Lamentations 4:21 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቲ ኣብ ምድረና እትነብር ጓል ኤዶም፡ ተሓጐስ ተሓጐስ። እታ ጽዋእ ካባኻትኩም ክትሓልፍ እያ፤ ሰኺርካ ዕርቃንካ ክትወጽእ ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሣን። በዖፅ ምድር የም​ት​ኖሪ የኤ​ዶ​ም​ያስ ሴት ልጅ ሆይ፥ ደስ ይበ​ልሽ፥ ሐሤ​ትም አድ​ርጊ፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጽዋ ደግሞ ወደ አንቺ ያል​ፋ​ልና፥ አን​ቺም ትሰ​ክ​ሪ​አ​ለሽ፥ ትራ​ቆ​ቻ​ለ​ሽም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሳን። በዖፅ ምድር የምትኖሪ የኤዶምያስ ልጅ ሆይ፥ ደስ ይበልሽ ሐሤትም አድርጊ፤ ጽዋው ደግሞ ወደ አንቺ ያልፋል፥ አንቺም ትሰክሪአለሽ ትራቈቻለሽም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሳን። በዖፅ ምድር የምትኖሪ የኤዶምያስ ልጅ ሆይ፥ ደስ ይበልሽ ሐሤትም አድርጊ፥ ጽዋው ደግሞ ወደ አንቺ ያልፋል፥ አንቺም ትሰክሪአለሽ ትራቈቻለሽም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተኖ፥ ኡጻ ቢታን ደእያ ኤዶማ አሳቶ፥ ናሸትተነ ፖጩ ጊተ። ሽን ሀንቁዋ ጹአይ ህንተኮካ ጋካናዋ፤ ህንተካ ማቲደ፥ ካሎ አታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hinttenoo, Uus'a biittan de'iyaa Eedooma asatoo, nashetitenne pooc'u giite. Shin hank'k'uwaa s'uu'ay hinttekkokka gakkanawaa; hinttekka matsottiide, kallo attana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intteno Uuxe biittan diza Eedoome asatoo! Ufays nococu giite! Gido attiin qaaday inttenakka gakkana; intte maththottananne kallo attana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴኖ ኡጼ ቢታን ዲዛ ኤዶሜ ኣሳቶ! ኡፋይስ ኖጮጩ ጊቴ! ጊዶ ኣቲን ቃዳይ ኢንቴናካ ጋካና፤ ኢንቴ ማታናኔ ካሎ ኣታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተኖ፥ ኡፃ ቢታን ደእያ ኤዶመ አሳዉ፥ ኡፋይትተ፤ ሀሹ ጊተ። ሽን ፁአይ ህንተ ቦላ ያና፤ ህንተ ማትድ ካሎ አታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinteno, Uxa biittan de7iya Edoome asaw, ufaytite; hashshu giite. Shin xuu7ay hinte bolla yaana; hinte mathotidi kallo attana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንቺ በዖፅ ምድር የምትኖሪ፣ የኤዶምያስ ሴት ልጅ ሆይ፤ ደስ ይበልሽ፤ ሐሤትም አድርጊ፤ ነገር ግን ለአንቺም ደግሞ ጽዋው ይደርስሻል፤ ትሰክሪያለሽ፤ ዕርቃንሽንም ትጋለጫለሽ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እናንተ በዑፅ ምድር የምትኖሩ የኤዶም ሕዝብ ሆይ ደስ ይበላችሁ ሐሴትም አድርጉ! ይሁን እንጂ የእናንተም ጽዋ ተራውን ጠብቆ በመምጣት ላይ ነው፤ እናንተም ሰክራችሁ ትራቈታላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳን። ኣቲ ኣብ ሃገር ዖፅ እትነብሪ ጓል ኤዶምያስ፥ ተሓጐሲ፤ ደስ ይበልኪ፤ ግናኸ እቲ ፅዋዕ ናባኺውን ክሓልፍ እዩ፤ ክትሰክርን ጥራሕኺ ኽትኾንን ኢኺ።