀሳቀሱ፥ በውኆች ውስጥ የሕይወት ነፍስ ከአላቸው ሁሉ፥ በባሕሮችና በወንዞች ውስጥ ክንፍና ቅርፊት የሌላቸው ሁሉ በእናንተ ዘንድ የተጸየፉ ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በውኆቹ ውስጥ ከሚንቀሳቀሱ፥ በውኆች ውስጥ የሕይወት ነፍስ ካላቸው ሁሉ፥ በባሕሮችና በወንዞች ውስጥ ክንፍና ቅርፊት የሌላቸው ሁሉ በእናንተ ዘንድ የተጸየፉ ናቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን በውኆች ውስጥ ከሚንቀሳቀሱ፥ በውኆች ውስጥም በሕይወት ከሚኖሩ ነፍሳት፥ በባሕሮችና በወንዞች ውስጥ ክንፍና ቅርፊት የሌላቸውን ሁሉ በእናንተ ዘንድ የተጸየፉ ናቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን አባ ግዶን ዎይ ሻፋን ሻምእሻምእያ መታቱዋፐነ ሸምፑ ደእያ፥ ቃጽያ መታቱዋፐ ሞልያ ማላ ቀፊነ ፖቁ ባይና ኡባይ ህንተንቶ ቱና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin abbaa giddon woy shaafaan sham"isham"iyaa med'etatuwaappenne shemppuu de'iyaa, k'aas's'iyaa med'etatuwaappe moliyaa mala k'efiinne pok'uu baynna ubbay hinttenttoo tuna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Abba giddoninne shaafa haaththa giddon diza medheteththatappenne shemppora paxa diza hara medheteththata ubbaa giddofe qefeynne poqettiza galbay baynda ubbay inttes tuna gidida gishshas moopite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣባ ጊዶኒኔ ሻፋ ሃ ጊዶን ዲዛ ሜቴታፔኔ ሼምፖራ ፓጻ ዲዛ ሃራ ሜቴታ ኡባ ጊዶፌ ቄፌይኔ ፖቄቲዛ ጋልባይ ባይንዳ ኡባይ ኢንቴስ ቱና ጊዲዳ ጊሻስ ሞፒቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን አባ ግዶን ዎይኮ ጎግያ ሃን ደእያ ቀፈይነ ፖቆይ ባይና መተት ህንተዉ ቱና ግድያ ግሾ ሞፕተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin abba giddon woyko goggiya haathan de7iya qefeynne poqoy bayna medhetethati hintew tuna gidiya gisho moopite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን በባሕሮችና በወንዞች ውስጥ ከሚኖሩት ፍጡሮች ሁሉ፣ ከሚንፏቀቁት ወይም በውሃ ውስጥ ከሚኖሩት ሕይወት ካላቸው ሌሎች ፍጡሮች መካከል ክንፍና ቅርፊት የሌላቸው በእናንተ ዘንድ አስጸያፊዎች ይሁኑ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን በውሃ ውስጥ የሚገኘው ክንፍና ቅርፊት የሌለው ፍጥረት ሁሉ መበላት የለበትም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግና ኻብ ኵሉ ኣብ ውሽጢ ማይ ዝወሳወስን፥ ኣብ ማይ ካብ ዝነብር ህይወት ዘለዎን፥ ኵሉ ኣብ ባሕርን ኣብ ሩባን ዘሎ ኽንፍን ቅረፍትን ዘይብሉ፥ ንኣኻትኩም ርኹስ ይኹን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ ኣብ ማይ ካብ ዚዋሳወሱ ኩለን፡ ኣብ ማይ ካብ ዚነብር ኩሉ ህያው ትንፋስን፡ ኣብ ባሕርን ኣብ ርባን ዘሎ ኽንፍን ቅረፍትን ዜብሉ ኹሉ፡ ንሳቶም ንኣኻትኩም ፍንፉናት እዮም። |