Leviticus 10:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንስኻን ምሳኻትኩም ደቅኹምን ናብ ድንኳን ምርኻብ ምስ ኣተኹም፡ ወይኒ ወይ መስተ ኣይትስተ። ንወለዶታትኩም ናይ ዘለኣለም ሕጊ ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “እን​ዳ​ት​ሞቱ ወደ ምስ​ክሩ ድን​ኳን ስት​ገቡ ወይም ወደ መሠ​ዊ​ያው ስት​ቀ​ርቡ አን​ተና ልጆ​ችህ የወ​ይን ጠጅና የሚ​ያ​ሰ​ክ​ርን ነገር ሁሉ አት​ጠጡ፤ ይህም ለልጅ ልጃ​ችሁ የዘ​ለ​ዓ​ለም ሥር​ዐት ይሆ​ናል፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዳትሞቱ ወደ መገናኛው ድንኳን ስትገቡ አንተና ልጆችህ የወይን ጠጅና የሚያሰክርን ነገር ሁሉ አትጠጡ፤ ይህም ለልጅ ልጃችሁ የዘላለም ሥርዓት ይሆናል፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “እንዳትሞቱ ወደ መገናኛው ድንኳን ስትገቡ አንተና ከአንተ ጋር ያሉት ልጆችህ የወይን ጠጅና የሚያሰክርን መጠጥ አትጠጡ፤ ይህም ለልጅ ልጃችሁ የዘለዓለም ሥርዓት ነው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ህንተ ሀይቀና ማላ፥ ዱንካንያ ግዶ ገልያ ዎደ፥ ኔንካ ነ ናናይካ ዎይንያ ኤሳ ዎይ ሀራ ማይያ ኡሻ ኡሾፕተ፤ ሄዌ ስንፐ ያና የለታዉካ መናዉ ህገ ግዲደ ደአና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hintte hayk'k'enna mala, Dunkkaaniyaa giddo geliyaa wode, neenikka ne naanaykka woyniyaa eessaa woy hara matsoyiyaa ushshaa ushshoppite; hewe sintsaappe yaana yeletawukka med'inaw higge gidiide de'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Neninne ne nayti woyneppe oosettida ushshu woykko hara maththosiza ushshu uyidi Gaytoteththa Dunkaanezan intte gelontta mala naagettite; histtontta aggiko intte hayqqana; hayssi ha wogazi inttefekka guyen yaana yeleta ubbaa matankka mernaas naagettanaas bessees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኔኒኔ ኔ ናይቲ ዎይኔፔ ኦሴቲዳ ኡሹ ዎይኮ ሃራ ማሲዛ ኡሹ ኡዪዲ ጋይቶቴ ዱንካኔዛን ኢንቴ ጌሎንታ ማላ ናጌቲቴ፤ ሂስቶንታ ኣጊኮ ኢንቴ ሃይቃና፤ ሃይሲ ሃ ዎጋዚ ኢንቴፌካ ጉዬን ያና ዬሌታ ኡባ ማታንካ ሜርናስ ናጌታናስ ቤሴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ሀይቆና መላ ዱንካንያ ግዶ ገልያ ዎደ ነነ ነ ናይት ዎይነ ኡሽ ዎይኮ ሀራ ማይያ ኡሽ ኡዮፕተ፤ ሄስ ስንፈ ያና የለተስ መርናዉ ኤቅድ ደእያ ዎጋ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte hayqonna mela Dunkaaniya gido geliya wode nenne ne nayti woyne ushshi woyko hara mathoyiya ushshi uyopite; hessi sinthafe yaana yeletethaas merinaw eqidi de7iya woga gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እንዳትሞቱ አንተና ልጆችህ ወደ መገናኛው ድንኳን በምትገቡበት ጊዜ የወይን ጠጅ ወይም ሌላ የሚያሰክር መጠጥ አትጠጡ፤ ይህም በልጅ ልጃችሁ ዘንድ የሚጠበቅ ዘላለማዊ ሥርዐት ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “አንተና ልጆችህ የወይን ጠጅ ወይም ሌላ የሚያሰክር መጠጥ ጠጥታችሁ ወደ መገናኛው ድንኳን እንዳትገቡ ተጠንቀቁ፤ ይህን ብታደርጉ ትሞታላችሁ፤ ይህም ሕግ ከእናንተ በኋላ በሚነሣውም ትውልድ ዘንድ ሁሉ ተጠብቆ መኖር አለበት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣብቲ መራኸቢ ድንኳን ክትኣትዉ እንተለኹም ምእንቲ ኸይትሞቱ ንስኻን ደቅኻን ወይንን ዘስክር መስተን ኣይትስተዩ። እዙይ ንውሉድ ወለዶኹም ንዘለኣለም ዝነብር ሕጊ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንደቂ እስራኤል እቲ እግዚኣብሄር ብሙሴ ዝነገሮም ኩሉ ሕጋጋት ምእንቲ ኽትምህርዎም፡ ኣብ መንጎ ቅዱስን ዘይቅዱስን፡ ኣብ መንጎ ንጹህን ርኹስን ድማ ክትፈልዩ፡ ንስኻን ደቅኻን ናብ ድንኳን ምርኻብ ክትኣትው ኸለኹም፡ ምእንቲ ኸይትሞቱ ወይንን ዜስክርን ኣይትስተዩ። እዚ ንውሉድ ውለዶኹም ሕጊ ዘለኣለም ይኹንኩም።