Leviticus 10:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሙሴ ድማ ብትግሃት ደለየ፡ እንሆ ድማ ተቓጺላ፡ በቶም ብህይወት ዝተረፉ ደቂ ኣሮን፡ ኣልኣዛርን ኢታማርን ድማ ተቖጢዑ፡ በሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም የኀጢአቱን መሥዋዕት ፍየል እጅግ ፈለገው፤ በፈለገውም ጊዜ እነሆ ተቃጥሎ ነበር፤ ሙሴም የቀሩትን የአሮንን ልጆች አልዓዛርንና ኢታምርን ተቈጣቸው፤ እንዲህም አላቸው፦ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም የኃጢያቱን መሥዋዕት ፍየል እጅግ ፈለገው፥ እነሆም ተቃጥሎ ነበር፤ ሙሴም የቀሩትን የአሮንን ልጆች አልአዛርንና ኢታምርን ተቈጥቶ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም የኃጢአት መሥዋዕት ስለ ሆነው ፍየል አጥብቆ ጠየቀ፥ እነሆም ተቃጥሎ ነበር፤ ሙሴም የተረፉትን የአሮንን ልጆች አልዓዛርንና ኢታምርን እንዲህ ብሎ ተቆጣ፦ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሴ ናጋራ ያርሹዋ ዴሻይ ዋኔደንቶነ ኤራናዉ ኮዪደ ኦቼዳ፤ እ ጹገት ድጌዳዋ ኤሬዳ ዎደ፥ አቴዳ አሮና አቱማ ናናቱዋ፥ ኤልኣዛራነ እታማራ ሀንቀቴዳ፤ ኡንቱንቱ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Muse nagaraa yarshshuwaa deeshshay waaneedenttonne eranaw koyiide oochcheedda; I s'uugetti diggeeddawaa ereedda wode, atteeda Aaroona attuma naanatuwaa, El"aazaranne Itaamaara hank'k'etteedda; unttunttu, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Musey nagara gishshas shiiqida yarshos shiiqida deyshaa oychchi siyidi izi xuugettidayssa erides; hessa gishshas Musey El7ezeere bollanne Itamaare bolla hanqettidi, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴይ ናጋራ ጊሻስ ሺቂዳ ያርሾስ ሺቂዳ ዴይሻ ኦይቺ ሲዪዲ ኢዚ ጹጌቲዳይሳ ኤሪዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ሙሴይ ኤልኤዜሬ ቦላኔ ኢታማሬ ቦላ ሃንቄቲዲ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይ ናጋራ ያርሾስ ሺቅዳ ዴሻ ኤንቲ ዋትዳኮ ኤራናዉ ኮይድ ኦይችስ፤ እ ፁገትዳይሳ ኤርዳ ዎደ አትዳ አሮና አደ ናይታ፥ አላዛራነ እታማራ ቦላ ሀንቀትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Musey nagara yarshos shiiqida deesha enti waatidaako eranaw koyidi oychis; I xuugetidaysa erida wode attida Aarona adde nayta, Alaazaranne Itamaara bolla hanqetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴ ለኀጢአት መሥዋዕት የሚቀርበውን ፍየል አጥብቆ ፈለገ፤ መቃጠሉንም በተረዳ ጊዜ የተረፉትን የአሮንን ልጆች አልዓዛርንና ኢታምርን ተቈጣቸው፤ እንዲህም አላቸው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴ ስለ ኃጢአት ስርየት መሥዋዕት በመሆን ቀርቦ የነበረውን ፍየል ምን እንዳደረጉት በጠየቀ ጊዜ ተቃጥሎ እንደ ነበር ተረዳ፤ ይህም ነገር በአልዓዛርና በኢታማር ላይ ሙሴን ስላስቈጣው እንዲህ ሲል ጠየቀ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ድማ ነቲ ምእንቲ ሓጢኣት ዝስዋእ ጤል ደለዮ፤ ተቓፂሉ ምስ ረኸቦ ኸዓ ነቶም ዝተረፉ ደቂ ኣሮን፥ ኣልኣዛርን ኢታምርን ተቘጢዑ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ድማ ነቲ ድቤላ መስዋእቲ ሓጢኣት ኣዝዩ ደለዮ፡ እንሆ ኸኣ ሓሪሩ ነበረ፡ ሽዑ ነቶም ዝተረፉ ደቂ ኣሮን፡ ኣልኣዛርን ኢታማርን፡ ከምዚ ኢሉ ኾረየሎም፡ |