Leviticus 10:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣሮን ድማ ንሙሴ፡ እንሆ፡ ሎሚ መስዋእቲ ሓጢኣቶምን ዚሓርር መስዋእቶምን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምጽኡ። ከምዚ ዝኣመሰለ ነገር ድማ ኣጋጢሙኒ፤ ሎሚ ነቲ መስዋእቲ ሓጢኣት እንተ ዚበልዕ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅቡልዶ ምኾነ ነይሩ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሮንም ሙሴን ተናገረው እንዲህም አለው፥ “እነሆ፥ ዛሬ የኀጢአታቸውን መሥዋዕት፥ የሚቃጠለውንም መሥዋዕታቸውን በእግዚአብሔር ፊት በለዩ ጊዜ፥ ይህች አገኘችኝ፤ ዛሬም የኀጢአቱን መሥዋዕት እበላ ዘንድ በእግዚአብሔር ፊት መልካም አይደለም።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሮንም ሙሴን። እነሆ ዛሬ የኃጢያታቸውን መሥዋዕት፥ የሚቃጠለውንም መሥዋዕታቸውን በእግዚአብሔር ፊት አቀረቡ፤ ይህም ሁሉ ደረሰብኝ፤ ዛሬስ የኃጢያት መሥዋዕት በበላሁ ኖሮ በእግዚአብሔር ፊት መልካም ኖሮአልን? አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሮንም ሙሴን፦ “እነሆ፥ ዛሬ የኃጢአታቸውን መሥዋዕትና የሚቃጠለውን መሥዋዕታቸውን በጌታ ፊት አቀረቡ፤ ሆኖም ይህ ሁሉ ነገር በእኔ ላይ ደረሰብኝ፤ ዛሬስ የኃጢአት መሥዋዕት ብበላ ኖሮ በጌታ ፊት መልካም ይሆን ነበርን?” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሮን ሙሳ፥ “በአ፤ አሳቱ ሀች ባረንቱ ናጋራ ያርሹዋነ ጹግያ ያርሹዋ መና ጎዳ ስን አሄድኖ፤ ግዶፐነ ቃይ ሀዋ ማላባይ ታ ቦላ ጋኬዳ። ያትና ዎን ታን ናጋራ ያርሹዋ ሀች ሜዳዋ ግድንቶነ፥ መና ጎዳይ ናሸታናዋ ሽን አቴዴሻ?” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aarooni Musa, «Be'a; asatuu hachchi barenttu nagaraa yarshshuwaanne s'uuggiyaa yarshshuwaa Med'inaa Godaa sintsa aheeddino; gidooppenne k'ay hawaa malabay ta bolla gakkeedda. Yaatina won taani nagaraa yarshshuwaa hachchi meeddawaa gidinttonne, Med'inaa Goday nashettanawaa shin atteedeeshsha?» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Aarooneykka Muses, «Nagara gishshas shiiqiza xuugettiza yarsho hekko hach asay Xoossa sinth ekki yides; tanakka hayssa mala metoy gakkides; histtiin hach nagara gishshas shiiqiza yarshoza ta midaakko GODAY ufayettanashin attidee?» gides; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሮኔይካ ሙሴስ፥ «ናጋራ ጊሻስ ሺቂዛ ጹጌቲዛ ያርሾ ሄኮ ሃች ኣሳይ ጾሳ ሲን ኤኪ ዪዴስ፤ ታናካ ሃይሳ ማላ ሜቶይ ጋኪዴስ፤ ሂስቲን ሃች ናጋራ ጊሻስ ሺቂዛ ያርሾዛ ታ ሚዳኮ ጎዳይ ኡፋዬታናሺን ኣቲዴ?» ጊዴስ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሮን ሙሰኮ፥ “ሄኮ፥ ሀ አሳት ሀች ባንታ ናጋራ ያርሹዋነ ፁሳ ያርሹዋ ጎዳ ስን ኤህዶሶና። ግዶሽን፥ ሄሳ መላባይ ታ ቦላ ጋክስ። ታኒ ናጋራ ያርሹዋ ሀች ምዳባ ግድያኮ፥ ጎዳይ ኡፋይታናሽን አትዴ?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Aaroni Museko, “Heko, ha asati hachi banta nagaraa yarshuwanne xuussa yarshuwa Godaa sinthe ehidosona. Gidoshin, hessa melabay ta bolla gakis. Taani nagaraa yarshuwa hachi midaba gidiyako, Goday ufaytanashin attidee?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሮንም ሙሴን፣ “እነሆ፤ በዛሬው ቀን የኀጢአት መሥዋዕታቸውንና የሚቃጠል መሥዋዕታቸውን በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት አቀረቡ፤ እኔም እንዲህ ያለ ነገር የደረሰብኝ ሰው ነኝ፤ ታዲያ፣ ዛሬ የኀጢአት መሥዋዕቱን ብበላ ኖሮ እግዚአብሔርስ (ያህዌ) ደስ ይለው ኖሯልን?” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አሮንም “ስለ ኃጢአት ስርየት የቀረበውን መሥዋዕት ዛሬ በልቼው ቢሆን ኖሮ ለካ እግዚአብሔርን ደስ ያሰኝ ኖሮአልን? እነሆ ሕዝቡ ዛሬ ስለ ኃጢአት ስርየት የሚቀርበውን መሥዋዕትና የሚቃጠለውንም መሥዋዕት አምጥተዋል፤ ነገር ግን እነዚህ እንደዚህ ያሉ ነገሮች በእኔ ላይ ደረሱ” ሲል መለሰ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣሮን ድማ ንሙሴ “እንሆ ምእንቲ ሓጢኣት ዝቐርብ መስዋእቶምን ዝቃፀል መስዋእቶምን ሎሚ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣቕሪቦም እዮም፤ ንኣይ ከዓ ኸምዙይ ዝበለ በፅሐኒ፤ ሎሚ ኽንዲ ሓጢኣት ዝቐረበ መስዋእቲ በሊዐ እንተ ዝኸውንከ ንእግዚኣብሄር ደስዶ መበሎ ነይሩ?” ኢሉ ንሙሴ ተዛረቦ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣሮን ድማ ንሙሴ ተዛረቦ፡ እንሆ መስዋእቲ ሓጢኣቶምን መስዋእቶምን ሎሚ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣቕሪቦም እዮም፡ ንኣይ ከኣ ከምዚ ዚበለ ምስ በጽሓኒ፡ ሎሚ መስዋእቲ ሓጢኣት እንተ ዝበልዕሲ፡ ኣብ ዓይኒ እግዚኣብሄርዶ ባህ መበለ፡ |