Judges 9:57 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵሉ ክፉእ ሰብ ሰኬም ከኣ ኣምላኽ ኣብ ርእሶም መለሰሎም፣ መርገም ዮታም ወዲ የሩብዓል ድማ ኣብ ልዕሊኦም መጸ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም የሰቂማን ሰዎች ክፋት ሁሉ በራሳቸው ላይ መለሰባቸው፤ የይሩበኣል ልጅ የኢዮአታምም ርግማን ደረሰባቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም የሴኬምን ሰዎች ክፋት ሁሉ በራሳቸው ላይ መለሰባቸው፤ የይሩበኣልም ልጅ የኢዮአታም እርግማን ደረሰባቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚህ ሁኔታ እግዚአብሔር የሴኬምን ሰዎች ክፋት ሁሉ በራሳቸው ላይ መለሰው፤ የይሩበኣል ልጅ የኢዮአታም ርግማን ደረሰባቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋዳንካ፥ ጾሳይ ሰኬማ አሳ ኢታተ ኡባ ኡንቱንቱ ቦላ ዛሬዳ። ሄዋዳን ሀኒደ፥ ጌዶና ናአይ ዮኣታመ ሸቄዳ ሸቃይ ኡንቱንታ ጋኬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaadankka, S'oossay Sekeema asaa iitatetsaa ubbaa unttunttu bolla zaareedda. Hewaadan haniide, Geedoona na'ay Yo'aataame shek'k'eedda shek'ay unttuntta gakkeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessankka Xoossi Seekeeme asaa iitateth ubbaa istta bolla zaarides; hessa malan hanidi Yeruba7aale naa Iyo7aatamey qanggida qanggeththi istta bolla gakkides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳንካ ጾሲ ሴኬሜ ኣሳ ኢታቴ ኡባ ኢስታ ቦላ ዛሪዴስ፤ ሄሳ ማላን ሃኒዲ ዬሩባኣሌ ና ኢዮኣታሜይ ቃንጊዳ ቃንጌ ኢስታ ቦላ ጋኪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳይ ሴከማ አሳ ኢታተ ኡባ ኤንታ ቦላ ዛርስ። ሄሳዳ ሀንድ ገድዮና ናአይ እዮአታም ባድዳ ባደይ ኤንታ ጋክስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossay Seekema asaa iitatetha ubbaa enta bolla zaaris. Hessada hanidi Gediyoona na7ay Iyo7atami baaddida baadethay enta gakis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ሁኔታ እግዚአብሔር የሴኬምን ሰዎች ክፋት ሁሉ በራሳቸው ላይ መለሰው፤ የይሩበኣል ልጅ የኢዮአታም ርግማን ደረሰባቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲሁም እግዚአብሔር የሴኬም ሰዎች ስለ ክፋታቸው ዋጋ የሆነውን መከራ እንዲቀበሉ አደረገ፤ በዚህ አኳኋን የጌዴዎን ልጅ ኢዮአታም በረገማቸው ጊዜ በእነርሱ ላይ እንደሚደርስባቸው የተናገረው ሁሉ ተፈጸመ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሉ እቲ ኽፍኣት ሰብ ሴኬም ድማ፥ ኣምላኽ ናብ ርእሶም መለሰሎም። እቲ መርገም ኢዮኣታም ወዲ ጌዴዎን ከዓ ኣብ ረርእሶም በፅሐ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኩሉ እቲ ኽፍኣት ሰብ ሴኬም ድማ፡ ኣምላኽ ናብ ርእሶም መለሰሎም። እቲ መርገም ዮታም ወዲ የሩብበዓል ከኣ ኣብ ረርእሶም በጽሔ። |