Judges 9:56 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በዚ ኸምዚ፡ ኣምላኽ ነቲ ኣቢሜሌክ ንሰብዓ ኣሕዋቱ ብምቕታል ኣብ ልዕሊ ኣቦኡ ዝገበሮ ክፉእ ሕነ ፈደየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲሁ ሰባ ወን​ድ​ሞ​ቹን በመ​ግ​ደል አቤ​ሜ​ሌክ በአ​ባቱ ቤት ላይ ያደ​ረ​ገ​ውን ክፋት እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መለ​ሰ​በት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲሁ ሰባ ወንድሞቹን በመግደል አቤሜሌክ በአባቱ ላይ ያደረገውን ክፋት እግዚአብሔር መለሰበት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አቤሜሌክ ሰባ ወንድሞቹን በመግደል በአባቱ ላይ ስላደረሰው በደል እግዚአብሔር የእጁን ከፈለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አብመሌክ ባረ እሻቱዋ ላፑን ታማቱዋ ዎደ፥ ባረ አዉዋ ቦላ ኦዳ ጎምያ ጾሳይ አ ቦላ ዛሬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aabimeleeki bare ishatuwaa laappun tammatuwaa wod'iide, bare aawuwaa bolla ootseedda gomiyaa S'oossay Aa bolla zaareedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Abimelekkey ba ishata laappun tammata wodhidi ba aawa bolla ooththida gomeza Xoossi iza bolla zaarides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣቢሜሌኬይ ባ ኢሻታ ላፑን ታማታ ዎዲ ባ ኣዋ ቦላ ኦዳ ጎሜዛ ጾሲ ኢዛ ቦላ ዛሪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አብመለከይ ላፑን ታሙ ባ እሻታ ዎድ፥ ባ አዋ ቦላ እ ኦዳ ጎምያ ፆሳይ እያ ቦላ ዛርስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Abimelekey laapun tammu ba ishata wodhidi, ba aawa bolla I oothida gomiya Xoossay iya bolla zaaris.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አቤሜሌክ ሰባ ወንድሞቹን በመግደል፣ በአባቱ ላይ ስላደረሰው በደል እግዚአብሔር የእጁን ከፈለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህ ዐይነት አቤሜሌክ ሰባ ወንድሞቹን በመግደል በአባቱ ላይ በፈጸመው በደል እግዚአብሔር ፍዳውን ከፈለው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቢሜሌክ ነቶም ሰብዓ ኣሕዋቱ ብምቕታሉ፥ ክንዲ እቲ ነቦኡ ኽፉእ ዝገበሮ፥ ኣምላኽ ከምዙይ ገይሩ ናብኡ መለሰሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቢሜሌክ ነቶም ሰብዓ ኣሕዋቱ ብምቕታሉ እቲ ነቦኡ ኽፉእ ዝገበሮ፡ ኣምላኽ ከምኡ ናብኡ መለሰሉ።