Leviticus 10:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሙሴ ድማ ንኣሮንን ንኣልኣዛርን ነቶም ዝተረፉ ደቁን ኢታማርን ከምዚ ኢሉ ተዛረቦም፦ “እቲ መስዋእቲ ብልዒ ካብ መስዋእቲ ሓዊ እግዚኣብሄር ውሰድዎ እሞ፡ ኣዝዩ ቅዱስ ስለ ዝዀነ፡ ብዘይ ማይ ብሑቝ ኣብ መሰውኢ ብልዑዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም አሮንን፥ የተረፉለትን ልጆቹን አልዓዛርንና ኢታምርን አላቸው፥ “ቅዱሰ ቅዱሳን ነውና ለእግዚአብሔር ከሆነው ከእሳት ቍርባን የቀረውን የስንዴውን ቍርባን ውሰዱ፤ ቂጣም አድርጋችሁ በመሠዊያው አጠገብ ብሉት፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም አሮንን፥ የተረፉለትንም ልጆቹን አልዓዛርንና ኢታምርን አላቸው። ቅዱስ ቅዱሳን ነውና ለእግዚአብሔር ከሆነው ከእሳት ቁርባን የቀረውን የእህሉን ቁርባን ውሰዱ፥ ቂጣም አድርጋችሁ በመሠዊያው አጠገብ ብሉት እግዚአብሔርም እንዲህ አዞኛል፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም አሮንን፥ የተረፉለትንም ልጆቹን አልዓዛርንና ኢታምርን እንዲህ አላቸው፦ “እጅግ የተቀደሰ ነውና ለጌታ ከሆነው በእሳት ከሚቀርበው ቁርባን የተረፈውን የእህሉን ቁርባን ውሰዱ፥ እርሾም ያልገባበት ቂጣ አድርጋችሁ በመሠዊያው አጠገብ ብሉት፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሴ አሮናነ አቴዳ አ አቱማ ናናቱዋ ኤልኣዛራነ እታማራ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “መና ጎዳዉ ታማን ጹግያ ያርሹዋፐ አቴዳ ካ ያርሹዋ አኪደ፤ እርሹዋ የገናን ኡክተ፤ ያቲደ እ ሎይ ጌሻ ግድያ ድራዉ፥ ያርሽያ ሳኣ ማታን አ ሚተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Muse Aaroonanne atteeda Aa attuma naanatuwaa El"aazaranne Itaamaara hawaadan yaageedda; «Med'inaa Godaw taman s'uuggiyaa yarshshuwaappe atteeda katsaa yarshshuwaa akkiide; irshshuwaa yeggenaan uukkite; yaatiide I loytsi geeshsha gidiyaa diraw, yarshshiyaa sa'aa matan Aa miite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Museykka Aaroonenne attida iza naa nam7ata El7ezeerenne Itamaares, «GODAAS taman xuugetti shiiqida kaththaafe ekkidi irshoy bochchontta uketh uukkite; izikka keehi dummatida yarsho gidida gishshas yarsho yarshizasoza achchan miite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴይካ ኣሮኔኔ ኣቲዳ ኢዛ ና ናምኣታ ኤልኤዜሬኔ ኢታማሬስ፥ «ጎዳስ ታማን ጹጌቲ ሺቂዳ ካፌ ኤኪዲ ኢርሾይ ቦቾንታ ኡኬ ኡኪቴ፤ ኢዚካ ኬሂ ዱማቲዳ ያርሾ ጊዲዳ ጊሻስ ያርሾ ያርሺዛሶዛ ኣቻን ሚቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይ አሮናነ አትዳ እያ አደ ናይታ አላዛራነ እታማራ ሀይሳዳ ያግስ፤ ጎዳስ ፁሳ ያርሹዋፈ አትዳ ካ ያርሹዋ ኤክድ እርሾ የጎና ኡክተ። እ ኡባፈ ጌሽ ግድያ ግሾ ያርሾ በሳ ማታን ሚተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Musey Aaronanne attida iya adde nayta Alaazaranne Itamaara haysada yaagis; Godaas xuussa yarshuwafe attida katha yarshuwa ekidi irsho yeggonna uukite. I ubbaafe geeshshi gidiya gisho yarsho bessaa matan miite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴም አሮንንና የተረፉትን ልጆቹን አልዓዛርንና ኢታምርን እንዲህ አላቸው፤ “በእሳት ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ከቀረበው የእህል ቍርባን የቀረውን ወስዳችሁ ያለ እርሾ ጋግሩት፤ እጅግ ቅዱስ ስለሆነ በመሠዊያው አጠገብ ብሉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴም አሮንንና ከሞት የተረፉትን ሁለቱን ልጆቹን አልዓዛርንና ኢታማርን እንዲህ አላቸው፦ “ለእግዚአብሔር ከቀረበው የምግብ መባ የተረፈውን ወስዳችሁ እርሾ ያልነካው ቂጣ ጋግሩ፤ እርሱም እጅግ የተቀደሰ መባ ስለ ሆነ በመሠዊያው አጠገብ ብሉት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ድማ ንኣሮንን ነቶም ዝተረፉ ደቁ ኣልኣዛርን ኢታምርን፥ “ካብቲ ብሓዊ ሓሊፉ ንእግዚኣብሄር ዝቐርብ መስዋእቲ፥ ነቲ ዝተረፈ መስዋእቲ እኽሊ ወሲድኩም ቅጫ ግበርዎ፤ ቅዱሰ ቅዱሳን እዩ እሞ ኣብ ጥቓ መሰውኢ ዄንኩም ብልዕዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ድማ ንኣሮንን ነቶም ዝተረፉ ደቁ፡ ኣልኣዛርን ኢታምርን፡ ታረቦም፡ ነቲ ኻብ መስዋእቲ ሓዊ እግዚኣብሄር ዝተረፈ መስዋእቲ ብልዒ ውሰድዎ፡ ቅዱስ ቅዱሳን እዩ፡ ቅጫን ጌርኩም ኣብ ጥቓ መሰውኢ ዃንኩም ብልዕ ዎ። |