Lamentations 4:10 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣእዳው መሓርቲ ኣንስቲ ንደቀን ማይ የስትዮም። ኣብ ጥፍኣት ጓል ህዝበይ መግቦም ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዮድ። የርኅሩኆች ሴቶች እጆች ልጆቻቸውን ቀቅለዋል፤ የወገኔ ሴት ልጅ በመቀጥቀጥዋ መብል ሆኖአቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዮድ። የርኅሩኆች ሴቶች እጆች ልጆቻችውን ቀቅለዋል፤ የወገኔ ሴት ልጅ በመቀጥቀጥዋ መብል ሆኑአቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዮድ። የርኅሩኆች ሴቶች እጆች ልጆቻችውን ቀቅለዋል፥ የወገኔ ሴት ልጅ በመቀጥቀጥዋ መብል ሆኗቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታ አሳ ቦላን ዬዳ ባየ ጋሱዋን፥ ቃረትያ አየቱ ባረንቱ የሌዳ ናናቱዋ ዶይሲደ፥ ባረንቶ ቁማ ከሲደ ሜድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ta asaa bollan yeedda bayetsaa gaasuwaan, k'arettiyaa aayetuu barenttu yeleedda naanatuwaa doyissiide, barenttoo k'uma kessiide meeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ta asaa bolla gakkida hanqo gaason naytas mishettiza aayeti ba yelida nayta ba kushera doysi mida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታ ኣሳ ቦላ ጋኪዳ ሃንቆ ጋሶን ናይታስ ሚሼቲዛ ኣዬቲ ባ ዬሊዳ ናይታ ባ ኩሼራ ዶይሲ ሚዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ አሳ ቦላ ይዳ ዩዋ ጋሶን፥ ቃትያ አየት ባንታ ናይታ ዶይስድ ምዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta asaa bolla yida dhayuwa gaason, qadhetiya aayeti banta nayta doysidi midosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሕዝቤ ባለቀበት ጊዜ፣ ምግብ እንዲሆኗቸው፣ ርኅሩኆቹ ሴቶች በገዛ እጆቻቸው፣ ልጆቻቸውን ቀቀሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የርኅሩኅ ሴቶች እጆች የገዛ ልጆቻቸውን ቀቀሉ፤ ከተማዋ በተደመሰሰች ጊዜ እነዚያ የተቀቀሉ ልጆች ለሰዎች ምግብ ሆኑ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዮድ። ርህሩሃት ኣንስቲ እኳ በእዳወን ደቀን ኣብሰላ፤ በቲ ጥፍኣት ጓል ህዝበይ ምግቢ ዀንወን። |