Leviticus 10:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሙሴ ድማ ንሚሳኤልን ኤልሳፋንን ደቂ ዑዚኤል ኣኮ ኣሮን ጸዊዑ፡ ንዑ፡ ንኣሕዋትኩም ካብቲ ኣብ ቅድሚ እቲ መቕደስ ዘሎ ሰፈር ኣውጽእዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴም የአ​ሮ​ንን አጎት የአ​ዚ​ሔ​ልን ልጆች ሚሳ​ዴ​ንና ኤል​ሳ​ፍ​ንን ጠርቶ፥ “ሂዱ፤ ወን​ድ​ሞ​ቻ​ቸ​ሁን ከመ​ቅ​ደሱ ፊት አን​ሥ​ታ​ችሁ ከሰ​ፈር ወደ ውጭ ውሰ​ዱ​አ​ቸው” አላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴም የአሮንን አጎት የዑዝኤልን ልጆች ሚሳኤልንና ኤልጻፋንን ጠርቶ። ቅረቡ፥ ወንድሞቻችሁንም ከመቅደሱ ፊት አንሥታችሁ ከሰፈር ወደ ውጭ ውሰዱአቸው አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴም የአሮንን አጎት የዑዝኤልን ልጆች ሚሳኤልንና ኤልጻፋንን ጠርቶ፦ “ቅረቡ፥ ወንድሞቻችሁንም ከመቅደሱ ፊት አንሥታችሁ ከሰፈሩ ውጭ ውሰዱአቸው” አላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሙሴ አሮና አዉዋ እሻ ኡዝኤላ አቱማ ናናቱዋ፥ ምሻኤላነ ኤልጻፋና ጼጊደ፥ “ሃ ዪተ፤ ህንተ አዉዋ እሻ ናናቱዋ አሃ ጾሳ ዱንካንያ ስንፐ ደንደ፥ ዱንካኔዳ ሳኣፐ ጋጻ ከስተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Muse Aaroona aawuwaa ishaa Uzi'eela attuma naanatuwaa, Mishaa'eelanne Els's'aafaana s'eegiide, «Haa yiite; hintte aawuwaa ishaa naanatuwaa anhaa S'oossaa Dunkkaaniyaa sintsaappe dentsiide, dunkkaaneedda sa'aappe gas'aa kessite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Museykka Aaroones aawaa isha Uzi7eele nayta Misha7eelenne Elxafaane xeygidi, «Haa yiite! Hayssa intte ishata ahaa geeshsha Dunkaaneppe denththidi asi dizasoppe gede haraso efte» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሙሴይካ ኣሮኔስ ኣዋ ኢሻ ኡዚኤሌ ናይታ ሚሻኤሌኔ ኤልጻፋኔ ጼይጊዲ፥ «ሃ ዪቴ! ሃይሳ ኢንቴ ኢሻታ ኣሃ ጌሻ ዱንካኔፔ ዴንዲ ኣሲ ዲዛሶፔ ጌዴ ሃራሶ ኤፍቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሙሰይ አሮና አዋ እሻ ኡዝኤላ አደ ናይታ ምሳኤላነ ኤልዛፋና ፄግድ፥ “ሃ ይድ ህንተ አዋ እሻ ናይታ አሀ ጌሻ ዱንካንያ ስንፈ ደንድ፥ ጉታፐ ጋፃ ከስተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Musey Aarona aawa ishaa Uzi7eela adde nayta Misa7eelanne Elzafaana xeegidi, “Haa yidi hinte aawa ishaa nayta aha Geeshsha Dunkaaniya sinthafe denthidi, gutaape gaxa kessite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሙሴ የአሮንን አጎት የዑዝኤልን ልጆች ሚሳኤልንና ኤልጻፋንን ጠርቶ፣ “ወደዚህ ኑና ወንድሞቻችሁን አንሡ፤ ከመቅደሱም ደጃፍ አርቃችሁ፣ ከሰፈር ወደ ውጭ ውሰዷቸው” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሙሴም ዑዚኤል የተባለው የአሮን አጐት ልጆች የሆኑትን ሚሻኤልንና ኤልጻፋንን ጠርቶ “ኑ የእነዚህን የወንድሞቻችሁን ሬሳ ከተቀደሰው ድንኳን አንሥታችሁ ከሰፈር ወደ ውጪ አውጡ” አላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሙሴ ድማ ንሚሳኤልን ንኤልፃፋንን፥ ደቂ ዑዝኤል፥ ሓወቦኡ ንኣሮን፥ ፀዊዑ “ንዑ እሞ ነሕዋትኩም ካብ መቕደስ ናብ ወፃኢ ሰፈር ውሰድዎም” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴ ድማ ንሚሳኤልን ንኤልሳፋንን ደቂ ኡዚኤል፡ ሓው ኣቦ ኣሮን ጸዊዑ ቅረቡ ኣሞ ነሕዋትኩም ካብ መቕደስ ንወጻኢ ሰፈር ውሰድዎም በሎም።