Leviticus 10:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሙሴ ንኣሮንን ንደቁን ኣልኣዛርን ኢታማርን በሎም፦ ርእስኹም ኣይትቐልዑ፡ ክዳውንትኹምውን ኣይትቕደዱ። ከይትሞቱ፡ ቍጥዓውን ኣብ ልዕሊ ዅሉ ህዝቢ ከይመጸኩም። ኣሕዋትኩም ብዘላ ቤት እስራኤል ግና በቲ እግዚኣብሄር ዘቃጸሎ ሓዊ ይበኽዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴም አሮ​ንን፥ ልጆ​ቹ​ንም አል​ዓ​ዛ​ር​ንና ኢታ​ም​ርን፥ “እን​ዳ​ት​ሞቱ፥ በማ​ኅ​በ​ሩም ላይ ሁሉ ቍጣ እን​ዳ​ይ​ወ​ርድ ራሳ​ች​ሁን አት​ንጩ፤ ልብ​ሳ​ች​ሁ​ንም አት​ቅ​ደዱ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስላ​ቃ​ጠ​ላ​ቸው ማቃ​ጠል ግን ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችሁ የእ​ስ​ራ​ኤል ቤት ሁሉ ያል​ቅሱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴም አሮንን፥ ልጆቹንም አልዓዛርንና ኢታምርን። እንዳትሞቱ በማኅበሩም ሁሉ ላይ ቁጣ እንዳይወርድ ራሳችሁን አትንጩ፥ ልብሳችሁንም አትቅደዱ፤ እግዚአብሔር ስላቃጠለው ማቃጠል ግን ወንድሞቻችሁ የእስራኤል ቤት ሁሉ ያልቅሱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴም አሮንን፥ ልጆቹንም አልዓዛርንና ኢታምርን እንዲህ አላቸው፦ “እንዳትሞቱ በማኅበሩም ሁሉ ላይ እርሱ እንዳይቈጣ የራሳችሁን ጠጉር አታጐስቁሉ፥ ልብሳችሁንም አትቅደዱ፤ ጌታ እሳትን ልኮ ስላደረገው ማቃጠል ግን ወንድሞቻችሁ የእስራኤል ቤት ሁሉ ያልቅሱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ሙሴ አሮናነ አ አቱማ ናናቱዋ፥ ኤልኣዛራነ እታማራ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ህንተ ሀይቀና ማላነ፥ መና ጎዳይ ማባራ ኡባ ቦላን ሀንቀተና ማላ፥ ህንተ ሁጲያ ሜድሶፕተ፤ ህንተ ማዩዋካ ፔፕተ። ሽን ህንተ እሻቱ፥ እስራኤልያ አሳቱ፥ መና ጎዳይ ባረ ኤዳ ታማን ጹጌዳዋንቶ ዬካና ጎፐ ኡንቱንቱ ዬክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Muse Aaroonanne Aa attuma naanatuwaa, El"aazaranne Itaamaara hawaadan yaageedda; «Hintte hayk'k'enna malanne, Med'inaa Goday maabaraa ubbaa bollan hank'k'ettenna mala, hintte huup'iyaa meedissoppite; hintte mayuwaakka peed'oppite. Shin hintte ishatuu, Israa'eeliyaa asatuu, Med'inaa Goday bare eetseedda taman s'uuggeeddawanttoo yeekkana gooppe unttunttu yeekkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe kaallidi Musey Aaroones, iza naa El7ezeeressinne Itamaares, «Intte hayqqontta malanne GODAA hanqoy deraa bolla yontta mala hayqqidaytas mishettidi intte hu7e buucofte; intte may7oka daakkofte; gido attiin hankko Isra7eele nayti GODAA achchafe yida taman hayqqidaytas yeekkana dandayeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ካሊዲ ሙሴይ ኣሮኔስ፥ ኢዛ ና ኤልኤዜሬሲኔ ኢታማሬስ፥ «ኢንቴ ሃይቆንታ ማላኔ ጎዳ ሃንቆይ ዴራ ቦላ ዮንታ ማላ ሃይቂዳይታስ ሚሼቲዲ ኢንቴ ሁኤ ቡጮፍቴ፤ ኢንቴ ማይኦካ ዳኮፍቴ፤ ጊዶ ኣቲን ሃንኮ ኢስራኤሌ ናይቲ ጎዳ ኣቻፌ ዪዳ ታማን ሃይቂዳይታስ ዬካና ዳንዳዬቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሙሰይ አሮናነ እያ አደ ናይታ፥ አላዛራነ እታማራ ሀይሳዳ ያግስ፤ “ህንተ ሀይቆና መላነ ጎዳይ ባ አሳ ቦላ ሀንቀቶና መላ ህንተ ሁጵያ ሜዶፕተ፤ ህንተ ማኡዋካ ዳኮፍተ። ሽን ህንተ እሻት፥ እስራኤለ አሳይ፥ ጎዳይ ባ ታማን ዎዳይሳታስ ዬኮ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Musey Aaronanne iya adde nayta, Alaazaranne Itamaara haysada yaagis; “Hinte hayqonna melanne Goday ba asaa bolla hanqetonna mela hinte huuphiya meedopite; hinte ma7uwaka daakofite. Shin hinte ishati, Isra7eele asay, Goday ba taman wodhidaysatas yeeko.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሙሴም አሮንንና የአሮንን ልጆች፣ አልዓዛርንና ኢታምርን እንዲህ አላቸው፤ “እንዳትሞቱ፣ በሕዝቡም ላይ ቍጣ እንዳይመጣ ጠጕራችሁን አትንጩ፤ ልብሳችሁንም አትቅደዱ፤ ነገር ግን እግዚአብሔር (ያህዌ) በእሳት ስላጠፋቸው ሰዎች ወንድሞቻችሁ እስራኤላውያን ሊያለቅሱላቸው ይችላሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ሙሴ አሮንን፥ እንዲሁም አልዓዛርና ኢታማር የተባሉትን ሁለቱን የአሮንን ልጆች እንዲህ አላቸው፤ “ለሐዘን ብላችሁ ጠጒራችሁን አትላጩ፤ ልብሳችሁንም አትቅደዱ፤ ይህን ብታደርጉ ግን ትሞታላችሁ፤ እግዚአብሔርም በሕዝቡ ላይ ቊጣውን ያወርዳል፤ ነገር ግን ወንድሞቻችሁ እስራኤላውያን ከእግዚአብሔር በተላከ እሳት ስለሞቱት ልጆች እንዲያለቅሱ ተፈቅዶላቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሙሴ ድማ ንኣሮንን ንደቁን፥ ንኣልኣዛርን ንኢታምርን “ከይትሞቱ፥ ነዝ ህዝቢ እውን እግዚኣብሄር ከይቝጥዖ፥ ብሓዘን፥ ፀጕሪ ርእስኹም ኣይትላፅዩ፤ ክዳውንትኹምውን ኣይትቕደዱ፤ በዝ እግዚኣብሄር ዘቃፀሎ ምቅፃል ኣሕዋትኩም ድማ፥ ኵሉ ህዝቢ እስራኤል ይብከ።
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴ ድማ ንኣሮንን ንደቁ፡ ኣልኣዛርን ኢታምርንን፡ ዘይቲ ቕብኣት እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሌኹም እዩ እሞ፡ ከይትሞቱስ ነዚ ኣኼባውን ንሱ ኸይክርየሉ፡ ርእስኹም ኣይተወይፉ፡ ክዳውንትኹም ከኣኣ ኣይትቕደዱ። በዚ እግዚኣብሄር ዚቃጸሎ ምንዳድ ኣሕዋትኩም ብዘላ ቤት እስራኣኤል ትብከ፡ ምእንቲ ኸይትሞቱ፡ ካብ ኣፍ ደገ ድንኳን ምርኻብ ኣይትውጻኡ በሎ። ከምቲ ሙሴ ዝበሎ ኸኣ ገበሩ።