Leviticus 11:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ባሕርን ኣብ ወሓይዝን ቅንፍዝን ቅርፊትን ዘይብሎም ኵሎም፡ ኣብ ማይ ዚንቀሳቐስ ዘበለ ዅሉ፡ ኣብ ማይ ዚርከቡ ዅሎም ህያዋን ፍጡራትን ከኣ ፍንፉናት ኪዀኑኹም እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በው​ኆች ውስጥ ከሚ​ን​ቀ​ሳ​ቀሱ፥ በው​ኆች ውስጥ የሕ​ይ​ወት ነፍስ ከአ​ላ​ቸው ሁሉ፥ በባ​ሕ​ሮ​ችና በወ​ን​ዞች ውስጥ ክን​ፍና ቅር​ፊት የሌ​ላ​ቸው ሁሉ በእ​ና​ንተ ዘንድ የተ​ጸ​የፉ ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በውኆቹ ውስጥ ከሚንቀሳቀሱ፥ በውኆች ውስጥ የሕይወት ነፍስ ካላቸው ሁሉ፥ በባሕሮችና በወንዞች ውስጥ ክንፍና ቅርፊት የሌላቸው ሁሉ በእናንተ ዘንድ የተጸየፉ ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን በውኆች ውስጥ ከሚንቀሳቀሱ፥ በውኆች ውስጥም በሕይወት ከሚኖሩ ነፍሳት፥ በባሕሮችና በወንዞች ውስጥ ክንፍና ቅርፊት የሌላቸውን ሁሉ በእናንተ ዘንድ የተጸየፉ ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን አባ ግዶን ዎይ ሻፋን ሻምእሻምእያ መታቱዋፐነ ሸምፑ ደእያ፥ ቃጽያ መታቱዋፐ ሞልያ ማላ ቀፊነ ፖቁ ባይና ኡባይ ህንተንቶ ቱና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin abbaa giddon woy shaafaan sham"isham"iyaa med'etatuwaappenne shemppuu de'iyaa, k'aas's'iyaa med'etatuwaappe moliyaa mala k'efiinne pok'uu baynna ubbay hinttenttoo tuna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Abba giddoninne shaafa haaththa giddon diza medheteththatappenne shemppora paxa diza hara medheteththata ubbaa giddofe qefeynne poqettiza galbay baynda ubbay inttes tuna gidida gishshas moopite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣባ ጊዶኒኔ ሻፋ ሃ ጊዶን ዲዛ ሜቴታፔኔ ሼምፖራ ፓጻ ዲዛ ሃራ ሜቴታ ኡባ ጊዶፌ ቄፌይኔ ፖቄቲዛ ጋልባይ ባይንዳ ኡባይ ኢንቴስ ቱና ጊዲዳ ጊሻስ ሞፒቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን አባ ግዶን ዎይኮ ጎግያ ሃን ደእያ ቀፈይነ ፖቆይ ባይና መተት ህንተዉ ቱና ግድያ ግሾ ሞፕተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin abba giddon woyko goggiya haathan de7iya qefeynne poqoy bayna medhetethati hintew tuna gidiya gisho moopite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን በባሕሮችና በወንዞች ውስጥ ከሚኖሩት ፍጡሮች ሁሉ፣ ከሚንፏቀቁት ወይም በውሃ ውስጥ ከሚኖሩት ሕይወት ካላቸው ሌሎች ፍጡሮች መካከል ክንፍና ቅርፊት የሌላቸው በእናንተ ዘንድ አስጸያፊዎች ይሁኑ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን በውሃ ውስጥ የሚገኘው ክንፍና ቅርፊት የሌለው ፍጥረት ሁሉ መበላት የለበትም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግና ኻብ ኵሉ ኣብ ውሽጢ ማይ ዝወሳወስን፥ ኣብ ማይ ካብ ዝነብር ህይወት ዘለዎን፥ ኵሉ ኣብ ባሕርን ኣብ ሩባን ዘሎ ኽንፍን ቅረፍትን ዘይብሉ፥ ንኣኻትኩም ርኹስ ይኹን።
Amharic Tigrinya 2011 ግናኸ ኣብ ማይ ካብ ዚዋሳወሱ ኩለን፡ ኣብ ማይ ካብ ዚነብር ኩሉ ህያው ትንፋስን፡ ኣብ ባሕርን ኣብ ርባን ዘሎ ኽንፍን ቅረፍትን ዜብሉ ኹሉ፡ ንሳቶም ንኣኻትኩም ፍንፉናት እዮም።