Leviticus 10:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ተንቀሳቓሲ ጡብን ተንቀሳቓሲ መንኵብን ድማ ኣብ ጽሩይ ቦታ ብልዓዮ። ንስኻን ኣወዳትካን ኣዋልድካን ምሳኻ፤ ካብ መስዋእቲ ምስጋና ደቂ እስራኤል እተዋህበ ናትኩምን ንደቅኹምን እዩ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነዚህም ከእስራኤል ልጆች ከደኅንነት መሥዋዕቶች ለአንተና ለልጆችህ ሥርዐት እንዲሆኑ ስለ ተሰጡ፥ የመሥዋዕቱን ፍርምባና ወርች አንተ፥ ከአንተ ጋርም ልጆችህ፥ ቤተሰብህም ተለይቶ በንጹሕ ስፍራ ትበላላችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነዚህም ከእስራኤል ልጆች ከደኅንነት መሥዋዕቶች ለአንተና ለልጆችህ ሥርዓት እንዲሆኑ ስለ ተሰጡ፥ የሚወዘወዘውን ፍርምባ፥ የሚነሣውንም ወርች አንተ፥ ከአንተ ጋርም ልጆችህ፥ ሴቶች ልጆችህም በንጹሕ ስፍራ ትበላላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን የሚወዘወዘውን ፍርምባ፥ የሚነሣውንም ወርች አንተ፥ ከአንተ ጋር ያሉት ወንዶች ልጆችህና ሴቶች ልጆችህም በንጹሕ ስፍራ ትበላላችሁ፤ እነዚህ ከእስራኤል ልጆች ከሰላም መሥዋዕት ለአንተና ለልጆችህ ድርሻ እንዲሆኑ የተሰጡ ናቸውና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ቃዳ አንጎሱዋነ ሺቄዳ ገድያ ኔን፥ ነ አቱማ ናናይነ ነ ማጫ ናናይ ዎጋዳን ጌሻ ሳኣን ሚተ። አያዉ ጎፐ፥ ሄዌ እስራኤልያ አሳይ ሺሽያ እትፐተ ያርሹዋፐ ኔናነ ነ አቱማ ናናቱዋ ጋክያ ህንተ ግሹዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin k'aatseedda anggoosuwaanne shiik'eedda gediyaa neeni, ne attuma naanaynne ne mac'c'a naanay wogaadan geeshsha sa'aan miite. Ayaw gooppe, hewe Israa'eeliyaa Asay shiishshiyaa ittippetetsaa yarshshuwaappe neenanne ne attuma naanatuwaa gakkiyaa hintte gishuwaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin yaanne haa qaaseththon dumma yarsho gididi GODAAS shiiqidaappe guye qeeseta gisha gidana mala geetettida gishshas angasozanne misseza neninne ne keeththan diza ne macca nayti maandeta; hessa he wogaakka GODAAS dummatidason maandeta; hessika Isra7eele asay issifeteththaa gishshas shiishshiza yarsho ubbaafe shaaketti neessinne ne naytas imettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ያኔ ሃ ቃሴን ዱማ ያርሾ ጊዲዲ ጎዳስ ሺቂዳፔ ጉዬ ቄሴታ ጊሻ ጊዳና ማላ ጌቴቲዳ ጊሻስ ኣንጋሶዛኔ ሚሴዛ ኔኒኔ ኔ ኬን ዲዛ ኔ ማጫ ናይቲ ማንዴታ፤ ሄሳ ሄ ዎጋካ ጎዳስ ዱማቲዳሶን ማንዴታ፤ ሄሲካ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኢሲፌቴ ጊሻስ ሺሺዛ ያርሾ ኡባፌ ሻኬቲ ኔሲኔ ኔ ናይታስ ኢሜቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ዩሾ ያርሾስ ሺቅዳ አንጋሱዋነ ገዳ ኔኒ፥ ነ አደ ናይትነ ነ ማጫ ናይት ጌሻ በሳን ሚተ። ሄስ እስራኤለ አሳይ ሺሽያ እስፈተ ያርሹዋፈ ነናነ ነ አደ ናይታ ጋክያ ህንተ ግሾ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin yuusho yarshos shiiqida angaaysuwanne gedaa neeni, ne adde naytinne ne macca nayti geeshsha bessan miite. Hessi Isra7eele asay shiishiya issifetetha yarshuwafe nenanne ne adde nayta gakiya hinte gisho. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእስራኤላውያን የኅብረት መሥዋዕት ላይ የእናንተ ድርሻ ሆኖ ስለ ተሰጠ፣ የተወዘወዘውን ፍርምባና የቀረበውን ወርች አንተ፣ ወንዶችና ሴቶች ልጆችህ በአምልኮው ሥርዐት መሠረት ንጹሕ በሆነ ስፍራ ብሉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን በመወዝወዝ ልዩ መባ ሆኖ ለእግዚአብሔር ከቀረበ በኋላ የካህናቱ ድርሻ እንዲሆን ስለ ተፈቀደ ፍርምባውንና ወርቹን አንተና ቤተሰብህ ሴቶች ልጆችህ ጭምር ትበሉታላችሁ፤ ይህንንም በተቀደሰ ስፍራ ትበሉታላችሁ፤ ይህም የእስራኤል ሕዝብ የአንድነት መሥዋዕት አድርገው ከሚያቀርቡት መባ ሁሉ ተከፍሎ ለአንተና ለልጆችህ ተሰጥቶአል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብቲ ደቂ እስራኤል ዘቕርብዎ መስዋእቲ ምስጋና ድማ እቲ ናብ እግዚኣብሄር እናወዝወዝካ ኸም መስዋእቲ ዝቐርብ ሓኸለን እግርን ግቡእኻን ግቡእ ደቅኻን ኮይኑ ተውሂቡ እዩ እሞ፥ ንስኻን ኣወዳትካን ኣዋልድካን ኣብ ንፁህ ቦታ ዄንኩም ብልዕዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ መስዋእቲ ምስጋና ደቂ እስራኤል ድማ እቲ ዚውዝውዝ ሓኸለን ዚልዐል እግርን መሰልካን መሰል ደቅኻን ኾይኑ ተዋሂቡ እዩ እሞ፡ ንስኻን ምሳኻ ድማ ኣወዳትካን ኣዋልድካን ኣብ ንጽህቲ ቦታ ዃንኩም ብልዕዎ። |