Lamentations 4:21 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቲ ኣብ ምድረና እትነብር ጓል ኤዶም፡ ተሓጐስ ተሓጐስ። እታ ጽዋእ ካባኻትኩም ክትሓልፍ እያ፤ ሰኺርካ ዕርቃንካ ክትወጽእ ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሣን። በዖፅ ምድር የምትኖሪ የኤዶምያስ ሴት ልጅ ሆይ፥ ደስ ይበልሽ፥ ሐሤትም አድርጊ፤ የእግዚአብሔር ጽዋ ደግሞ ወደ አንቺ ያልፋልና፥ አንቺም ትሰክሪአለሽ፥ ትራቆቻለሽም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሳን። በዖፅ ምድር የምትኖሪ የኤዶምያስ ልጅ ሆይ፥ ደስ ይበልሽ ሐሤትም አድርጊ፤ ጽዋው ደግሞ ወደ አንቺ ያልፋል፥ አንቺም ትሰክሪአለሽ ትራቈቻለሽም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሳን። በዖፅ ምድር የምትኖሪ የኤዶምያስ ልጅ ሆይ፥ ደስ ይበልሽ ሐሤትም አድርጊ፥ ጽዋው ደግሞ ወደ አንቺ ያልፋል፥ አንቺም ትሰክሪአለሽ ትራቈቻለሽም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተኖ፥ ኡጻ ቢታን ደእያ ኤዶማ አሳቶ፥ ናሸትተነ ፖጩ ጊተ። ሽን ሀንቁዋ ጹአይ ህንተኮካ ጋካናዋ፤ ህንተካ ማቲደ፥ ካሎ አታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hinttenoo, Uus'a biittan de'iyaa Eedooma asatoo, nashetitenne pooc'u giite. Shin hank'k'uwaa s'uu'ay hinttekkokka gakkanawaa; hinttekka matsottiide, kallo attana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intteno Uuxe biittan diza Eedoome asatoo! Ufays nococu giite! Gido attiin qaaday inttenakka gakkana; intte maththottananne kallo attana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴኖ ኡጼ ቢታን ዲዛ ኤዶሜ ኣሳቶ! ኡፋይስ ኖጮጩ ጊቴ! ጊዶ ኣቲን ቃዳይ ኢንቴናካ ጋካና፤ ኢንቴ ማታናኔ ካሎ ኣታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተኖ፥ ኡፃ ቢታን ደእያ ኤዶመ አሳዉ፥ ኡፋይትተ፤ ሀሹ ጊተ። ሽን ፁአይ ህንተ ቦላ ያና፤ ህንተ ማትድ ካሎ አታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinteno, Uxa biittan de7iya Edoome asaw, ufaytite; hashshu giite. Shin xuu7ay hinte bolla yaana; hinte mathotidi kallo attana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንቺ በዖፅ ምድር የምትኖሪ፣ የኤዶምያስ ሴት ልጅ ሆይ፤ ደስ ይበልሽ፤ ሐሤትም አድርጊ፤ ነገር ግን ለአንቺም ደግሞ ጽዋው ይደርስሻል፤ ትሰክሪያለሽ፤ ዕርቃንሽንም ትጋለጫለሽ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እናንተ በዑፅ ምድር የምትኖሩ የኤዶም ሕዝብ ሆይ ደስ ይበላችሁ ሐሴትም አድርጉ! ይሁን እንጂ የእናንተም ጽዋ ተራውን ጠብቆ በመምጣት ላይ ነው፤ እናንተም ሰክራችሁ ትራቈታላችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሳን። ኣቲ ኣብ ሃገር ዖፅ እትነብሪ ጓል ኤዶምያስ፥ ተሓጐሲ፤ ደስ ይበልኪ፤ ግናኸ እቲ ፅዋዕ ናባኺውን ክሓልፍ እዩ፤ ክትሰክርን ጥራሕኺ ኽትኾንን ኢኺ። |