Leviticus 10:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሙሴ ንኣሮን፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ብምባል ተዛረቦ፡ በቶም ዝቐረቡኒ ክቕደስ፡ ኣብ ቅድሚ ኲሉ ህዝቢ ድማ ክኸብር እየ፡ በሎ። ኣሮን ድማ ስቕ በለ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም አሮንን፥ “እግዚአብሔር፦ ወደ እኔ በሚቀርቡ እመሰገናለሁ፤ በሕዝቡም ሁሉ ፊት እከብራለሁ ብሎ የተናገረው ይህ ነው” አለው፤ አሮንም ደነገጠ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም አሮንን። እግዚአብሔር። ወደ እኔ በሚቀርቡ እቀድሳለሁ፥ በሕዝቡም ሁሉ ፊት እከብራለሁ ብሎ የተናገረው ይህ ነው አለው፤ አሮንም ዝም አለ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም አሮንን፦ “ጌታ፦ ‘ወደ እኔ በሚቀርቡ እቀደሳለሁ፥ በሕዝቡም ሁሉ ፊት እከብራለሁ’ ብሎ የተናገረው ይህ ነው” አለው፤ አሮንም ዝም አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ሙሴ አሮና፥ “መና ጎዳይ፥ “ ‘ታን ታ ማታ ሺቅያዋንታ ታ ጌሻተ በሳና። ቃይ አሳ ኡባ ስንን ታን ቦንቼታና’ ” ጊደ ሃሳዬዳዌ በአ ሀዋ ያጌዳ። አሮን ጮኡ ጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Muse Aaroona, «Med'inaa Goday, « ‹Taani ta mata shiik'iyaawantta ta geeshshatetsaa bessana. K'ay asaa ubbaa sintsan taani bonchchettana› » giide haasayeeddawe be'a hawaa yaageedda. Aaroon c'o"u geedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Musey qasse Aaroones, «GODAY, ‹Ta sinththe shiiqidi taas ooththizaytas tani ta geeshshateththaa qonccisana; tanikka ta dereza achchan bonchchettidaade gidana› giidi izi asaa kase qofsidayssi hayssa» gides. Aarooneykka ay zaarokka immontta co7u gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴይ ቃሴ ኣሮኔስ፥ «ጎዳይ፥ ‹ታ ሲን ሺቂዲ ታስ ኦዛይታስ ታኒ ታ ጌሻቴ ቆንጪሳና፤ ታኒካ ታ ዴሬዛ ኣቻን ቦንቼቲዳዴ ጊዳና› ጊዲ ኢዚ ኣሳ ካሴ ቆፍሲዳይሲ ሃይሳ» ጊዴስ። ኣሮኔይካ ኣይ ዛሮካ ኢሞንታ ጮኡ ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይ አሮናኮ፥ ጎዳይ፥ “ታኒ አሳ ግዶፈ ታኮ ሺቀይሳታ፥ ታ ጌሻተ በሳና። ቃስ አሳ ኡባ ስንን ታ ቦንቸታና” ግድ ኦድዳይሳ ሀይሳ በአ። አሮን ዛሮ እሞና ስእ ግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Musey Aaronako, Goday, “Taani asaa giddofe taako shiiqeyisata, ta geeshshatetha bessaana. Qassi asa ubbaa sinthan ta bonchetana” gidi odidaysa haysa be7a. Aaroni zaaro immonna si77i gis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴም አሮንን እንዲህ አለው፤ “ እግዚአብሔር (ያህዌ) ፦ “ ‘ወደ እኔ በሚቀርቡት መካከል፣ ቅድስናዬን እገልጣለሁ፤ በሕዝቡም ሁሉ ፊት፣ እከበራለሁ’ ብሎ የተናገረው ይህን ነው።” አሮንም ዝም አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴም አሮንን “እግዚአብሔር ‘በፊቴ ቀርቦ የሚያገለግለኝ ሁሉ ቅድስናዬን ያክብር፤ እኔም በሕዝቤ ፊት የተከበርኩ እሆናለሁ’ እያለ በተናገረበት ጊዜ ይህንኑ ማስጠንቀቁ ነበር” አለው። አሮንም መልስ ሳይሰጥ ዝም አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ሙሴ ንኣሮን፦ “በቶም ዝቐርቡኒ ኽቕደስ እየ፤ ኣብ ቅድሚ ዅሉ ህዝቢ ኸዓ ክኸብር እየ” ኢሉ እግዚኣብሄር ዝተዛረቦ እዙይ እዩ በሎ፤ ኣሮን ድማ ስቕ በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ሙሴ ንኣሮን በቶም ዚቐርቡኒ ክቕደስ እየ፡ ኣብ ቅድሚ ኹሉ ህዝቢ ኸኣ ኪኸብር እየ፡ ኢሉ፡ እግዚኣብሄር እተዛረቦ እዚ እዩ በለ። ኣሮን ድማ ትም በለ። |