Leviticus 10:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብቲ ናይ የሆዋ መስዋእቲ ሓዊ፡ ንዓኻን ንደቅኻን ስለ ዝዀነ፡ ኣብ መቕደስ ብልዓዮ። ከምኡ ተኣዚዘ እየ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም እንዲህ አዝዞኛልና፥ ለእግዚአብሔር ከሆነው ከእሳት ቍርባን ለአንተም፥ ለልጆችህም የተሰጠ ሥርዐት ነውና በቅዱስ ስፍራ ትበሉታላችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለእግዚአብሔር ከሆነው ከእሳት ቁርባን ለአንተም ለልጆችህም የተሰጠ ሥርዓት ነውና በቅዱስ ስፍራ ትበሉታላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለጌታም ከሆነው በእሳት ከሚቀርበው ቁርባን ለአንተም ለልጆችህም የተሰጠ ድርሻ ነውና በቅዱስ ስፍራ ትበሉታላችሁ፤ ይህንንም እንዲህ ታዝዣለሁና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳዉ ታማን ጹግያ ያርሹዋፐ ሄዌ ኔናነ ነ አቱማ ናናቱዋ ጋክያ ህንተ ግሹዋ ግድያ ድራዉ፥ ሄዋ ህንተ ጌሻ ሳኣን ሚተ፤ አያዉ ጎፐ፥ ጾሳይ ታና ሄዋዳን ኦና ማላ አዛዜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaw taman s'uuggiyaa yarshshuwaappe hewe neenanne ne attuma naanatuwaa gakkiyaa hintte gishuwaa gidiyaa diraw, hewaa hintte geeshsha sa'aan miite; ayaw gooppe, S'oossay taana hewaadan ootsana mala azazeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAAS taman xuugetti shiiqiza kaththa yarshofe shaakettidi inttessinne intte naytas imettida gisha gidida gishshas intte iza GODAAS dummatidason miite; intte hessaththo histtana mala Xoossi tana azazides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳስ ታማን ጹጌቲ ሺቂዛ ካ ያርሾፌ ሻኬቲዲ ኢንቴሲኔ ኢንቴ ናይታስ ኢሜቲዳ ጊሻ ጊዲዳ ጊሻስ ኢንቴ ኢዛ ጎዳስ ዱማቲዳሶን ሚቴ፤ ኢንቴ ሄሳ ሂስታና ማላ ጾሲ ታና ኣዛዚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳስ ፁሳ ያርሹዋፈ ሄስ ነናነ ነ አደ ናይታ ጋክያ ግሾ ግድያ ግሾ፥ ሄሳ ህንተ ጌሻ በሳን ሚተ፤ ሀይሳ ህንተ ኦና መላ ጎዳይ ታና ኪትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaas xuussa yarshuwafe hessi nenanne ne adde nayta gakiya gisho gidiya gisho, hessa hinte geeshsha bessan miite; Haysa hinte oothana mela Goday tana kiittis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለእግዚአብሔር (ያህዌ) በእሳት ከሚቀርበው መሥዋዕት ያንተና የልጆችህ ድርሻ ይህ ስለሆነ፣ በተቀደሰ ስፍራ ብሉት፤ እንዲህ ታዝዣለሁና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለእግዚአብሔር ከሚቀርበው የምግብ መባ ተከፍሎ ለአንተና ለልጆችህ የተመደበ ድርሻ ስለ ሆነ በተቀደሰ ስፍራ ብሉት። ይህን እንድታደርጉ እግዚአብሔር አዞኛል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዙይ ካብቲ ብሓዊ ሓሊፉ ንእግዚኣብሄር ዝቐርብ መስዋእቲ ግቡእኻን ግቡእ ደቕኻን እዩ እሞ፥ ኣብ ቅዱስ ቦታ ዄንኩም ብልዕዎ፤ እግዚኣብሄር ከምኡ ኣዚዙኒ እዩ እሞ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣዚ ኻብ መስዋእቲ ሓዊ እግዚኣብሄር መሰልካን መሰል ደቅኻን እዩ እሞ፡ ኣብ ቅድስቲ ቦታ ኾንኩም ብልዕዎ፡ ከምኡ ኣዚዙኒ ኣዩ። |