Judges 9:51 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ውሽጢ እታ ኸተማ ግና ድልዱል ግምቢ ነበረ፣ ኣብኡ ድማ ኵሎም ሰብኡትን ኣንስትን ብዘላ እታ ኸተማን ሃዲሞም ዓጸውዎም፣ ናብ ርእሲ እቲ ግምቢ ድማ ደየቡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእርስዋም ተቀመጠ፤ እጅም አደረጋት። በከተማዪቱም ውስጥ ብርቱ ግንብ ነበረ፤ የከተማዪቱም ሰዎች ሁሉ፥ ወንዱና ሴቱ ሁሉ፥ ወደዚያ ሸሹ፤ ደጁንም በኋላቸው ዘጉ፤ ወደ ግንቡም ሰገነት ላይ ወጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በከተማይቱም ውስጥ ብርቱ ግንብ ነበረ፥ የከተማይቱም ሰዎች ሁሉ፥ ወንዱና ሴቱ ሁሉ፥ ወደዚያ ሸሹ፤ ደጁንም በኋላቸው ዘጉ፥ ወደ ግንቡም ሰገነት ላይ ወጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሆኖም በከተማይቱ ውስጥ ብርቱ ግንብ ስለ ነበር፥ የከተማይቱ ሕዝብ በሙሉ ወንድ ሴት ሳይባል ወደዚያ ሸሹ፤ ደጁንም በውስጥ ዘግተው ወደ ግንቡ ጣሪያ ወጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ካታማ ግዶን እት ምኖ አዱሳ ግምቢ ደኤ። ካታማ አሳይ ኡባይ፥ ማጫዌ አቱማዌ፥ ካለያዋንቱ አተናን ሄ አዱሳ ግምቢያኮ ያ ዎጺደ፥ አ ግዶ ገሌድኖ፤ ፐንግያ ጎርዲደ፥ ግምቢያ ቦላ ደምባዪደ ኬጼድኖ ፑደ ከሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He katamaa giddon itti mino adussa gimbbii de'ee. Katamaa Asay ubbay, mac'c'awe attumawe, kaaletsiyaawanttu attenan he adussa gimbbiyaakko yaa wos's'iide, Aa giddo geleeddino; penggiyaa gorddiide, gimbbiyaa bolla dembbayiide kees's'eeddino pude keseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He katamaa giddon iza bolla uttidi naagiza issi gita gimbey dees. Katamaa asay ubbay, maccay, addey, kaaleththizaytarakka attontta he gimbezaakko hee woxxi biidi iza giddo gelida; penge gordidi pude gimbeza bolla kezida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ካታማ ጊዶን ኢዛ ቦላ ኡቲዲ ናጊዛ ኢሲ ጊታ ጊምቤይ ዴስ። ካታማ ኣሳይ ኡባይ፥ ማጫይ፥ ኣዴይ፥ ካሌዛይታራካ ኣቶንታ ሄ ጊምቤዛኮ ሄ ዎጺ ቢዲ ኢዛ ጊዶ ጌሊዳ፤ ፔንጌ ጎርዲዲ ፑዴ ጊምቤዛ ቦላ ኬዚዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ካታማ ግዶን እስ ምኖ አዱሳ ግምበይ ደኤስ። ካታማ አሳይ ማጭ፥ አደይ፥ ካለይሳትነ ሀራ አሳ ኡባይ አቶና ዎፅድ አዱሳ ግምብያ ግዶ ገልዶሶና። ፐንግያ ጎርድድ ግምብያ ሁጰ ከይዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He katamaa giddon issi mino adussa gimbey de7ees. Katamaa asay macci, addey, kaaletheysatinne hara asa ubbay attonna woxidi adussa gimbiya giddo gelidosona. Pengiya gordidi gimbiya huuphe keyidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሆኖም በከተማዪቱ ውስጥ ብርቱ ግንብ ስለ ነበር፣ የከተማዪቱ ሕዝብ በሙሉ ወንድ ሴት ሳይባል ወደዚያ ሸሹ፤ ደጁንም በውስጥ ዘግተው ወደ ግንቡ ጣሪያ ወጡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በከተማይቱ ውስጥ አንድ ትልቅ የከተማ መጠበቂያ ግንብ ስለ ነበረ፥ መሪዎቹ ሳይቀሩ እያንዳንዱ ወንድም ሆነ ሴት ሮጦ ወደ እርሱ ገባ፤ በሩንም ዘግተው ወደ ጣራው ወጡ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ማእኸል እታ ኸተማ ድማ ፅኑዕ ግንቢ ነበረ፤ ኵሎም ሰብ እታ ኸተማ፥ ሰብኡትን ኣንስትን፥ ናብኡ ሃደሙ፤ ኣብ ውሽጡውን ተዓፀዉ፤ ናብ ናሕሲ እቲ ግንቢ ኸዓ ደየቡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ማእከል እታ ኸተማ ድማ ጽኑዕ ግምቢ ነበረ፡ ኩሎም ሰብኡትን ኣንስትን፡ ኩሎም ሰብ እታ ኸተማ ናብኡ ሀደሙ፡ ኣብ ውሽጡውን ተዐጽው፡ ናብ ናሕሲ እቲ ግምቢ ኸኣአ ደየቡ። |