Judges 9:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንዮታም ድማ ምስ ነገሩዎ፡ ከይዱ ኣብ ርእሲ እምባ ገሪዚም ደው ኢሉ ድምጹ ኣልዒሉ ጨደረ እሞ፡ ኣቱም ደቂ ሴኬም፡ ኣምላኽ ምእንቲ ክሰምዓኩም፡ ስምዑኒ፡ በሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህንም ነገር ለኢዮአታም በነገሩት ጊዜ፥ ሄዶ በገሪዛን ተራራ ራስ ላይ ቆመ፤ ድምፁንም አንሥቶ አለቀሰ፤ እንዲህም አላቸው፥ “የሰቂማ ሰዎች ሆይ! ስሙኝ እግዚአብሔርም ይስማችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህንም ነገር ለኢዮአታም በነገሩት ጊዜ፥ ሄዶ በገሪዛን ተራራ ራስ ላይ ቆመ፥ ድምፁንም አንሥቶ ጮኸ፥ እንዲህም አላቸው። የሴኬም ሰዎች ሆይ፥ እግዚአብሔር እንዲሰማችሁ ስሙኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢዮአታም ይህ በተነገረው ጊዜ፥ በገሪዛን ተራራ ጫፍ ላይ ወጥቶ ድምጽን ከፍ በማድረግ እንዲህ አላቸው፤ የሴኬም ነዋሪዎች ሆይ፥ እግዚአብሔር ይሰማችሁ ዘንድ እኔን ስሙኝ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮኣታመ ሄዋ ስሴዳ ዎደ፥ ቢደ ጋሪዛማ ደርያ ጼራ ከሲደ፥ ባረ ቃላ ቁ ኦደ፥ ሀዋዳን ያጊደ ዋሴዳ፤ “ህንተንቶ ሰኬማ አሳቶ፥ ህንተንቱ ታን ኦድያዋ ስስተ! ጾሳይካ ህንተንቱ ኦድያዋ ስሳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yo'aataame hewaa siseedda wode, biide Gariizaama Deriyaa s'eeraa kesiide, bare k'aalaa d'ok'k'u ootsiide, hawaadan yaagiide waasseedda; «Hinttenttoo Sekeema asatoo, hinttenttu taani odiyaawaa sisite! S'oossaykka hinttenttu odiyaawaa sisanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyo7aatamey hessa siyi biidi Garizaane zumaa hu7e kezidi ba qaala dhoqqu histtidi, «Intteno Seekeeme asatoo! Intte ta gizayssa siyizaa gidikko Xoossi intte gizayssa siyana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮኣታሜይ ሄሳ ሲዪ ቢዲ ጋሪዛኔ ዙማ ሁኤ ኬዚዲ ባ ቃላ ቁ ሂስቲዲ፥ «ኢንቴኖ ሴኬሜ ኣሳቶ! ኢንቴ ታ ጊዛይሳ ሲዪዛ ጊዲኮ ጾሲ ኢንቴ ጊዛይሳ ሲያና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮአታም ሄሳ ስእዳ ዎደ ጋርዛና ደርያ ቦላ ከይድ ባ ቃላ ቁ ኦድ፥ “ህንተኖ ሴከማ አሳዉ፥ ፆሳይ ህንተና ስአና መላ ታ ኦደይሳ ስእተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyo7atami hessa si7ida wode Garzaana deriya bolla keyidi ba qaala dhoqu oothidi, “Hinteno Seekema asaw, Xoossay hintena si7ana mela ta odeysa si7ite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢዮአታም ይህ በተነገረው ጊዜ፣ በገሪዛን ተራራ ጫፍ ላይ ወጥቶ ድምፁን ከፍ በማድረግ እንዲህ አላቸው፤ “የሴኬም ነዋሪዎች ሆይ፤ እግዚአብሔር ይሰማችሁ ዘንድ እኔን ስሙኝ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢዮአታም ይህን ነገር በሰማ ጊዜ ወደ ገሪዛን ተራራ ጫፍ ላይ ወጥቶ እንዲህ በማለት ወደ እነርሱ ጮኸ፤ “እናንተ የሴኬም ሰዎች! እኔን ብታዳምጡኝ እግዚአብሔርም እናንተን ያዳምጣችኋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንኢዮኣታም እዙይ ምስ ነገርዎ፥ ናብ ርእሲ እምባ ገሪዛን ከይዱ ደው በለ፤ ድምፁ ዓው ኣቢሉ ኸዓ ኸምዙይ በሎም፦ “ኣቱም ሰብ ሴኬም፥ እግዚኣብሄር ክሰምዐኩምስ ስምዑኒ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንዮታም እዚ ምስ ነገርዎ፡ ናብ ርእሲ ኽረን ጌሪዚም ከይዱ ኣብኡ ደው በለ፡ ቃሉ ዓው ኣቢሉ ጨደረ እሞ በሎም፡ ኣቱም ሰብ ሴኬም፡ ኣምላኽ ኪሰምዓኩምሲ ስምዑኒ። |