Lamentations 4:22 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቲ ጓል ጽዮን፡ መቕጻዕቲ ኣበሳኺ ምሉእ እዩ። ድሕሪ ደጊም ናብ ስደት ኣይክወስደኩምን እዩ፤ ጓል ኤዶም ንኣበሳኺ ይበጽሖ! ሓጢኣትካ ክረኽቦ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ታው። የጽዮን ሴት ልጅ ሆይ፥ በደልሽ ተፈጸመ፤ ከእንግዲህ ወዲህ አያስማርክሽም። የኤዶምያስ ሴት ልጅ ሆይ፥ በደልሽን ይጐበኘዋል፤ ኀጢአትሽንም ይገልጣል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ታው። የጽዮን ልጅ ሆይ፥ የበደልሽ ቅጣት ተፈጸመ፤ ከእንግዲህ ወዲህ አያስማርክሽም። የኤዶምያስ ልጅ ሆይ፥ በደልሽን ይቀጣል፤ ኃጢአትሽን ይገልጣል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ታው። የጽዮን ልጅ ሆይ፥ የበደልሽ ቅጣት ተፈጸመ፥ ከእንግዲህ ወዲህ አያስማርክሽም። የኤዶምያስ ልጅ ሆይ፥ በደልሽን ይቀጣል፥ ኃጢአትሽን ይገልጣል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተኖ፥ ጽዮነ አሳቶ፥ ህንተ ባይዙዋ ሙሩ ፖለቴዳ። ሀዋፐ ስንን እ ህንተና ኦሞዱዋን ዎና። ሽን ኤዶማ አሳቶ፥ ህንተ ባይዙዋ እ ሙራና፤ ህንተ ናጋራካ ቆንጭሳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hinttenoo, S'iyoone asatoo, hintte bayzzuwaa muruu poletteedda. Hawaappe sintsan I hinttena omooduwaan wotsenna. Shin Eedooma asatoo, hintte bayzzuwaa I murana; hintte nagaraakka k'onc'c'issana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intteno Xiyoone asatoo! Intte mooro gaason qaxxayettoyssi inttes gidana; hayssafe guye inttena di7ettida biittan gam7isenna; gido attiin Eedoome asatoo! Izi inttena intte nagara gishshas qaxxayana; izi intte moorozakka qoncce kessana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴኖ ጺዮኔ ኣሳቶ! ኢንቴ ሞሮ ጋሶን ቃጻዬቶይሲ ኢንቴስ ጊዳና፤ ሃይሳፌ ጉዬ ኢንቴና ዲኤቲዳ ቢታን ጋምኢሴና፤ ጊዶ ኣቲን ኤዶሜ ኣሳቶ! ኢዚ ኢንቴና ኢንቴ ናጋራ ጊሻስ ቃጻያና፤ ኢዚ ኢንቴ ሞሮዛካ ቆንጬ ኬሳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተኖ፥ ፅዮነ አሳዉ፥ ህንተ ሴራይ ግዳና፤ እ ህዛፐ ህንተና ድኦ ቢታን ዎና። ሽን ኤዶመ አሳዉ፥ ህንተ ሴረታና፤ ህንተ ናጋራይካ ቆንጫና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinteno, Xiyoone asaw, hinte seeray gidana; I hizape hintena di7o biittan wothenna. Shin Edoome asaw, hinte seeretana; hinte nagarayka qoncana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የጽዮን ልጅ ሆይ፤ ቅጣትሽ ያበቃል፤ እርሱም የስደትሽን ዘመን አያራዝምም፤ ነገር ግን አንቺ የኤዶምያስ ልጅ ሆይ፤ ኀጢአትሽን ይቀጣል፤ ክፋትሽንም ይፋ ያወጣል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የኢየሩሳሌም ሕዝብ ሆይ! የበደላችሁ ቅጣት አብቅቶአል፤ ከእንግዲህ ወዲህ በስደት እንድትኖሩ አያደርጋችሁም፤ ነገር ግን የኤዶም ሕዝብ ሆይ! የእናንተን በደል ይቀጣል፤ ኃጢአታችሁንም ያጋልጣል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ታው። ኦ ጓል ፅዮን፥ መቕፃዕትኺ ኽውዳእ እዩ፤ ድሕሪ ደጊም ኣየማርኸክን እዩ፤ ኣቲ ጓል ኤዶምያስ ንበደልኪ ኽቐፅዕ እዩ፤ ንሓጢኣትኪ እውን ክቐልዖ እዩ። |