Leviticus 10:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሙሴ ድማ ብትግሃት ደለየ፡ እንሆ ድማ ተቓጺላ፡ በቶም ብህይወት ዝተረፉ ደቂ ኣሮን፡ ኣልኣዛርን ኢታማርን ድማ ተቖጢዑ፡ በሎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴም የኀ​ጢ​አ​ቱን መሥ​ዋ​ዕት ፍየል እጅግ ፈለ​ገው፤ በፈ​ለ​ገ​ውም ጊዜ እነሆ ተቃ​ጥሎ ነበር፤ ሙሴም የቀ​ሩ​ትን የአ​ሮ​ንን ልጆች አል​ዓ​ዛ​ር​ንና ኢታ​ም​ርን ተቈ​ጣ​ቸው፤ እን​ዲ​ህም አላ​ቸው፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴም የኃጢያቱን መሥዋዕት ፍየል እጅግ ፈለገው፥ እነሆም ተቃጥሎ ነበር፤ ሙሴም የቀሩትን የአሮንን ልጆች አልአዛርንና ኢታምርን ተቈጥቶ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴም የኃጢአት መሥዋዕት ስለ ሆነው ፍየል አጥብቆ ጠየቀ፥ እነሆም ተቃጥሎ ነበር፤ ሙሴም የተረፉትን የአሮንን ልጆች አልዓዛርንና ኢታምርን እንዲህ ብሎ ተቆጣ፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሙሴ ናጋራ ያርሹዋ ዴሻይ ዋኔደንቶነ ኤራናዉ ኮዪደ ኦቼዳ፤ እ ጹገት ድጌዳዋ ኤሬዳ ዎደ፥ አቴዳ አሮና አቱማ ናናቱዋ፥ ኤልኣዛራነ እታማራ ሀንቀቴዳ፤ ኡንቱንቱ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Muse nagaraa yarshshuwaa deeshshay waaneedenttonne eranaw koyiide oochcheedda; I s'uugetti diggeeddawaa ereedda wode, atteeda Aaroona attuma naanatuwaa, El"aazaranne Itaamaara hank'k'etteedda; unttunttu,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Musey nagara gishshas shiiqida yarshos shiiqida deyshaa oychchi siyidi izi xuugettidayssa erides; hessa gishshas Musey El7ezeere bollanne Itamaare bolla hanqettidi,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሙሴይ ናጋራ ጊሻስ ሺቂዳ ያርሾስ ሺቂዳ ዴይሻ ኦይቺ ሲዪዲ ኢዚ ጹጌቲዳይሳ ኤሪዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ሙሴይ ኤልኤዜሬ ቦላኔ ኢታማሬ ቦላ ሃንቄቲዲ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሙሰይ ናጋራ ያርሾስ ሺቅዳ ዴሻ ኤንቲ ዋትዳኮ ኤራናዉ ኮይድ ኦይችስ፤ እ ፁገትዳይሳ ኤርዳ ዎደ አትዳ አሮና አደ ናይታ፥ አላዛራነ እታማራ ቦላ ሀንቀትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Musey nagara yarshos shiiqida deesha enti waatidaako eranaw koyidi oychis; I xuugetidaysa erida wode attida Aarona adde nayta, Alaazaranne Itamaara bolla hanqetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሙሴ ለኀጢአት መሥዋዕት የሚቀርበውን ፍየል አጥብቆ ፈለገ፤ መቃጠሉንም በተረዳ ጊዜ የተረፉትን የአሮንን ልጆች አልዓዛርንና ኢታምርን ተቈጣቸው፤ እንዲህም አላቸው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሙሴ ስለ ኃጢአት ስርየት መሥዋዕት በመሆን ቀርቦ የነበረውን ፍየል ምን እንዳደረጉት በጠየቀ ጊዜ ተቃጥሎ እንደ ነበር ተረዳ፤ ይህም ነገር በአልዓዛርና በኢታማር ላይ ሙሴን ስላስቈጣው እንዲህ ሲል ጠየቀ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሙሴ ድማ ነቲ ምእንቲ ሓጢኣት ዝስዋእ ጤል ደለዮ፤ ተቓፂሉ ምስ ረኸቦ ኸዓ ነቶም ዝተረፉ ደቂ ኣሮን፥ ኣልኣዛርን ኢታምርን ተቘጢዑ፥
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴ ድማ ነቲ ድቤላ መስዋእቲ ሓጢኣት ኣዝዩ ደለዮ፡ እንሆ ኸኣ ሓሪሩ ነበረ፡ ሽዑ ነቶም ዝተረፉ ደቂ ኣሮን፡ ኣልኣዛርን ኢታማርን፡ ከምዚ ኢሉ ኾረየሎም፡