Lamentations 4:22 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቲ ጓል ጽዮን፡ መቕጻዕቲ ኣበሳኺ ምሉእ እዩ። ድሕሪ ደጊም ናብ ስደት ኣይክወስደኩምን እዩ፤ ጓል ኤዶም ንኣበሳኺ ይበጽሖ! ሓጢኣትካ ክረኽቦ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ታው። የጽ​ዮን ሴት ልጅ ሆይ፥ በደ​ልሽ ተፈ​ጸመ፤ ከእ​ን​ግ​ዲህ ወዲህ አያ​ስ​ማ​ር​ክ​ሽም። የኤ​ዶ​ም​ያስ ሴት ልጅ ሆይ፥ በደ​ል​ሽን ይጐ​በ​ኘ​ዋል፤ ኀጢ​አ​ት​ሽ​ንም ይገ​ል​ጣል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ታው። የጽዮን ልጅ ሆይ፥ የበደልሽ ቅጣት ተፈጸመ፤ ከእንግዲህ ወዲህ አያስማርክሽም። የኤዶምያስ ልጅ ሆይ፥ በደልሽን ይቀጣል፤ ኃጢአትሽን ይገልጣል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ታው። የጽዮን ልጅ ሆይ፥ የበደልሽ ቅጣት ተፈጸመ፥ ከእንግዲህ ወዲህ አያስማርክሽም። የኤዶምያስ ልጅ ሆይ፥ በደልሽን ይቀጣል፥ ኃጢአትሽን ይገልጣል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተኖ፥ ጽዮነ አሳቶ፥ ህንተ ባይዙዋ ሙሩ ፖለቴዳ። ሀዋፐ ስንን እ ህንተና ኦሞዱዋን ዎና። ሽን ኤዶማ አሳቶ፥ ህንተ ባይዙዋ እ ሙራና፤ ህንተ ናጋራካ ቆንጭሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hinttenoo, S'iyoone asatoo, hintte bayzzuwaa muruu poletteedda. Hawaappe sintsan I hinttena omooduwaan wotsenna. Shin Eedooma asatoo, hintte bayzzuwaa I murana; hintte nagaraakka k'onc'c'issana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intteno Xiyoone asatoo! Intte mooro gaason qaxxayettoyssi inttes gidana; hayssafe guye inttena di7ettida biittan gam7isenna; gido attiin Eedoome asatoo! Izi inttena intte nagara gishshas qaxxayana; izi intte moorozakka qoncce kessana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴኖ ጺዮኔ ኣሳቶ! ኢንቴ ሞሮ ጋሶን ቃጻዬቶይሲ ኢንቴስ ጊዳና፤ ሃይሳፌ ጉዬ ኢንቴና ዲኤቲዳ ቢታን ጋምኢሴና፤ ጊዶ ኣቲን ኤዶሜ ኣሳቶ! ኢዚ ኢንቴና ኢንቴ ናጋራ ጊሻስ ቃጻያና፤ ኢዚ ኢንቴ ሞሮዛካ ቆንጬ ኬሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተኖ፥ ፅዮነ አሳዉ፥ ህንተ ሴራይ ግዳና፤ እ ህዛፐ ህንተና ድኦ ቢታን ዎና። ሽን ኤዶመ አሳዉ፥ ህንተ ሴረታና፤ ህንተ ናጋራይካ ቆንጫና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinteno, Xiyoone asaw, hinte seeray gidana; I hizape hintena di7o biittan wothenna. Shin Edoome asaw, hinte seeretana; hinte nagarayka qoncana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የጽዮን ልጅ ሆይ፤ ቅጣትሽ ያበቃል፤ እርሱም የስደትሽን ዘመን አያራዝምም፤ ነገር ግን አንቺ የኤዶምያስ ልጅ ሆይ፤ ኀጢአትሽን ይቀጣል፤ ክፋትሽንም ይፋ ያወጣል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የኢየሩሳሌም ሕዝብ ሆይ! የበደላችሁ ቅጣት አብቅቶአል፤ ከእንግዲህ ወዲህ በስደት እንድትኖሩ አያደርጋችሁም፤ ነገር ግን የኤዶም ሕዝብ ሆይ! የእናንተን በደል ይቀጣል፤ ኃጢአታችሁንም ያጋልጣል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ታው። ኦ ጓል ፅዮን፥ መቕፃዕትኺ ኽውዳእ እዩ፤ ድሕሪ ደጊም ኣየማርኸክን እዩ፤ ኣቲ ጓል ኤዶምያስ ንበደልኪ ኽቐፅዕ እዩ፤ ንሓጢኣትኪ እውን ክቐልዖ እዩ።